Thursday, April 24, 2014

AN URGENT APPEAL – From Mesfin Wolde-Mariam

April 24/2014

The UN Human Rights Commission
The African Union Human Rights Commission
The International Red Cross
Amnesty International
Human Rights Watch
And
All Men and Women of GOOD WILL
Reeyot Alemu
Reeyot Alemu
Reeyot Alemu is a budding Ethiopian poet, essayist, and journalist. There are not many Ethiopians of her caliber inside the country. She has been languishing in the famous Ethiopian Prison in Qalliti for almost three years. She was charged of terrorism, a crime she totally abhors. She was sentenced first for eighteen years but later reduced to three.
With the exception of her mother and father, she is not allowed to communicate with anyone, including her sisters, brothers as well as her fiancée.
Reeyot, although constantly in agonizing pain and in need of help, is held in solitary confinement with a very old and sickly foreign woman who herself requires assistance.
Reeyot is suffering from some growth in her breasts. The prison authorities have been reluctant to take her to hospital for medical checkup, even when her parents were prepared to pay the bill. When she became seriously ill she was allowed to see a doctor as a result of which she was taken to the hospital and operated upon. But no sooner had the surgeon finished the operation than she was immediately taken back to prison even before she had fully recovered from the Anastasia.
She now suffers from a relapse on the operated breast and similar growth in her other breast. The prison authorities still demonstrate their reluctance to provide medical treatment even at the expense of her parents.
May God provide the necessary courage to all those institutions and organizations to cry out effectively for this young lady who is suffering at the hands of insensitive prison administration.

ጠቅላይ ሚኒስትር ኃይለማርያም ዛሬ ባቀረቡት ሪፖርት ያስገረሙኝ

April 24/2014

ጠቅላይ ሚኒስትር ኃይለ ማርያም የዘጠኝ ወር ሪፖርት ለምክርቤት ዛሬ ሐሙስ ከጥቂት ደቂቃዎች በፊት አቅርበው ጨረሱ።ከቤቴ ጀምሮ ትራንስፖርት እየሄድኩ በሞባይሌ ከአዲስ አበባ ኤፍ ኤም ላይ እየተከታተልኩ ነበር።ብዙ የሚባሉ ነገሮች ነበሩት።ነገር ግን ሁሉንም ለማንሳት ጊዜ የለኝም።ከእነኝህ ውስጥ ግን ያስገረሙኝን ብቻ ላንሳ።ቀድመው ወደስልጣን ሲመጡ የፎከሩበት ሙስናን አድበስብሰው ማለፋቸው አንዱ ነው።የዋናው ኦዲተር መስርያቤት ''ሀገር ተዘረፈ ለኢትዮጵያ ድረሱላት'' የሚል ሪፖርት ለምክርቤቱ ካቀረበ ዛሬ ሁለተኛ ቀኑ ነው።ሪፖርተር ጋዜጣም ዘግቦታል።ጉዳዩን ጠቅላይ ሚኒስትሩ የኦዲተር መስርያቤቱ ምን ያህል ነፃነት እንዳለው እያደነቁ በመንገር ሊሸውዱን መሞከራቸው አስገርሞኛል።እንደሳቸው ቀጥታ አባባል ''ማሳጅ'' ያልተደረገ ሪፖርት በማለት ጠርተውታል።የሪፖርቱን ታማኝነት በሌላ በኩል አረጋገጡ ማለት ነው። ሆኖም በጠራራ ፀሐይ አሰራር እና መመርያ ያልገደባቸው ሌቦች እንዴት ሀገር እንደሚዘርፉ እና የችግሩ ምንጭ እራሱ የመንግስታቸው እና የኢህአዲግ የሰው ኃይል በሙስና የተጨማለቀ መሆኑን ግን ለመንገር አልደፈሩም።

ሌላው ብድር የተበደርነው ''አበዳርዎቻችን ስለሚያምኑን ነው'' የሚል አባባል መጠቀማቸው ነው።እውን ጠቅላይ ሚኒስትር አሁን ባለንበት ዓለም ሃገራት ብድር የሚሰጡት ተበዳሪው ሀገር የመክፈል አቅም አለው በሚል ብቻ ነው? ለእዚህ ነው አበዳሪ ሃገራት ብድር ለሕንድ ከመስጠት ይልቅ ለመካከለኛው አፍሪካ ብድር የሚፀድቀው? የብድር ዓላማ አንዱ የመመለስ ዕድሉ ቢሆንም ሌላው የሃገራትን ፖሊሲ እጅ መጠምዘዣ መሳርያ ስለሆነም ጭምር ነው።አቶ ኃይለማርያም እየነገሩን ያሉት  ''የመመለስ አቅማችን ስላደገ ብቻ ነው'' የሚለው አባባላቸው አይዋጥልኝም።ይልቁን ከ 5 ቢልዮን ዶላር በላይ ብድር ተበድረን ለምን ለሙሰኛ እና ለሌባ ሲሳይ እንደሚደረግ ቢነግሩን ደስ ይል ነበር። መድበለ ፓርቲ በተመለከተ ያሉት ''ልብ ውልቅ'' ነው።ያደክማል።

''ኢንቨስተር የሀገር ሉዓላዊነትን አይነካም በተለይ በጋምቤላ የእዚህ አይነቱ አደጋ የለም''ላሉት።ኢንቨስተር በእራሱ ጠላት አይደለም ግን የሉአላዊነት አደጋ የመሆን አጋጣሚዎች ግን አሉ።በተለይ ኢንቨስተር ተቀባዩ ሀገር እና መንግስት እንደ እኛ በሙስና የተጨማለቀ ከሆነ የከፋ ነው።ወደ እኛ ሀገር ስንመጣ ኢንቨስተሮቹ መሬት ብቻ ሳይሆን ወንዞችን የግላቸው እያደረጉ ከመሆናቸው አንፃር ብቻ ስናየው ብዙ ነገሮች ይከሰቱልናል።ሲመጡም ውሃ ከሀገራቸው በሃይላንድ እያመጡ ልያጠጡ አይደለም የመጡት ወንዞቻችን እና ዝናማችንን ነው የፈለጉት።ኢንቨስተር የሀገር ሉዓላዊነትን የመዳፈር አጋጣሚ መኖሩን ለማየት ወደ ኃላ ታሪክ ቢመለከቱ አሰብ ላይ ጣልያን እግሯን የተከለችው ከአንድ ሱልጣን በገዛችው ቁራሽ መሬት (በኢንቨስተር ስም) መሆኑን ከእርስዎ አይሰወረም። ለመሆኑ 'የልማት ጥናት' ትምህርት እራሱ ድንበር ዘለል ኩባንያዎች multi-national corporations (MNC) በሀገሮች የውስጥ ጉዳይ እየገቡ ለብዙ ሃገራት የፀጥታ ችግር መሆናቸውን ያስተምር የለም እንዴ? በእዚህ ዙርያ በዓለማችን በርካታ ድርሳናት ለመፃፋቸው ጠቅላይ ሚኒስትራችን አላነበቡም? በአንድ ወቅት የኢትዮጵያ ውጭ ጉዳይ ሚኒስትር የነበረ ቀጥሎ ጠቅላይ ሚኒስትር የሆነ ሰው የአንዲት ሀገር ሉዓላዊነት አደጋዎች የመምጫ አቅጣጫዎችን አያውቅም ብሎ ማለት ይከብዳል።ግን ሃገሩ ኢትዮጵያ ሆነ እና ጠያቂ ጠፋ።

ጉዳያችን 

Sunday, April 20, 2014

የማለዳ ወግ የትንሳኤው በአልና የምህረቱ ተስፋ (ነብዩ ሲራክ)

April 20, 2014


ክርስቶስ ተፈተነ መከራው ስቃዩ በዝቶ ደሙን በመስቀል ላይ አፈሰሰ፣ሞተ በ3ኛው ቀን በዚህች እለት ከሙታን ተለይቶ ተነሳ ፣ሰማያዊ ክብሩን አሳየ ትንሳኤው እውን ሆነ።
የትንሳኤውን ታላቅ አውደ አመት በክብር በደስታና በፌስታ አልፋና ኦሜጋ በክብር እናስበዋለን ተመስገን።
ትናንት በጠበበውና በሚጨንቀው ክፍል ውስጥ ነበርኩ ዛሬ አነዚያ ክፉ ቀኖች አልፈው የተሻለ ከሚባለው ወህኒ እገኛለሁ።ግፍ ብሶት በደላቸውን ለአመታት እሰማና አሰማላቸው የነበሩ ግፉአን ኢትዮጵያውያንወገኖቼን በአካል አግኝቻቸዋለው።እኒህ ወገኖች የመንግስት ተወካዮቻቸውን ድጋፍ አተው አየገፉ ያሉት ህይወት አስደሳች ነው ባይባልም መራራውን ህይወት አሰልተችውን ውሎ አዳር እየተመለከትኩት ነው ።የዚህ ህይወት አስተምህሮቱ ዋቢ እማኝነቱ የወደፊት ህይወቴን እንደሚያደምቀው ሳስበው ክፉን ትዝታ አስፈንጥሮ ጥንካሬና ብርታትን ይሰጠኛል።
ዛሬ የሚከበረው የትንሳኤን በአል አለም በአንድ ቀን የሚያከብሩትን ልዩ አጋጣሚ ለኔ ቀኑን ልዮ የሚያደርገው የማከብረው በሺዎች ኢትዮጵያውያን ታሳሪዎች ታጉረው በሚገኙበት ማእከላዊ እስር ቤት ነው።
ለበአሉ ድምቀት ለመስጠት በአንድ የእስር ክፍል የምንገኝ የክርስትና እና የእስልምና እምነት ተከታዮች ገንዘብ አዋተናል።ፀሎተ ህማማት ከገባ ቀን አንስቶ በፆምና በፀሎት ለፈጣሪ ምልጃ በማቅረብ እንባቸውን አያዘሩ ፈጣሪያቸውንየሚለምኑ እስረኞች ከገቡበት ፈተና ፈጣሪ አንዲያወጣቸው ሲማፀኑ ሰንብተዋል።
ፍትህን እና ርትእን ተነፍገው ለወራት ፍርድ ቤት ሳይቀርቡ የሚንገላቱ ዜጎች በመንግስት ተወካዮቻቸው ስለማይጎበኙ ከፍቶአቸዋል ፣አዝነዋል፣ተስፋ ቆርጠዋል።ፍትህን ከምድራዊ ባለስልጣን እናገኛለን አይሉም።እናም ፋታቸውን ወደ ፈጣሪ አዙረዋል።ከእለተ ህማማት እስከ ስቅለት እንባቸውን እያዘሩ ክአፉ ከመናገር ተገድበው አንገታቸውን ሰብረው ህማማቱን አሳልፈዋል።ከሴቶች እስር ቤትም ህማማትን በፆም በፀሎትና በስግደት የጌታችንን የመድሀኒታችንን የእየሱስ ክርስቶስ የመከራ ግዜ በማሰብ ከገቡበት መከራ ተገላግለው ወደ ሀገራቸው የሚገቡበትን የትንሳኤ ቀን ናአፍቀዋል።በአሉንም በሰላምና በደስታ ለማክበር ዝግጅት ማድረጋቸውን አውቃለሸሁ።
የትንሳኤን በአል በዚህ ሁኔታ በማከብርበት አጋጣሚ በመላው ሳውእዲ አረብያ ባሉ የህግ ታሳሪዎች የምህረት አዋጅ ከንጉስ አብደላ ፅህፈት ቤት ይለቀቃል የሚል ወሬ አየተዛመተ ይገኛል።ይህ የተስፋ የምስራች በብዙ ሺህዎች ለሚቆጠሩ ታሳሪዎች ብሩህ ተስፋን የሰነቀ ሆኑዋል።
ምህረቱን በሚመለከት በማእከላዊው እስር ቤት ከፍተኛ ባለስልጣናት በሴቶች እስር ቤት ረብሻ ተነስቶ ሊያረጋጉ በሄዱበት አጋጣሚ የምህረት አዋጅ በቅርብ አንደሚደረግ በግላጭ መናገራቸው ተስፋውን አለምልሞታል።
የክርስቶስ የትንሳኤ በአል መልእክት ከጨነቀ ከጠበባቸው ወገኖች ጋር ሳስተላልፍ ፈጣሪ ከማያልቀው ምህረቱ ሁላችንን ይማልደን ዘንድ እንለምነዋለን።ድቅድቁ ጨለማ በክርስቶስ ይገፈፋል፣ይነጋልም።በምድራዊ ባለስልጣናት ምህረት ሳይሆን ዛሬ ሞትን ድል አድርጎ በተነሳው ክርስቶስ የመዳን ተስፋ ሰንቀናል።
መልካም የፋሲካ በአል
ነብዮ ሲራክ
ከአንዱ የሳውዲ ወህኒ።

The Moral and institutional bankruptcy of ethnic tyranny and the weakness of piecemeal approach to force it surrender

April 20, 2014
by Teshome Debalke

We stand before the court not because we expect justice but because we wanted to bear witness to history.

The powerful statement above was made by two brave Ethiopian leaders in front of the Tigray People Liberation Front led’ Ethiopian Federal Court’. What Abubaker Ahmed and Ahmedin Jebel as their compatriots before and after them said is the beginning of the end of the self-declared ethnic Apartheid regime of Ethiopia.brave Ethiopian leaders Abubaker Ahmed Ahmedin Jebel
In reality, the cadres dressed up as judges presiding over the accused are on trial for subverting justice on behalf of the ethnic tyranny they serve. From the very beginning the setup of the kangaroo court and the cadres recruited to preside as judges was to deprive Ethiopians justice, freedom and democracy.
Therefore, unlike some misguided individuals want us to believe, the accused were not charged because of their faith but their very Ethiopiawinet. They never said they are prosecuted because of their religion but, their freedom as Ethiopians to worship freely. What Abubaker and Ahmedin told us was, the judges in front of them are the instruments of tyranny with no legitimacy to seat in the judgment of them or any other Ethiopian period.
But yet, the noises we have been hearing is the accused are prosecuted because of their Muslim faith instead of the freedom of Ethiopians; not only to worship whatever we choose but to elect our leaders on our free will.
The tragedy is, on one hand the regime targets them as religious zealots by charging them as Muslim terrorist (harboring extreme Islamic ideologies and working with terrorist group to overthrow the government and establish Sharia law). In another hand, some of the supposedly advocates of their ‘freedom’ claim they are prosecuted for their Muslim faith — reinforcing the regime’s agenda. The question is, why would their demand for justice and freedom in their own country portrayed as victims of their religion when everybody knows justice wasn’t meant to exist for anyone under the self-declared ethnic apartheid tyranny regardless of one’s religion, ethnicity, ideology…?
Speculation aside, one thing that can be said for sure is the rash to play hyphenated victims of the real and imagined enemy is the main cause that sustains tyranny. Instead of standing for justice, freedom and democracy regardless of differences; pleading tyranny to do right became the norm. In another words, the struggle as hyphenated Ethiopians under tyranny is essentially asking for preferential treatment form ethnic tyranny that isn’t capable or mandated to give or take anything. And, sadly to say, it empowered the regime further. It also safe to say, those that play hyphenated victim game have other agenda than justice, freedom and democracy for our people, including the people they claim to represent.
That leads me to say, the weakness of piecemeal approach for justice, freedom and democracy is not getting us anywhere. In fact, it is the primary reason that prolonged the people’s misery under a self-declare ethnic and atheist tyranny led by TPLF. The question is, does justice have religion, region, gender or ethnicity? If not, why do our contemporary ethnic and religious elites insist on it?
To answer the question we must first understand, there could never be justice, freedom and democracy for some but not for others. Nor it could be possible under tyranny infested nation as ours that segregate the people by ethnicity, religion and region. And, tyranny is not capable of rendering justice nor gives but take freedom as Abubaker, Ahmedin, Eskinder, Reyot Andualm and many more before and after them showed us by paying the ultimate price defying it.
Therefore, unless we are asking for preferential treatment as hyphenated group, expecting justices or freedom from ethnic tyranny that has neither the mandate nor the legitimacy is voluntarily surrendering our rights for an entity that held us hostage. Thus, in principle, we cannot claim different from the ethnic tyranny we despise except protesting for being on the receiving end of it. Then, why we do it?
Though there could be many reasons why we do it, it is exclusively among our self-appointed elites’ ambition– using their chosen identity to get ahead of each other. The competition to galvanize hyphenated victims is so intense; it seems the respective elites play us like the ruling ethnic tyranny to get what they want and care less for justice, freedom and democracy.
Therefore, confined in our hyphenated identity not to see further we failed to break out of our comfort zone to confront the ethnic tyranny in the struggle for justice, freedom and democracy for all. We are blinded to see the universality of justice and freedom and choose to be victims of hyphenated elites’ agenda that has nothing to do with justice, freedom or democracy.
To illustrate this phenomena, an opinion posted on Al-Jazeera titled: Ethiopia: Where conscience is constantly on trial- Awol K Allo tells a story of the obsession of the elites to play hyphenated victims of real and imagined enemy. By narrowly defining Ethiopians that are taken hostage by TPLF led regime as religious (Muslim) leaders he put their struggle for justice freedom and democracy in straight jacket — catering for his targeted audience. He began with a caption;
In Ethiopia, Muslim leaders are facing an unjust trial for crimes they did not commit’ implying they are religious leader when in reality the young charismatic men were elected to Mediate/prevent the regime’s takeover of their religion. He also insinuated; everybody else gets a fair trial in Ethiopia but not Muslims; contrary to the reality. He goes on;
“A high profile trial against protest leaders – intellectuals, activists and elected members of “The Ethiopian Muslim Arbitration Committee” – is shaking the Ethiopian political landscape. The government argues that the accused harbour “extreme” Islamic ideologies. It accuses them of conspiracy with terrorist groups to overthrow the government and establish an Islamic state in Ethiopia’. And he ends with “This trial, however, is the complete negationof these principles. In fact, it is the most outrageous fraud imaginable. It is a fraud that best represents the vile baseness and moral bankruptcy of those in power who use the authority of the law and the devices of justice to mute peoples’ cries for truth and dignity. In the course of this trial, the government trampled on every facet of their fair trial rights, including their right to presumption of innocence, the right to open and public trial, the right to examine witnesses and contest evidence. It produced and broadcasted a fictitious thriller movie – Jihadawi Harekat – complete with tortured confessions, hearsays, and a nest of vile gossips – all in the name of fighting terrorism. This trial, however, is the complete negation of these principles. In fact, it is the most outrageous fraud imaginable. It is a fraud that best represents the vile baseness and moral bankruptcy of those in power who use the authority of the law and the devices of justice to mute peoples’ cries for truth and dignity. In the course of this trial, the government trampled on every facet of their fair trial rights, including their right to presumption of innocence, the right to open and public trial, the right to examine witnesses and contest evidence. It produced and broadcasted a fictitious thriller movie – Jihadawi Harekat – complete with tortured confessions, hearsays, and a nest of vile gossips – all in the name of fighting terrorism.”
Not a single word was mentioned about what the same ‘morally bankrupt’ regime in power’ did on many other Ethiopians regardless of their ethnicity, religion and political view since it came to power in the last two decades. Nor he cared to inform his audience the fact the Ethiopian Coptic Church is taken over by the regime’s cadres two decade ago as the regime is attempting to do the same through The Ethiopian Islamic Affairs Supreme Council that sparked the protest. He also conveniently ignored there are prisoners the regimes ‘accuses ‘them of conspiracy with terrorist groups to overthrow the government’.
He essentially reduced the struggle of Ethiopians, (in this case Muslims) for justice and freedom between “Muslim leaders” Vs. The ‘morally bankrupt’ regime’ portrayed as representing Ethiopia. The author spins Muslims as victims of Ethiopia instead of the out of control and self-declared minority ethnic regime that is causing havoc on the people of Ethiopia for over two decades regardless of their identity.
It shows the equally questionable morality of our contemporary elites — reducing the struggle of Ethiopian leaders as victim of their ethnicity, religion… than advocates of justice, freedom and democracy for our people.
Thus, the elites’ selective amnesia to advance other agendas by using ethnicity, religion… is the primary reasons the ‘morally bankrupt’ ethnic regime is able to extend its rule and injustice on the expenses of justice, freedom and democracy of all Ethiopians. The zero-sum-game the elites choose to play helped the regime to continue its draconian rule and corruption for far too long.
Other factors including, foreign entities’ interest play important role in reducing Ethiopians’ struggle for justice, freedom and democracy into ethnic, religion, and region divide.
To his credit and in complete reversal of his above opinion Awol K Allo’s interview on ESAT on Wednesday April 16, 2014 said a different story for a different audience. He said, the struggle must not be defined by religion only (in this case Muslims) but, ‘civil right’. Why his opinion on Aljazeera didn’t reflect the same opinion and the background and context of injustice of the regime regardless of identity is hard to say.
Are our elites playing hyphenated victime a solution to bring about justice, freedom and democracy to our people?
Their behavior within their confined audience says otherwise. Contrary to our people’s desire, it is clear; justice, freedom and democracy for our people seem to be the last thing in their mind. In that regard, preaching ‘Us VS. Them’ brand instead of Tyranny VS. Democracy appears to be their only brand to segregate our people as hyphenated victims to avoid accountability of their undeclared agenda. In the process, they failed to establish the necessary institutions to bring about justice, freedom and democracy.
Therefore, the hyphenated elites continue to play a zero-sum-game for confined audience in piecemeal fashion to put justice, freedom and democracy of our people on the sideline until they get what they want.
Notwithstanding some elites’ ultimate goal goes as far as separating our people by ethnicity or religion, the whole exercises is a convenient way of avoiding individual freedom. For unsuspecting individuals it might look good from the outset but, it would guarantee no justice or freedom to anyone in the future; as the ruling ethnic elites finding out the cost of postponing justice, freedom and democracy for convenient of power and corruption. In fact, it became a deadly game that consumed the instigators as they scramble to find hideout for their injustice against the people of Ethiopians.
Ethiopians have come a long way to see what our contemporary elites’ ambition has done playing ‘Us VS. Them’ game to get what they wanted. None of it has anything to do with justice, freedom and democracy. We have gone through the communist elites’ version of justice, freedom and democracy of the Derg regime. At present, we are living under the deadly game of the ruling ethnic elites’ version of justice, freedom and democracy. What we failed to learn is how to make the elites accountable when they take us as suckers on the expenses of justice, freedom and democracy for our people by pitting one from the other.
Settling for anything other than justice, freedom and democracy for all our people is like playing with fire. Sooner or later it will burn us all one at a time. The sooner we realize we are being played again by hyphenated elites this time around the sooner we burry the ruling ethnic tyranny and the potential of any future tyranny to come once and for all to live free.
If we fail to make the elites that subvert justice, freedom and democracy for their convenient we can’t blame anyone but ourselves. Entertaining the idea the elites that have been playing us as victims of one another would have the moral capacity to deliver us justice, freedom and democracy is foolishness. We have no enemy but tyranny in whatever form it shows its ugly face. We must step out of our cages to demand justice, freedom and democracy for all, noting less noting more.
This article is dedicated for the 17 latest innocent Ethiopian victims in their struggle to free their religion from the ruling ethnic tyranny. They are leaders for justice, freedom and democracy. Reducing them by religious identity by itself does injustice to their sacrifice to free our people from yoke of ethnic tyranny.

Thursday, April 17, 2014

How TPLF/EPRDF Killed Higher Education in Ethiopia?


A university is more than a building. A university in its true form requires several contextual, philosophical, and logistical grounds to fully carry out its historical and traditional role as a place of higher learning.
By Alem Mamo -

TPLF/EPRDF’s major bragging source over the last number of years has been its ‘achievements’ in the education sector, particularly in university education. The ruling group constantly brandishes its statics about the ‘expansion’ of higher learning in Ethiopia. What is not included in the fraudulent statistics is the obliteration of quality and depth of teaching and learning in these so-called ‘universities.’ As we have seen in most of the TPLF/EPRDF failed and corrupt policies the establishment of these so called ‘universities’ is nothing more than a construction contract to its own business conglomerates and university administration appointment to its loyal cadres.

The higher learning landscape in Ethiopia under TPLF/EPRDF suffers from four acute problems. First, there is a chronic lack of academic freedom and autonomy, which is an essential component for any university to discharge its responsibilities. Second, there is an absence of qualified and competent instructor and mentors. Third is the almost non-existent nature of 21st century tools, such Internet communication, and finally there is the occupation and control of higher learning institutions by uneducated TPLF/EPRDF cadres. These key factors, coupled with the overall social, economic, and political problems, continue to plague the country’s higher learning landscape equating to a level similar to the mass wedding ceremonies orchestrated by a religious group lead by a self-proclaimed messiah, such as Reverend Sun Myung Moon1

In fact the assault on higher learning began in 1993 when TPLF/EPRDF fired 42 seasoned academics from Addis Ababa University and replaced them with its loyal cadres.2 Ever since then the ruling group has continued to destroy higher learning under the guise of ‘expanding’ education. Universities and educational institutions in general are places where students are taught how to think, instead of what to think. Furthermore, universities are places in which curious learners are provided with the tools and the support to conduct research that has practical values in the social, economic, and political life of the society. Instead, the regime has built political re-education camps3where political cadres have the final word on the academic, social, and administrative life of an institution.

Indeed merit and qualification has never been TPLF/EPRDF’s s strong suit. Starting from senior cabinet positions to all the way to the lowest level of the administrative body they have appointed their cadres to run the country, and, quite frankly, the regime is not going to treat universities in any different way.

‘Massification’ of higher learning in Ethiopia, preferring quantity of graduates to quality, has reached a critical stage, and it is becoming very problematic to use the term ‘university’ to describe these diploma mills. In TPLF/EPRDF’s Ethiopia every institution is forced to be subordinate to the twisted ideology of the regime. The first and foremost pillar of a university anywhere in the world is autonomy and academic freedom. These two elements are the oxygen of a free learning and teaching environment. Contrary to this the ruling group maintains full control over these institutions depriving them the oxygen of freedom they desperately need to breath and function freely.

Maintaining its well-established destructive role TPLF/EPRDF is moulding higher learning institutions in its own image, and the image is not pretty. Infused with ugly and hate filled propaganda, the image of these so-called universities looks like this: (a) all of these institutions must maintain perceived or real ethnic polarization and tension;

(b) These institution must serve to promote TPLF/EPRDF’s divisive agenda; (c) all ‘university’ senior management, including presidents, must be members of the TPLF or TPLF manufactured political organizations; (d) critical thinking and questioning the prevailing orthodoxy equals terrorism; and (e) university campus informants are part and parcel of the security and surveillance structure of the regime.

The overall decline of the quality of higher learning in Ethiopia is evident in the African and world university rankings. Currently, according to the African Economist University Rankings, only one university out of 35 so-called universities in Ethiopia appears on the ranking chart.4 The rest are nowhere to be seen on any of university rankings.

We have come to be accustomed with TPLF/EPRDF lies, such us tyranny is democracy, repression is freedom, concentration of wealth in the hands of its inner circle is economic growth and development. The most tragic one is their political re-education camp ‘universities’.

Finally, one cannot understand the sad state of higher education in Ethiopia without understanding TPLF/EPRDF’s distractive political and economic agenda. Ultimately, these daunting challenges are intertwined and interconnected, therefore they only can find a solution when the fundamentals of the governance parameters are addressed. Freedom, justice, and democratic accountability are the only solution. In the meantime, those who are enrolled in these institutions should continue to demand better quality as part of their struggle for a free, just, and democratic society.

The writer, Alem Mamo could be reached at alem6711@gmail.com

1 wikipedia.org/wiki/Sun_Myung_Moon…

2http://dosfan.lib.uic.edu/ERC/…

3 http://en.wikipedia.org/…

4 http://theafricaneconomist.com/…

ሰላማዊ ትግላችንን አጠናክረን በመቀጠል የተነጠቁ መብቶቻችንን እናስመልሳለን፡፡

April 17, 2014
ሰማያዊ ፓርቲ በመንግስት የሚፈጸሙ ሕገ ወጥ ድርጊቶች የሠብአዊና ዲሞክራሲያዊ መብት ጥሰቶች እንዲቆሙ ለመንግስት አካላት በተደጋጋሚ ጊዜያት ጥሪ ማቅረቡ የሚታወስ ነው፡፡Ethiopia's blue party called for rally in Addis Ababa
ይሁን እንጂ መንግስት እነዚህን ተከታታይ ጥሪዎች ተቀብሎ የማሻሻያ እርምጃ ከመውሰድና ችግሮችን ከመቅረፍ ይልቅ ጉዳዩን ችላ በማለት ችግሮቹ የበለጠ እየተባባሱ እንዲሄዱ በማድረግ ላይ ይገኛል፡፡
በመሆኑም እነዚህ ችግሮች በአስቸኳይ እንዲፈቱ ለማድረግ ሰማያዊ ፓርቲ እሁድ ሚያዚያ 19/2006 ዓ.ም ከጠዋቱ 4 ሰዓት እስከ 8 ሰዓት የሚቆይ ከፓርቲ ጽ/ቤት እስከ ጃን ሜዳ የሚደርስ ታላቅ ህዝባዊ የተቃውሞ ሰልፍ ያዘጋጀ ሲሆን የሠላማዊ ሰልፉን ቀንና ሰዓትም በአዋጅ ቁጥር 031983 መሠረት ለሚመለከተው አካል በደብዳቤ በማሳወቅ ሰልፉን ለማድረግ በዝግጅት ላይ ይገኛል፡፡
በዚህ ታላቅ ሕዝባዊ ሰልፍ ላይም ከዚህ ቀደም ተነስተው የነበሩ መንግስት በእምነት ጣልቃ ገብነቱን እንዲያቆም፣ ዜጎችን ከቀያቸው ማፈናቀሉ እንዲቆምና ዜጎቹ ወደ ቀያቸው እንዲመለሱ እንዲደረግ የሚሉ ጥያቄዎች የሚነሱ ሲሆን ከዚህ በተጨማሪም ለገዢው ፓርቲ ስልጣን እንጂ ለህዝብ የማይጨነቁት ተቋማት ስራቸውን በሚገባ ባለመስራታቸው ሕዝብ ለከፈለው ክፍያ አገልግሎት እያገኘ አለመሆኑም የወቅቱ አሳሳቢ ጉዳይ ሲሆን በተለይ የውሃ የመብራት የቴሌ ኮሚኒኬሽንና የትራንስፖርት አገልግሎቶች ሕዝብን እያማረሩ መሆናቸው በሠላማዊ ሠልፉ ላይ የሚነሱ ወሳኝ ጥያቄዎች ናቸው፡፡
በመሆኑም ይህን ታላቅ ሠላማዊ ሠልፍ የተሳካ እንዲሆን ለማድረግ የተነጠቁ መብቶቻችንን እናስመልስ ዘንድ መላው የኢትዮጵያ ሕዝብ፣ ሲቪክ ማህበራትና ሚዲያው ከሚደረገው ጥረት ጎን በመቆም ሀገራዊ ግዴታቸውን እንዲወጡ ጥሪያችን እናስተላልፋለን፡፡
ሚያዝያ 2006 ዓ.ም
አዲስ አበባ

Tuesday, April 15, 2014

የኢትዮጵያን ወቅታዊ የፖለቲካ ሁኔታ እና የዲያስፖራውን ሚና በተመለከተ በኖርዌይ ኦስሎ ሕዝባዊ ውይይት ተካሄደ

April 15, 2014
የዲሞክራሲያዊ ለውጥ በኢትዮጵያ የድጋፍ ድርጅት ኖርዌይ
Ginbot7 meeting in Norway
በዲምክራሲያዊ ለውጥ በኢትዮጵያ  የድጋፍ ድርጅት ኖርዌይ አዘጋጅነት አፕሪል ቅዳሜ 12/2014  በኖርዌይ ኦስሎ ከተማ  የኢትዮጵያን ወቅታዊ የፖለቲካ ሁኔታ እና የዲያስፖራውን ተሳትፎ በተመለከተ ታላቅ ሕዝባዊ ስብሰባ ተካሄደ:: በሕዝባዊ ስብሰባው ላይ ቁጥራቸው ወደ ሁለት መቶ የሚጠጉ በኖርዌይ የሚኖሩ ኢትዮጵያኖች ከኦስሎ እና ከተለያየ ከተማ በመምጣት በስብሰባው ላይ የተገኙ ሲሆን  የግንቦት 7 የፍትህ የነፃነት እና የዲሞክራሲ ንቅናቄ አመራር አባል አቶ ቡዙነህ ፅጌ የስብሰባው ተጋባዥ እንግዳ በመሆን ሰፋ ያለ ንግግር አድርገዋል::
ሕዝባዊ ስብሠባው በኖሬጅያውያን የሰአተ አቆጣጠር ከቀኑ 15:00 እስከ ምሽቱ 21:00 ሰዓት የተካሄደ ሲሆን የዲሞክራሲያዊ ለለውጥ የድጋፍ ድርጅት ኖርዌይ ሕዝብ ግንኙነት ሀላፊ አቶ አቢ አማረ በኢትዮጵያ ውስጥ በወያኔ አረመናዊ ስርአት በጭካኔ በግፍ ለተገደሉ እና በተለያዩ አስር ቤቶች በፖለቲካ ኣስተሳስባችው ምክንያት ያለወንጀላች የሚስቃዩ ውድ ኢትዮጵያዊን ወገኖቻችን በማስብ  በዚሁ ዘረኛ ቡድን አስቃቂ የኣካል ጉዳት ለተፈጸባቸው ኢትዮጵያዊን  የአንድ ደቂቃ የህሊና ጸሎት በማስደረግ ስብሰባውን አስጀምረውታል::
በመቀጠለም አቶ ዮሀንስ አለሙ የዴምክራሲያዊ ለውጥ በኢትዮጵያ የድጋፍ ድርጅት ኖርዌይ ሊቀመንበር የመግቢያ ንግግር ያደረጉ ሲሆን በንግግራቸው ስለ ዲምክራሲያዌ ለውጥ የድጋፍ ድርጅት ኖርዌይ አመሰራረት እና ስለ ድጋፍ ድርጅቱ አላማ በማብራራት የድጋፍ ድርጅቱ በአሁኑ ሰአት በሀገር ቤት በሰላማዊ ትግል የወያኔን መንግስት ለመጣል እየታገሉ ያሉትን የፖለቲካ ድርጅቶችን እየረዳ እንደሚገኝ እና ከሀገር ውጭ ደግሞ የወያኔን መንግስት  በሁለገብ ትግል  ለማስወገድ እየሰራ ያለውን የግንቦት 7 የፍትህ የነፃነት እና የዲሞክራሴ ንቅናቄ የፖለቲካ ድርጅትን በግንባር ቀደምነት እየረዳ እንዳለ በመግለጽ  የወያኔን ዘረኛ ስርአት ለመጣል ሁሉም ሰው አስተዋጿ ማድረግ እንደሚጠበቅበት እና ማንኛውም  ኢትዮጵያዌ ዜጋ በሀገራችን የጋራ ጉዳይ ስለሆነው  የኢትዮጵያ ወቅታዊ የፖለቲካ ሁኔታ ሀሳብ በመለዋወጥ ፣በመካከላችን ያሉትን ማንኛውንም የሃሳብ ልዩነቶች ወደ ኋላ በመጣል ፣ በመቻቻል፣ ሀገር እያፈረሰ እና ሕዝብ እያዋረደ ያለውን የዘረኛውን የወያኔን መንግስት ሁሉም ኢትዮጵያዊ በሁለገብ ትግል ለማስወገድ መረባረብ እንዳለበት አጽኖት ሰጥተው ንግግር አድርገዋል::
Ethiopians public meeting in Norway
በመቀጠለም ዲምክራሲያዊ ለውጥ የድጋፍ ድርጅት ኖርዌይ ድጋፍ ከሚሰጣቸው ድርጅቶች መካከል አንዱ የግንቦት 7 የፍትህ የነፃነት እና የዲሞክራሲ ንቅናቄ አመራር አባል የሆኑት አቶ ቡዙነህ ፅጌ የስብሰባው ተጋባዥ እንግዳ ሰፊውን ጊዜ በመውሰድ ከንጉሱ ስርአት ጀምሮ በደርግ መንግስት ዘመንም በሀገራችን የተደረጉ የፖለቲካ ንቅናቄዎችንና ለውጦችን አንድ በአንድ በመዘርዘር አሁን ካለው የወያኔ ኢህአዲግ መንግስት ጋር በማነጻጸር ሰፋ ያለ ትንታኔ ያቀረቡ ሲሆን አሁን ላይ ሀገሪቱን እየመራው ነው የሚለው የወያኔ መንግስት ከዚህ ቀድሞ ኢትዮጵያን ከመሩት ከሁለቱ መንግስታቶች ማለትም ከንጉሱም ከደርግም መንግስት ጋር ሲነጻጸር ፈጽሞ እንደማይገናኝ የወያኔ መንግስት ዘረኛና የዘረኝነት ፖለቲካ እያራመደ ያለ አረመናዊ መንግስት እንደሆነ አብራርተዋል::
የግንቦት 7  የፍትህ የነፃነት እና የዲሞክራሲ ንቅናቄ አመራር አባል አቶ ቡዙነህ ፅጌ አክለውም ከወያኔ በፊት የነበሩ ሁለቱ መንግስታቶች ለውድቀት የዳረጓቸውን ምክንያቶች በመጥቀስ የወያኔን አንባ ገነናዊ መንግስት ለአፋጣኝ ውድቀት ሊዳርጉት ይችላሉ የሚሉትን ግልጽ ምክንያቶች በመዘርዘር አስቀምጠዋል:: አቶ ቡዙነህ በሁለት የኢትዮጵያ ወቅታዊ ጉዳዮች ላይ በማንሳት እና በማብራራ ከሕዝብ ውይይት እንዲያደርጉበት ለመወያያ ያቀረቡ ሲሆን እነዚህም:
1, በሙስሊሙ ማህበረሰብ እና በወያኔ መካከል ያለው ግጭት
2, የህዳሴ ግድብን  በማስመልከት ያለው ተቃውሞ
ስለሙስሊሙ ማህበረሰብ ተቃውሞ ሲናገሩ የሙስሊሙ ትግል በሁለት አመታት ውስጥ የተደረገው ሰላማዊ ትግል በጣም የተሳካና ወያኔ በቀላሉ ሊያዳፍነው ያልቻለው ሰላማዊ መብትን የመጠየቅ ትግል እንደሚያደንቁ በመናገር ነገር ይህ በሙስሊም ማህበረሰብ በኩል እየተደረገ ያለው ትግል እስከ አሁን ድረስ ከመንግስት በኩል ምንም አይነት መልስ ሊያገኝ እንዳልቻለ እና ወደፊትም ከወያኔ መንግስት በኩል ምንም አይነት መልስ ያገኛል የሚል እምነት እንደሌላቸው ተናግረዋል:: ለዚህም ማስረጃው የኢትዮጵያ ሙስሊሞች ከጠየቋቸው አራት የመብት ጥያቄዎች አንዱም ካለመመለሱ በተጨማሪ እስካሁን መሪዎቻቸውም በሃሰት ውንጀላ በእስር እየማቀቁ ያለፍርድ እየተንገላቱ መሆናቸው ነው::
ነገር ገን አሁን እየሆነው ባለው ሁኔታ በእንደዚህ አይነት መንገድ እስከመቼ ድረስ የሙስሌሙ ትግል ይቀጥላል በማለት የተናገሩ ሲሆን አሁን እየሄደ ባለው አካሄድ የሙስሊሙ ተቃውሞ የትግል አቅጣጫውን እስካልቀየረ ድረስ ረጅም ርቀትን ትግሉ ሊቀጥል ይችላል የሚል እምነት እንደሌላቸው እና ነግር ግን የሙስሊሙ ጥያቄ ከእምነት መብት ጥያቄ ባሻገር ወደ የዜግነትን መብት ወደ ማስከበር መለወጥና መሸጋገር  እናደለበት በመናገር የሙስሊሙ ማእበረሰብ ጥያቄ ፍሬ ሊያፈራ የሚችለው  ትግሉ በዚህ መልኩ ሲቀጥል እንደሆነ ሰፋ ያለ ማብራሪያ ሰተዋል::
በሁለተኛም የህዳሴ ግድብ በሚመለከት  ያቀረቡት ሀሳብ ወያኔ የራሱን የፖለቲካ ኪሳራና በህዝቡ ላይ እያደረሰ ያለዉን ግፍ በዕድገት ስም ለመሸፈን ያመጣዉ እንጂ ታቅዶበትና ለህዝቡ በማሰብ እንዳልሆነ በኢትዮጵያና በህዝቡ ላይ እያደረሰ ያለዉ ግፍ እንደ ማስረጃነት በማቅረብ ያብራሩ ሲሆን እንደ ምሳሌም ወያኔ ሃገራዊ የሆነ አላማ ይዞ ካለመነሳቱ አንፃር የሃገርን ድንበር አሳልፎ እስከመስጠት እየሄደ ያለበትን ሁኔታ ጠቅሰው ይህ አሰራር ደግሞ የዲክታተሮች ባህሪ እንደሆነ አብራርተዋል::
የወያኔ መንግስት በህዳሴ ግድብ ሰበብ ምክንያት በማድረግ በመላው አለም ኢትዮጵያኖች በሚኖሩበት ሀገሮች በመዞር የዲያስፖራውን ቀልብ ለመውሰድ የሚያደርገው የአባይ ቦንድ ሽያጭ ሩጫ በዲያስፖራ ተቃዋሚዎች አማካኝነት በፍጹም እንዳልተሳካለት ይህንንም የወያኔ በአባይ ቦንድ ሽያጭ ስም ገንዘብ ዘረፋ በመቃወም ወያኔን አሳፍረው ከመለሱት መካከል በኖርዌይ የሚኖሩ ኢትዮጵያኖች እንደሆኑ በማስታወስ  የዚህ የህዳሴ ግድብ ግንባታ ሰበብ የወያኔን መንግስት ወደ መጥፎ ውድቀት ላይ ሊጥለው እንደሚችል በማመን የወያኔ መንግስት በአሁን ሰአት ከግብጽ መንግስት ጋር እየገባ ያለው ሰጣ ገባ ለኢትዮጵያ መጥፎ ሊሆን እንደሚችል በመግለጽ ንግግራቸውን አጠቃለዋል::
በመቀጠልም አቶ ብዙነህ ባነሷቸው ነጥቦችና እና በሌሎችም ጉዳዮች ላይ ከስብሰባው ተሳታፊዎች ለቀረበላቸው በርካታ ጥያቄዎች ማብራሪያ የሰጡ ሲሆን ሰፋ ያለ ውይይትም ተደርጓል፥፥ ከውይይቱም በማስቀጠል የዲምክራሲያዊ ለውጥ በኢትዮጵያ የድጋፍ ድርጅት ኖርዌይ ምክትል ሊቀመንበር አቶ ዳንሄል አበበ የዲምክራሲያዌ ለውጥ በኢትዮጵያ የድጋፍ ድርጅት ኖርዌይ የአቋም መግለጫ ንግግር ያደረጉ ሲሆን ድርጅታቸው ወያኔ በኢትዮጵያ ሕዝብ ላይ እያደረሰ ያለውን ግፍና በደል ፈጽመው እንደሚያወግዙ እና ዴምክራሲያዌ ለለውጥ የድጋፍ ድርጅት ኖርዌይ ሁል ጊዜ ከግንቦት 7 የፍትህ የነፃነት እና የዲሞክራሴ ንቅናቄ ጎን እንደሚቆም ቃል በመግባት የአቶ ቡዙነህ ፅጌን በኖርዌይ በመገኛት ለህዝቡ ለሰጡት ገለጻ አመስግነዋል::
በዝግጅቱ መጀመሪያና ማጠቃለያ ላይ የግንቦት 7 ህዝባዊ ሃይል መዝሙር በመዘምራን የተዘመረ ሲሆን በየጣልቃው የተለያዩ የባህል ዘፈኖች በተወዛዋዦች ታጅቦ የቀረበ ሲሆን ጣእም ያለው ባህላዊ ምግብም በዲሞክራሲያዊ ለውጥ በኢትዮጵያ የድጋፍ ድርጅት ኖርዌይ የሴቶች ክፍል ተስተናግዷል፥፥ ስብሰባውን ተጀምሮ እስኪያልቅ አቶ ፍቅሬ አሰፋ መርተውታል::
በመጨረሻም የዲሞክራሲያዊ ለውጥ በኢትዮጵያ የድጋፍ ድርጅት ኖርዌይ ለዝግጅቱ መሳካት የበኩላችሁን ላበረከታችሁና ከተለያዩ የኖርዌይ ከተሞች ረዥም ርቀት በመጓዝ የዝግጅቱ ታዳሚ ለነበራችሁ ውድ ኢትዮጵያውያን እና እንዲሁም የድርጅቱ አባላቶች ታላቅ ምስጋና እናቀርባለን::
ድል ለኢትዮጵያ ህዝብ !
የዲሞክራሲያዊ ለውጥ በኢትዮጵያ የድጋፍ ድርጅት ኖርዌይ

Wednesday, April 2, 2014

How Ethiopia Spies on Its Diaspora Abroad

April 2, 2014

European companies sell surveillance technologies to abusive foreign regimes.

The Wall Street Journal
Many Europeans are upset over revelations that the United States government spies on them. But European companies are selling surveillance tools and know-how to other governments, allowing them to spy abroad. Their customers include some of the world’s most abusive governments and at least one of them—Ethiopia—is targeting its diaspora population in Europe. The results extend beyond outrage over privacy violations: They put people in danger.
The global trade in this powerful “spyware” is virtually unregulated and that needs to change. Using digital technology to monitor the Ethiopian diaspora in Europe, the regime in Addis Ababa has brought its abuses right into Europe’s midst. The EU needs to regulate the sale of such technology, at least to governments with such questionable human-rights records.
Inside Ethiopia, Prime Minister Hailemariam Desalegn’s government abuses mobile and Internet networks to monitor opposition groups and journalists, and to silence dissenting voices. Using Chinese-made telecom equipment, the Ethiopian security agencies have nearly unfettered access to civilians’ phone records and recorded calls. Taped calls have been played back to people being interrogated by security officials and used against them in trials under the government’s deeply flawed antiterrorism law.
For mobile or Internet users in Ethiopia, the violation of the right to privacy is not an abstract harm. One Ethiopian man, who asked only to be identified as “Jirata,” was once a member of a registered political party; he now struggles to survive as a refugee in Kenya.
“I was becoming well known and respected in my political party and one day security officials came and arrested me and showed me list of phone calls I had made,” Jirata recalled to me in a recent interview. “They demanded to know who the foreign numbers were. I told them everything—I had nothing to hide. They began to beat me with a rubber whip, demanding I confess to belonging to the [banned] Oromo Liberation Front. I was kept in solitary confinement for three months and pulled out each night to be beaten.”
His story is too common. Thousands of Ethiopians have fled threats to their lives and security, and many have found asylum in Europe. Now Ethiopian spy agencies are trying to silence any independent criticism of government policy by extending their reach abroad, with the aid of advanced surveillance tools designed and sold by several European companies. These tools give intelligence officials access to files, emails and activity on a target’s computer. They can log keystrokes and passwords and remotely turn on a device’s webcam and microphone—effectively turning a computer into a listening device.
Yohannes Alemu, a former refugee and now a Norwegian citizen who supports an Ethiopian opposition party that the government has banned, found out too late about the spyware. In late 2012, when Mr. Alemu’s wife and two children were visiting family in Ethiopia, security officials detained and questioned her about her husband’s political connections. They sent Mr. Alemu emails demanding more information about his opposition-party associates. He refused, and after 20 days his wife was finally released and returned to Norway.
That was not the end of the incident.
One of the government emails Mr. Alemu received contained an attachment infected with spyware known as FinFisher. FinFisher GmbH, based in Munich, did not respond to Human Rights Watch’s requests for comment regarding the use of its product by Ethiopian authorities.
Once Mr. Alamu’s computer was secretly infected, the Ethiopian security agencies had unfettered access to it. After Mr. Alemu unwittingly forwarded the infected emails to other people, the spyware gave Ethiopian security agencies potentially unfettered access to their computers, too. Researchers at Citizen Lab, a Toronto-based center focused on security and human rights online, confirms that at least one of Mr. Alamu’s contacts’ computers was monitored as a result. Different spyware developed in Italy has been used to target the computers of others in the diaspora.
Such sales are currently perfectly legal, but European companies nonetheless risk complicity in human-rights abuses when they provide products and services that facilitate Ethiopia’s surveillance. Ethiopians living in the U.K., the U.S., Norway, and Switzerland are among those known to have been targeted with Addis Ababa’s spyware. Citizen Lab has documented evidence of use of these tools in over 25 countries.
In December, the 41 member states participating in the Wassenaar Arrangement—a multilateral export-control regime for dual-use technologies—agreed to regulate the export of “intrusion software” and “IP network surveillance systems.” This development signals growing consensus that the trade in powerful surveillance tools being used to violate rights should be reined in.
But much more is needed. The European Commission should lead efforts to regulate the export of such technology to governments with poor human rights records, and to implement the new Wassenaar controls without delay. Until then, Yohannes Alemu will not be the last victim of Ethiopian cyber-surveillance.
Mr. Horne is an Africa researcher at Human Rights Watch and co-author of a new report, “‘They Know Everything We Do’: Telecom and Internet Surveillance in Ethiopia.”

[በአባይ ግድብ ዙሪያ የተጻፈ አጭር ሀተታ] ትንሹዋ ወያኔና ትልቁ ወያኔ አላኖሩኝም

April 2, 2014
ነፃነት ዘለቀ (አዲስ አበባ) 
ለለውጥ ያህል ከራሴ ችግር ብጀምር ምን አለበት? ግለሰብ ካልኖረ ማኅበረስብ አይኖርም፡፡ ደሞም የኔ ችግር የሁሉም ፣ የሁሉም ችግር የኔ መሆኑን የማያምን አንባቢ ቢኖር ችግር አለበት ማለት ነውና በጊዜ ራሱን ፈትሾ መድሓኒት ቢጤ ቢያፈላልግ ሳይሻለው አይቀርም፡፡TPLF is just like a Rat
ትንሹዋ ወያኔ ጠምሳኛለች፡፡ እኔን ብቻም አይደለም የጠመሰችው፡፡ ብዙዎች ኢትዮጵያውያንንም እንጂ ነው፡፡ ከወያኔ ባልተናነሰ ሁኔታ ኑሯችንን እያቃወሰችው ትገኛለች – ትልቁ ወያኔ በደጅና በቤት ውስጥ እርሷ ደግሞ በቤት ውስጥ ብቻ በተናጠልና በቡድን እየተጋገዙ ወዲያ ወዲህ ውልፊት ልንል በማይቻለን ሁኔታ ወጥረውናል፡፡ ምን እንደምናደርግም ጨንቆናአለ፡፡ ይቺ የቤት ውስጥ ወያኔ ዐይጥ ናት፡፡
ዘመኑ ለይቶለት የዐይጦችና  የወያኔዎች ሆኗል ወንድሞቼና እህቶቼ ማለትም ኢትዮጵያውያን፡፡ በኔ ቤት የተረፋት ነገር የለም፤ ለወትሮው ካልሲና ጨርቃ ጨርቅ እየለቃቀመች ነበር ወደጎሬዋ እምትወስድ፡፡ ዛሬ ግን ዘመን ተቀይሮ ባዶ ሞሰብ ሣይቀር መቆርጠም፣ አልሙኒየም የምጣድ አከንባሎ መጎርደም፣ ቁም ሣጥን መቀርጠፍ ይዛለች፤ ወያኔነት ከዚህ በላይ አለ? መጽሐፎችን አንብባ ላታነብ ነገር በጥርሶቿ መከታተፍ፣ ምግቦችን ከጉሮሮዋችን እየነጠቀች ማንከት፣ በሌሊትና አንዳንዴ ደግሞ በማንአለብኝነትና ወደር በሌለው ዕብሪት በቀንም ቤትን ተቆጣጥራ ሰላምን ማወክ የዘመናችን ትንሹዋ ወያኔ ገደቡን ያለፈ የድፍረት ተግባር ሊሆን በቅቷል – ወያኔን ተማምና መሆን አለበት መቼም፡፡ ድፍረቷ እኮ ድፍረት እንዳይመስላችሁ፡፡ ኧረረረረረ…. እንዳቃጠልሽኝ የሚያቃጥል ይዘዝብሽ፡፡ ብዙ ሰዎች በርሷ እንደተቸገሩና ዘመኑ ለርሷና ለወያኔ ዓይነቶቹ ምሥጥ መሠሪዎች የሰጠ መሆኑን ይህን ችግር የማወያያቸው ሰዎች ሁሉ ይነግሩኛል፡፡
ዛሬና አሁን በኢትዮጵያ የሰዓት አቆጣጠር ከሌሊቱ 6፡30 ገደማ ሲሆን ቀን የገዛሁትን እንትን በስምንት የጦር ግምባር አጥምጄ ወደብሶት አደባባይ መውጣቴ ነው – እንዳትሰማኝና እንዳታውቅብኝ ነው የገዛሁትን ነገር በእንትን የገለጸኩላችሁ ታዲያን – እንጂ “እዚያው በላች እዚያው ቀረች” የሚል አደገኛ መርዝ መግዛቴን ለመናገር አፍሬ እንዳይመስላችሁ፡፡ ለነገሩ ወያኔና ዐይጥ ከጠላታቸው የሚከላከሉበት ብዙ ተለዋዋጭ ዘዴ ስላላቸው በበሶ ዱዔት ያዘጋጀሁትን ግብዣ እንደሚቀበሉትና እንደማይቀበሉት አላውቅም – ውጤቱን ነገ አያለሁ፤ ዲዲቲና ወባ እንኳን ተለማምደው ጓደኛሞች መሆናቸውን ቀደም ሲል ሰምተን የለም? የሆነው ሆኖ ችግሩ ቀላል እንዳይመስላችሁ፤ ከአራት ኪሎ ቤተ መንግሥት የተለቀቁ ነው የሚመስሉት – እንደደፋርነታቸውና እንደሆዳምነታቸው፡፡ የሚምሩት ነገር እኮ የላቸውም፡፡ የሚሆንልኝ መስሎኝ “ዕቃ አትንኩብኝ፤ ቤቱ እንደሆነ ይበቃናል፡፡ ካለኝ አልፎ አልፎ ቀለብ እቆርጥላችኋለሁ – ከሌለኝ ግን ምን አደርጋለሁ? ብቻ አትተናኮሉኝ እንጂ እኔ መርዝ አላጠምድባችሁም፤ የዛሬን ኑሮ መቼም እናንተም ታውቁታላችሁ፡፡ ከመጠለቁ እግርን የሚፋጀው እሳተ መለኮቱ የቻይና ካልሲ እንኳን ባቅሙ ሠላሣና ዐርባ ብር በገባበት ወቅት እባካችሁን ተከባብረን እንኑር፡፡…” ብዬ ቃል ገብቼ በቤቴ ውስጥ የሚያደርሱትን ጉዳት ሰምቼ እንዳልሰማሁና ዐይቼም እንዳላየሁ ለብዙ ጊዜ ትቻቸው ነበር፡፡ እነሱ ግን የእንጀራ ሞሰብ አልጋችን ላይ አስቀምጠን ከባለቤቴ ጋር በየተራ እየጠበቅን እስክናድር ድረስ አሰቃዩን – የቤት ውስጥ ወያኔዎች! አሁን ባሰብኝና ቃሌን አፈረስኩ፡፡ እናም … የነሱስ አብነቱ ቀላል ነው፡፡ አለ እንጂ ወያኔ ለያዥ ለገራዥ ያስቸገረ! የወያኔስ ሰማያዊ መርዝ ካልተጨመረበት በምድራዊ መርዝ ብቻ አይጠራም፡፡ እናም ጎበዝ ግዴላችሁም ለላይኛውም በርትተን እንጩህ፡፡ የቃመ ብቻ ሣይሆን የጮኸም ተጠቀመ ሲባል ሰምቻለሁ፡፡
ወያኔና ዐይጥ አንድ ናቸው፡፡ ይሉኝታ አያውቁ፤ ፍቅር አያውቁ፤ ሀፍረትና ኅሊና እሚባል የላቸው፤ የተረገሙ ፀረ-ሕዝቦች፡፡
የሰሞኑ የወያኔ ኢቲቪ ወሬ የአባይ የህዳሴ ግድብ ብቻ ሆኗል፡፡ ነገሩ “አንድ ያላት እንቅልፍ የላት” ዓይነት ነው፡፡ በሌሎች ሀገራት በየአሥር ኪሎ ሜትሩ የሚገኝ ግድብ ኢትዮጵያ ውስጥ ብርቅ ሆኖ ጆሯችን እስኪደነቁርና እጅ እጅ እስኪለን ድረስ አባይን እየተጋትን ነው፡፡ ይህ ግድብ ከኢኮኖሚያዊ ጠቀሜታው ይልቅ ፖለቲካዊ ፋይዳው እንደሚያመዝን ቀድሞውንም የታወቀ ነው፡፡ ፈረንጆቹ አንድን ነገር “politicized” ሆኗል ሲሉ ያ እንዲያ ሆነ የሚሉት ነገር በፊት ለፊት ከቆመለትና ከሚወራለት ዓላማ ውጪ ለሌላ ጉዳይ ውሏል ማለታቸው ነው፡፡ የወያኔ የህዳሴ ግድብም ወያኔ እንደሚለው ለሀገሪቱ የሚሰጠው የተለዬ ጥቅም ኖሮ ሣይሆን ሕዝብን ለማዘናጊያነትና ሊጠቀስም ሣይጠቀስ ሊዘለልም ለሚችል የተለዬ ፖለቲካዊ ፍጆታ መሆኑን እናውቃለን፡፡ አለበለዚያ የስድስት ሺህ ሜጋ ዋት ኮረንቲ ከቁም ነገር ተጥፎ እስከዚህን ድረስ 24 ሰዓት ከበሮ የሚያስደልቅና ይቀምሰውና ይልሰው ያጣን ድሃ ሕዝብ ያለ ርህራሄ የሚያዘርፍ ሆኖ አይደለም፡፡ “አንቺ ቁም ነገርሽ የጎመን ወጥሽ” እንደምንል ወያኔም በዚህች ድልድይ ማነው ግድብ ዕንቅልፍ አጥቶ እኛንም እንደሱ አትተኙብኝ እያለን ነው፡፡
በማለፊያ ክርስቶሳዊ አባባል አንድ የአደባባይ ምሥጢር እንድናገር መልካም ፈቃዳችሁ ይሁንልኝ፤ “እውነት እውነት እላችኋለሁ” አባይ ተገድቦ ቢያልቅ በኔም ሆነ በሌሎች ወገኖቼ ሕይወት ላይ አንዳችም ቁሣዊም ሆነ መንፈሣዊ ለውጥ አያመጣም፡፡ በምንም ዓይነት መንገድ፡፡ እርግጥ ነው – የተሟላ የቴክኒክ ዕውቀት ያለው የሰው ኃይል ካለና እንዳሁኑ በተጭበረበረ የግዢ ሂደት አማካይነት ፎርጅድና የአገልግሎት ዘመኑን ጨርሶ የተጣለ የማቴሪያል አቅርቦት ከተወገደ እንዲሁም የሕዝብ ብዛት በቁጥጥር ሥር ከዋለ ምናልባት ልክ እንዳሁኑ በመብራት ዕጦት ዳፍንት ውስጥ ላንገባ እንችል ይሆናል፡፡ እንዲያም ሆኖ ግን አሁንም ልክ እንዳሁኑ ሁሉ ለማይጠረቃው የመንግሥት ባለሥልጣናት ኪስ ማደለቢያና ለአነስተኛ የሀገር ገቢ ሲባል ቤት ያለው ሰው ሳይጠግብ ለዬጎረቤት ሀገር ኮረንቲ መቸብቸቡ ከቀጠለ የዚያኔም ቢሆን – አባይም ተገድቦ ማለት ነው – የመብራት ፈረቃው ላይቀርልን ይችላል፡፡ እናም በአባይ ግድብ ሳቢያ ከወያኔ ጋ ድብን ያለ ፍቅር የገባችሁ ወገኖች እውነቱን ከወዲሁ እንድትረዱት ላሳስብ እወዳለሁ፡፡ ወጥመድ ውስጥ ዘው ብላችሁ አትግቡ፡፡ ሀገር ካላችሁ ሁሉም አለና፡፡
ኢትዮጵያዊ መንግሥት ቢኖረን አንድ አይደለም አሥርና ከዚያም በላይ ትላልቅ ግድቦች ሊኖሩን የመቻላቸው ዕድል ሰፊ ነው፡፡ “ልማታዊ መንግሥታችን፤ ባለራዕዩና አባይን የደፈረ ጠቅላይ ሰይጣናችን ማነው ሚኒስትራችን” እያላችሁ ሟቹን ወያኔ የምታንቆለጳጵሱ ጥቅመኞች ሁሉ ዐይናችሁን ወደጭቁኑ የኢትዮጵያ ሕዝብ አዙሩና እውነቱን ለመረዳት ሞክሩ፡፡ ወያኔ ከኢትዮጵያ ታሪክ አንጻር ዕድሜው የጤዛ ያህል ነው፡፡ በማታለልና በማጭበርበር 23 ዓመታትን መኖሩም የሚገርም ነው፡፡ ለዚህ ቆይታው ግን ተጠያቂው ወያኔ ብቻ ሣይሆን በተንሸዋረረ ልማት ስም አንጀታቸው ለወያኔ የሚንቦጫቦጭ አድር ባዮችና እበላ ባይ ሆዳሞች የሚያደርጉለት ሁለገብ እገዛም ጭምር ነው፡፡ የኛም አንድ አለመሆንና በሃሳብ መለያየት ለወያኔ ዕድሜ መርዘም የድርሻውን አበርክቷል፡፡ ሌላ ሌላውን ምክንያት እናንተም ታውቃላችሁ፡፡
ወያኔ የአባይን ግድብ ብቻ ሣይሆን ሌሎች በሃያና ሠላሣ የሚቆጠሩ ታላላቅ ግድቦችን መሥራት ይችላል፡፡ እንዴት? በየተራ እንይ፡፡
ለአንድ ጡረተኛ ፕሬዚደንት መኖሪያ ቤት የተከራዩት በወር ስንት ብር ነው? (ልብ አድርግ – ከ400 ሺ ብር በላይ ነው!) በየወሩ የተመደበው ሌላ ሌላ ጥቅማ ጥቅምስ ስንት ነው ? ይህ በራሱ ቢደማመር በዓመትና በሁለት ዓመት ጊዜ ውስጥ – የሙስና መርዝ ካልተጠናወተው በቀር- አንድ መለስተኛ ግድብ ይሠራል፡፡ ለአንዲት ድሃ ሀገር ተጧሪ “ፕሬዚደንት” – ለዚያውም ፈርም የሚባልን ወያኔያዊ ደብዳቤ ለሚፈርም ከዘበኛ ያነሰ ሥልጣን ለነበረው ሰው – ይህን ሁሉ ወጪ መመደብ በስተጀርባው ሌላ ቤተኛን በእግረ መንገድ ለመጥቀም የተሸረበ ሤራ አለ ማለት ነው እንጂ አሳማኝነቱና ምክንያታዊነቱ በፍጹም አይተየኝም – “ራቁቱን ለተወለደ … “ ምን አነሰው ነበር እንዴ የሚባል? ይህ ነገር ራስን ያለማወቅ ችግር ወይም ስለሀገር ያለማሰብና በእልህ የሀገርን ሀብት የማባከን አዝማሚያ ይመስለኛል፡፡ እንደኢቲቪ የቁጭ በሉ አገላለጽ ሣይሆን እንደተጨባጩ እውነታ ከአጠቃላዩ ሕዝብ ከ85 በመቶ በላይ በባዶ እግሩ በሚሄድባት የድሃ ገበሬዎች ሀገር ውስጥ አንድን ተጧሪ ባለሥልጣን እንዲህ አንቀባርሮ የሚይዝ መንግሥት ደግሞ አንድ ግድብ ለመገንባት በሚል ሰበብ ከኔ ቢጤው ተራ ዜጋ – የወር ደመወዙ ከልመና ካላወጣው፣ እየሠራ ከሚደኸይና የኗሪ አኗኗሪ ከሆነ ምንዱብ ሠራተኛ መዋጮ መጠየቅ አልነበረበትም – አሣፋሪ ነው፡፡ እኔ እንዴት እንደምኖር አውቃለሁ፡፡ እንኳንስ ከደመወዜ ተቆርጦ ይቅርና አሁን የሚከፈለኝ ደመወዝ ተብዬ ዕጥፍ ድርብ ቢከፈለኝ እንኳን የኑሮውን ክብደት ሊያቃልልኝ አይችልም፤ የኔ ቢጤዎች የምንኖረው አንዷን ኪሎ ቅቤ በ“አጠቃቀስኩሽ” ሥልት ለዓመት እንደተጠቀመችባት ብልህ ሴት ዓይነት የኑሮን ጨውና ቅመም በብልሃት ‹አጠቃቀስኩሽ› እያልን ነው፡፡ ይህን የአባይ መዋጮ በተመለከተ የወያኔ መንግሥት ደደብነትና አስተዋይነትን ማጣት በእጅጉ ይገርመኛል – ለነገሩ ደደብነትና ወያኔ ለካንስ ሞክሼዎች ናቸውና፡፡ ስንቶችን እያዘባነነ የሚያኖር መንግሥት ጦሙን ከሚያድር ዜጋ በግድ የወር ደመወዙን ሲቆርጥ በዚህ መንግሥት ባለሥልጣናት ጭንቅላት ውስጥ የሚገኘው ነጭ ጭቃ ምን እንደሆነ ወይም የምን እንደሆነ ለማወቅ በከንቱ የምንዳክር አንጠፋም – በበኩሌ በራስ ቅላቸው ውስጥ ምን ተሸክመው እንደሚዞሩ ለመረዳት ሞክሬ ሲሰለቸኝ ደክሞኝ ትቸዋለሁ – እንዲያው ግን አምባርጭቃ ይሆን እንዴ? ሲገርሙ!
ወያኔዎች ኢንሳ በሚሉት የስለላ ድርጅታቸው ኢሳትን በዋናነት ጨምሮ የተቃዋሚ ሚዲያዎችን ሲቻላቸው ከዓለም ለማጥፋት ያ ባይቻል ደግሞ ወደ ሀገር ገብተው ሕዝብን በማንቃት የወያኔ ቅሌትና ውርደት እንዲሁም ከብረት የጠነከረ ፈርዖናዊና ናቡከደነፆራዊ የግፍ አገዛዛቸው ሕዝብ ላይ በዬጊዜው የሚፈጥረው ጭቆናና ግፍና በደል እንዳይገለጥባቸው በማሰብ በየወሩ የሚከሰክሱት የሀገር ሀብት አንድ አባይን ብቻ ሳይሆን አሥር ባሮና አሥር አዋሽን ያስገድባል፡፡ በዚያ ረገድ እኛን ብቻ ሣይሆን ሌላውን ዓለምም በሚያስደምም ሁኔታ እንደጉድ ነው ገንዘባችንን ለኛው መጨቆኛ የሚመዠርጡት፡፡ ይህን የማናውቅ እየመሰላቸው ከሆነ ተሞኝተዋል፡፡ በብዙ ሚሊዮን የሚቆጠር ዶላር ለትርኪ ምርኪ የሚዲያ ማፈኛ ቁሣቁስና የውጪ ኤክስፐርቶች እንዲሁም የስለላ ቫይረስ ለመግዛት ሜዳ ላይ ከሚበትኑት ለሀገር ዕድገት ቢያውሉት ከጉራማይሌያዊ የልመና ባህላቸው በወጡ ነበር፡፡ እንደነሱ የገንዘብ አወጣጥ እኮ ኢትዮጵያ እጅግ ሀብታም ናት፡፡ እነሱ ገንዘብን በሚሊዮንና በቢሊዮን መዝረጥ የሚያደርጉት የነሱን ሥልጣን ለማስጠበቅ መሆኑ ከፋ እንጂ እንዳመነዛዘራቸው ለጭቁኑ ሕዝብ ቢሆን ኖሮ ረሀብና እርዛት ከሀገራችን ጠቅልለው ከወጡ በትንሹ 23 ዓመታትን ባስቆጠሩ ነበር፡፡ ለደኅንነት የተቃዋሚ ክትትልና የፀረ-ስለላ ስለላ አባላት በገፍ የሚወጣው መዝገብ የማያውቀው ወጪ፣ በወያኔ አገዛዝ የፊጥኝ ከታሰረው ምሥኪን ሕዝብ ተቀምቶ የወያኔን ወንበር ለመጠበቅ ለተሠማራው የሀገር መከላከያ ሠራዊት ተብዬ የሚገፈገፈው ገንዘብ፤ ለመሣሪያ ግዢና በግዢው ሰበብ በሙስና ወደግል ካዝና የሚዶለው ቁጥር የማይገልጸው እጅግ ብዙ ገንዘብ፣ በመከላከያና በደኅንነት እንዲሁም በመሰል የፀጥታ ተቋማት ለሚርመሰመሰው ጆሮ ጠቢና አፋዳሽ ሁላ ካለበቂ ሥራ እንደ ቅጠል የሚረግፈው የሀገር ገንዘብ፣ ካበቂ ጥናትና ካለተጨባጭ ሀገራዊ ፋይዳ በዬጊዜው ለሚቋቋሙ አዳዲስ መሥሪያ ቤቶችና አደረጃጀቶች የሚወጣው ገንዘብ፣ ውጤቱ አስቀድሞ ለሚታወቅ የማይረባ ምርጫ የሚከሰከሰው ብዙ ሚሊዮን ገንዘብ፣ ለአብዮታቸው ጥበቃ ሲባል ለዬግልገል ካድሬው የሚዘራው ብር፣ሕወሓትን በዋናነት ይዞ ለዬአጋር ድርጅት ተብዎች ዓመታዊ የምሥረታ በዓላት ለፈንጠዝያና ለቸበርቻቻ የሚወጣው ገንዘብ፣ በሀገር ውስጥም ከሀገር ውጪም በባለሥልጣናት የሚመዘበረው የሀገር ሀብትና ንብረት … ሁሉ ቢደማመር ሀገራዊ ልመና ሱስ ላልሆነበት የመንግሥት መዋቅር ያለ አንዳች ምፅዋትና ቡገታ  አንድ አይደለም ከመቶ በላይ ግድብና ሌላም የልማት ዕቅድ ያሠራል፡፡ ዓለም አቀፍ ደረጃውን የጠበቀ አንድ ብሔራዊ እስቴዲየም ለማሠራት ወገቤን የሚል መንግሥት ያላት ኢትዮጵያ 200 ታንኮችንና በአሥራዎች የሚቆጠሩ የጦር አውሮፕላኖችን በአንዴ ሲገዛ በሰበቡም ከፍ ሲል ለመግለጽ እንደተሞከረው በመቶ ሚሊዮን የሚገመት ገንዘብ በየማይማን የጦር “ጄኔራሎች” የግል ካዝና ሲገባ ስናይ “የነዚህ ሰዎች ዜግነት ምን ይሆን? በውነቱ ኢትዮጵያዊነቱ ይቅርና ጤናማነታቸው የማያጠራጥር ሰዎችስ ናቸው ወይ?” ብለን መጨነቃችን አይቀርም፡፡ ሰው እኮ አንድ ዓመት ይዘርፋል፤ አንድ ዓመት ይዋሻል፤ አንድ ዓመት ይሰርቃል፤ አንድ ዓመት ይሞስናል፤ አንድ ዓመት ይዘሙታል፣ አንድ ዓመት ያጭበረብራል፣ አንድ ዓመት … አዎ፣ በወረት ለተወሰነ ጊዜ ከመስመር መሠወር/መጥፋት ያለ ነው፡ አንድ ሰው የሀብት ፍቅር ካራዠው  መቼስ ምን ይደረጋል በሚፈልገው ነገር እስኪጠረቃ ድረስ ወይም በቃኝን እስያውቅ ድረስ ለተወሰነ ጊዜ መጥፎ ነገርን እያደረገ ይቆያል፤ ሰው ከሆነ ግና በሕይወት ውጣ ውረድ መማር አለበት፡፡ የተሸከመው አንጎል ጭቃ ሣይሆን ዛሬን ከነገና ትናንትን ከትናንት በስቲያ እያመዛዘነ ገምቢ ግንዛቤን ሊያስጨብጠው የሚችል ትልቅ መለኮታዊ ስጦታ ስለሆነ በሕይወት ፈተና ተሸንፎ ከተዘፈቀበት ሰውነትን ከሚያሳንስና ኅሊናን ከሚያጎድፍ ወደእንስሳነት ደረጃም ከሚያወርድ አዘቅት ለመውጣት መሞከር አለበት – ከወያኔ እንዲያውም ብዙ እንስሳት የተሻሉ “ሞራላዊ” ፍጡራን ናቸው፡፡ ዕድሜ ልኩን በክፋትና በመጥፎ ድርጊቶች ተበክሎና በዚያው ቆርቦ መኖር ለታዛቢም ይሰቀጥጣል፡፡ ወያኔዎች ከጧት እስከማታ ቢያጋፍሩ በቃኝን የማያውቁና በቂምና በበቀል የታጀሉ ትንግርተኛ ፍጡራን ናቸው – “የሞኝ ዘፈን ሁልጊዜ አበባዬ” እንዳትሉኝ እንጂ ለምሳሌ በዐሥራዎቹ ዕድሜ ሳሉ የጀመራቸው ፀረ-ኢትዮጵያና ፀረ-አማራ ጥላቻ አሁን ድረስ በስተርጅናም አብሮ ዘልቆ እነስብሃትንና ሣሞራን ምን ያህል እያሰቃያቸው እንደሆነ የምናውቀው ነው፡፡ ይሄ ታዲያ መረገም አይደለም ትላላችሁ? ብቻ ይህንን የምለውን ሁሉ የማናውቅና ሁኔታዎች ሲያመቹና ጊዜው ሲደርስ የማንጠይቅ ከመሰላቸው አሁንም ተሞኝተዋል፡፡
ካሉት ጥቂት መጻሕፍት ውጪ ምንም ምድራዊ ሀብትና ንብረት እንዳልነበረው ካላንዳች ሀፍረት በራሱ አንደበት ሲናገር የነበረውና የባሕርይ አምሳያው ወላጅ አባቱም “ [በድህነቱ ምክንያት] የአምስት ብርና የአሥር ብር ኖቶችን እንኳን መለየት አይችልም” በማለት የወፍ ምሥክሯ ድምቢጥ ዓይነት የዋቢነት ቃሉን የሰጠለት መለስ ዜናዊ 3.7 ቢሊዮን ዶላር በስሙ ተመዝግቦ መገኘቱን አንድ ዓለም አቀፍ ተቋም በቅርቡ አጋልጧል፡፡ ከዚያም ቀደም ብሎ በዚሁ ብዔል ዘቡል የበኩር ልጅ በሰምሃል መለስ ስም ከአምስት ቢሊዮን ዶላር (ሚሊዮን አይደለም!) – ልድገመው ከአምስት ቢሊዮን ዶላር በላይ ተቀማጭ ገንዘብ እንደተገኘ ተዘግቧል፡፡ በአባትና ልጅ ስም የተገኘው ገንዘብ ብቻውን ከሁለት በላይ የአባይን መሰል ግድቦችን ያስገነባል፡፡ ታዲያ የምን ቧጋችነትና ማራሪነት ነው? የምንስ ማስመሰል ነው? የቆሎ ተማሪ የሀብታምም ልጅ ቢሆን ቧግቶ መብላቱ፣ ለምኖ ካልበላ ትምህርቱ ስለማይገባው ነው የሚል አፈ ታሪክ ስላለ ነው፡፡ ኢትዮጵያስ ካልቧገተችና ድሃ ልጆቿን ራቁታቸውን ካላስቀረች ልትለማ አትችልም ማለት ነው? ምን ዓይነት ዕንቆቅልሽ ነው? ኢትዮጵያየን ከ30 ዓመታት በላይ በሙያዬ ያገለገልኳት ሰውዬ የእኔ ልጅ በወያኔ ወለድ የኑሮ ውድነት ሳቢያ በቀን አንዴም መመገብ እያቃተው ከኔ ከአባቱ መናኛ የወር ደሞዝ ለአባይ አዋጣ ስባል ሰምሃል መለስ ደግሞ የኢትዮጵያን አንጡራ ሀብት በሎንዶን ታላላቅ ሆቴሎች እየተዘዋወረች ከሎንዶናውያንና ወያኔያውያን ወሮበሎች ጋር በዬምሽት ክበባቱ ጢምቢራዋ እስኪዞር እየጠጣች ስታስታውክበትና አለመላው ስትዘባነንበት ሲታይ ምን ዓይነት ሀገራዊ ስዕል ነው የምናስተውለው? የዚህን አስገራሚ እውነት ተፈጥሯዊ ፍትህስ መቼ ነው የምናየው? የሆነ የሚያበሳጭ ሀገራዊ ምስል በአእምሯችሁ ብልጭ አላለባችሁም? ስንቱ ባለሥልጣንና የጦር አበጋዝ ነው ከነየልጁ በዚህ መልክ በሀገር ሀብት እየተጫወተ የሚገኘው? ታዲያ ይሄ ሁሉ አላግባብ በሙስናና በዝርፊያ የሚባክን ሀብት ስንት ግድብ፣ ስንት የባቡር መንገድ፣ ስንት አውራ ጎዳና፣ ስንት ሆስፒታል፣ ስንት ትምህርት ቤት፣ ስንት ኮሌጅና ዩኒቨርስቲ (ያልተማሩ መምህራን የታጨቁበት ባዶና ከርክክብ ሥነ ሥርዓቱ ቀድሞ የሚሰነጣጠቅ – ጥቂት ቆይቶም የሚፈራርስ ሕንፃ ሣይሆን በሁሉም ረገድ ደረጃውን የጠበቀ ማለቴ እንደሆነ ተረዱልኝ)፣ ስንት የበጎ አድራት ተቋም፣ ስንት ክሊኒክና የጤና ኬላ፣ ስንትና ስንት የመኖሪያ ቤቶችና ሕንፃዎች አይሠራም ነበርን? ይህ ሁሉ ገንዘብ ቅን ተገዢ ያደረገንን ማይምነት ከኢትዮጵያ ምድር ጠራርጎ አያወጣውም ነበርን? ይህንንም ሕዝቡ አያውቅብንም ዘመኑ ሲደርስም አይጠይቀንም ብለው ከሆነ በርግጥም ተጃጅለዋል፡፡ ለነገሩ ሆድ አለልክ ሲጠግብ እኮ ጭንቅላት ፉዞ ይሆናል አሉ፡፡
በቀዳማዊ ኃ/ሥ ጊዜ ስንት ብድርና ዕርዳታ ወደ ሀገር ገባ? በደርጉስ? በአሁኑ የወያኔ ጉጅሌስ? በዕርዳታና በብድር መልክ ከሚገባው ገንዘብ ምን ያህሉ ነው በትክክል በታለመበት ሥራ ላይ የሚውለው? አሁን የሚባለውን እንስማ ካልን ወደ ሀገር ከሚገባው የብድርም ሆነ የዕርዳታ ገንዘብ ውስጥ ሩብ ያህሉ እንኳን የሀገር ጥቅም ላይ አይውልም፡፡ ይመዘበራል፤ የግለሰቦችን ኪስ ያሞቃል፡፡ ለሀገር የሚቆረቆር ባለሥልጣንም ሆነ ተቆጣጣሪ ለጋሽና አበዳሪ ሀገር ባለመኖሩ በኢትዮጵያ ስም የተቃፈፈው የዕርዳታም ይሁን የብድር ገንዘብ እሳት ውስጥ የገባ ቅቤ ሆኖ ይቀራል፡፡ በመሠረቱ ሙሰኝነት ዱሮም ነበር – ግን እንደዛሬው ዐይኑን ያፈጠጠና ግዘፍ ነስቶ በአደባባይ ሲራመድ የሚታይ አልነበረም፤ ይሉኝታ የሚባል የኅሊና ዳኛ በመጠኑም ቢሆን  ነበር፡፡ ዛሬ ግን ደመወዙን የምናውቀው አነስተኛ ባለሥልጣንና የሥራ ኃላፊ ሁሉ የወር ገቢው ለሦስት ቀንም እንደማይበቃው እየተረዳን ወር ከወር ጮማ ሲቆርጥና ዊስኪ ሲጨልጥ ነው የሚገኘው – የሚመነዝረው ረብጣ ብርማ አይነሣ፡፡ ከየት አመጣው? ባለፈው ከአንድ መጽሔት እንዳነበብኩት እርሱና ሚስቱ ተኝተው ባደረጉት ነገር ምክንያት ፈጣሪ የሰጣቸውን ሦስተኛ ልጅ ሚስቱ ብቻ እንደሰጠችው በመቁጠር ትልቅ የፌሽታ ድግስ በቤቱ ውስጥ አድርጎ የ2.5 ሚሊዮን ብር መኪና ቁልፍ ለምሽቱ የሸለመው ወያኔ ሀብታም ያን የሚጫወትበትን ገንዘብ ከየት አባቱ እንዳመጣው ብንጠይቅ መልስ የሚሰጠን የለም፡፡ እነዚህን መሰል የወያኔ ንፋስ ወለድ ሀብታሞች በከንቱ የሚቀዳድዱትን ብር ለቁም ነገር ቢያውሉት አንድ ቀርቶ አምስት ስድስት ግድብ አይሠሩም ነበር ወይ? የኔ ቢጤን የሥጋን ምግብ ተውትና በቅጡ የተሠራች ኩርጥ ያለች የአተር ወጥ እንኳን ካዬ ወራት ያስቆጠረ መንዳካ ድሃ ያለችውን መናኛ ሣንቲም በግድ ከሚቀሙ እነዚህንና አላሙዲንን የመሳሰሉ ደደብ ሀብታሞችንና ቱጃር የባለሥልጣን ነቀዞችን  ቢያስተባብሩ አባይን የሚያስንቅ ስንትና ስንት ግንባታ ሊሠሩ አይችሉም ነበር ወይ? እነሱ እንደልባቸው ለሚምነሸነሹባት ሀገር እኔ ምን ቤት ነኝና የሌለኝን ልስጥ? ይህኛው ግፍ ከሁሉም ግፎች አይበልጥምን? አሁን ኢትዮጵያ በርግጥ የማን ናት? ከትንሽ ጣት ምን ተቆርጦ ይወሰዳል? እነዚህ የመንግሥት ሰዎች ግፍ ማለት ምን ማለት እንደሆነ አያውቁም ማለት ነው? ጤፍ በኩንታል ከብር 1600 በላይ በሆነበትና የአንድ ወዛደር ወርሃዊ ደሞዝ ከ400 ባልበለጠበት ሁኔታ ምኑን ነው ከምኑ የሚቆርጡት? ምነው እስከዚህን አቅል አሳጣቸው? …
አባይን ተገድቦ ማየት ማንም አይጠላም፡፡ “አሻራውን አባይ ላይ የማያስቀምጥ ኢትዮጵያዊ አይደለም” የሚሉት ፈሊጥ ደግሞ የእውነት መሠረት የሌለውና ጠርዝ የለቀቀ የግድብ ‹ፖሊቲሳይዜሽን› ነው፡፡ ከእውነቱ ፍጹም የራቀ የማጨናበሪያ ፕሮፓጋንዳ ነው፡፡ መቼም ቢሆን አባይ ቢገድብ የሚጠላ ኢትዮጵያዊ ሊኖር አይችልም – መንግሥት ቀርቶ የመንግሥት ጳጳስ ቢያወግዘንም የአባይን መገደብ ሣይሆን የምንቃወመው ጠንጋራ አካሄዱንና የወያኔን ገደብ የለሽ ቱልቱላ ነው፡፡ ለምሳሌ ከፍ ሲል እንደተገለጸው ግድቡ ለሆነ ችግር ማስተንፈሻ ድንገት ጣልቃ ገባ እንጂ ሕዝብ አልመከረበትም፤ የሥራው ኮንትራት አሰጣጥም ብዙ ችግር እንዳለበት፣ ዕቃ አቀራረብና ሌላ ሌላ ሂደት ላይም ወያኔያውያን ባለጠጎችና ሞሰቦን የመሳሰሉ የወያኔው መርዝአቀባይ  ደንገጡር ድርጅቶች ይበልጥ እንዲከብሩበት ተደርጎ እየተካሄደ መሆኑ ከታማኝ የዜና ምንጮች ሰምተናል፤ ታዲያስ? ለምን እንታለላለን? እንጂ በመሠረቱማ ወያኔን መጥላትና የአባይ መገደብ የግድ የሆነ ግንኙነት ሊኖራቸው አይችልም፡፡ ችግሩ ተደጋግሞ እንደተነገረው ዘረኝነትን በዋነኛነት ጨምሮ ከአባይ በፊት መገደብ ያለባቸው ብዙ ወያኔያዊ የመጥፎ አገዛዝ ጎርፎች መኖራቸው ነው፡፡ እኔ ለምሳሌ ለአባይ ድምቡሎ አላዋጣም፤ ፍላጎቴ ራሱ ዜሮ ነው፡፡ የኔ ሰዎች የያዙት ስለማይመስለኝና ስላልሆኑም እንዲያውም ስለአባይ ወሬው ራሱ ባይነሳብኝ እመርጣለሁ – ወያኔን ብሎ ለኢትዮጵያ አሳቢ ይታያችሁ! አንድስ አንድስ እሚያህል መሬት እየገነደሰ ለባዕድ የሚሸጥ ወያኔ እንዴት ለሀገር ተቆርቁሮ ይህን ታላቅ ፕሮጀክት ሊጀምር ይችላል? እደግመዋለሁ – ግድቡን ግን ጠልቼ አይደለም፡፡ በሌላም በኩል ካየነው እኔን እየራበኝ፣ ኑሮየ የጎሪጥ እያየኝ ነጋ ጠባ እያላገጠብኝ ከኔ ተርፎ ለአባይ ማለት ከጅብ ተርፎ ለውሻ እንደማለት ስለሆነ ላዋጣ ብዬ ልግደርደር ብል እንኳን እንደስድብ ተቆጥሮ “ተው አንተ፣ አቅምህን ዕወቅ፣ ዕረፍ እንጂ፣ አንተን አይመለከትም፤ ምን አለህና! “ ነው ልባል እሚገባ፡፡ ዐይን አይቶ ልብ ይፈርዳል ይባላል፡፡ በቀን አንዴ መቅመስ ያቃተው ሰው፣ የነተበ ሸሚዝና አቧራ የቃመ የሸራ ይሁን የላስቲክ ጫማ ማድረጉ የማይታወቅ ሰው፣ ወር በገባ በአምስተኛውና ስድሰተኛው ቀን ሁሉም የቤት አስቤዛው ተመካክሮ በአንዴ የሚያልቅበትና ኑሮውን በብድርና እልፍ ሲልም በውጭ ሀገራት በሚኖሩ ዘመዶቹ መጠነኛ የበጀት ድጋፍ ተሰናባቹን ወር ከአዲሱ ወር ለማገጣጠም የሚፍጨረጨር ሰው፣ ልብሱ እላዩ ላይ አልቆ – ከአንሶላ ጋር ተቆራርጦ – ከሶፋና አዳዲስ የቤት ዕቃዎች ግዢና ጥገና ጋር እስከወዲያኛው ተፋትቶ፣ … በደመ ነፍስ ብቻ (ጌታ) ናስቲለው የሚኖር ሰው የግድብ ወሬ አይገባውም – እንዲገባው መጠበቅ ራሱ ቂልነትና ለተቀማጭ ሰማይ ቅርቡን የሚያስተርት ፌዝና ቀልድ ነገር ይመስለኛል፡፡ ይህ ግድብና የግድብ ቱሪናፋ የቅንጦት ወሬና እውነትም ለቡትለካ እንዲያመች ለወያኔ ዕድሜ ማራዘሚያነት ተለክቶ የተሰፋ መለስ ዜናዊያዊ የማጭበርበሪያ ካባ ነው – ካባ አሰፋፍ እንደሱ እንደመለስ የሚሆን ደግሞ በዓለም የለም፤ ማገብት፣ ተሓት፣ ተሓህት፣ ሕወሓት፣ማሌሊት፣ ኢማሌኃ፣ ኢዴመአን፣ ኢሕዲን፣ ብኣዴን፣ ደኢሕዴግ፣ ኦሕዴድ፣ ብዙ ንቅናቄዎች፣ ብዙ ዴዶች … ስልቻ ቀልቀሎ፣ ቀልቀሎ ስልቻ …ይህ ሁሉ ካባ ወያኔ ላይ የሚጠለቅና በአብዛኛው በኢንጂኔር መለስ ዜናዊ የተሰፋ ነውና ነበርም – አማርኛውም ጠፋኝ ልጄ፡፡ በዚህ በአባይ ግድብ የውሸት ካባ ደግሞ ኢትዮጵያዊነት አይለካም – መለካት ካለበት እንግዲያውስ ይህን ወያኔያዊ ቅራቅንቦና የነፃነት ትግልን የማደናቀፊያ ሥልት ተከትሎ ራሱ በመወናበድ ሌሎችን የሚያወናብድ ቀፎ ዜጋ ነው – በቃ ቀፎ፡፡ አናቱን በመዶሻ እየወቀጡት እግሩን ሲያኩት መታለሉ የማይገባው ዝንጉ ካለ ቀፎ ብቻ ሣይሆን ድንጋይ ራስም ሆዳምም ደንቆሮም ነው፡፡ ለእኔ ሀገርና መሪ ሲኖረኝ ሁሉም ይደርሳል፡፡ ዝንጀሮ “ቀድሞ የመቀመጫየን” እንዳለችው  ሀገራዊ ነፃነት ሣይኖረኝ አንድ ሺህ ግድብና አንድ ሌላ ሺህ ባቡር ከነሃዲዱ ቢኖረኝ ምንም አይፈይድልኝም፡፡ ጣሊያን በአምስት ዓመት የሠራቸው የልማት አውታሮች ጥቅማቸው እንዳለ ሆኖ ቅኝ ገዢውን ግን ወደ መልአክነት አልለወጡትም፤ በአፓርታይድ ዘመን ደቡብ አፍሪካ ውስጥ የታዩና ሀገሪቷን ከበለጸጉ የዓለም ሀገሮች ተርታ ያስሰለፉ የዕድገትና ልማት እመርታዎች የአፓርታይድን ሥርዓት ከመገርሰስ ካለማዳናቸውም በላይ ሥርዓቱን ከዓለም አቀፍ ውግዘትና መነጠል አውጥተው ለጽድቅና ለበረከት አላበቁትም፡፡ ኦ!ኦ! አሁንስ በቃኝ እባክህን፡፡ ዕንቅልፌ እያዳፋኝ ነው፡፡ እነዚያ እርጉም ትናንሽ ወያኔዎችም ግብዣየን መቀበል አለመቀበላቸውን ላረጋግጥና ጋደም ልበል፡፡ ከቅብዥር ነፃ የሆነ እውነተኛ ዕንቅልፍ ባይኖርም ዐረፍ ማለቱ አይከፋም፡፡ እነዚህ ነቀዝ ወያኔዎች እያሉ በቅጡ መተኛትም እኮ ቀረ፡፡ 11፡30 ሌሊት (ንጋት?)፡፡ 24/7/2006ዓ.ም