Sunday, August 30, 2015

ከዊሃ እስከ ኦምሃጀር – አንድ ሰሞን ከአርበኞች ጋር (ኤፍሬም ማዴቦ)

ቃል የዕምነት ዕዳ ነዉ። አዎ! ማተቡን ላጠበቀና በአምላኩ ለሚታመን በእርግጥ ቃል የዕምነት ዕዳ ነዉ። ሰዉ ነኝና እንደ ፈጣሪ ቃሌ ሁሉ እዉነት ነዉ ብዬ አለተፈጥሮዬ አላብጥም። ግን ሰዉ ብሆንም ፈጣሪዬን የምፈራ ሰዉ ነኝና ለፕሮፓጋንዳ ፍጆታ ስል ልቦናዬ እያወቀዉ እንደነ ጋሼ እንደልቡ ዉሸት ደርድሬ ለአንባቢ የማቀርብበት ምንም ምክንያት የለም። ከዚህ ቀጥሎ የማስነብባችሁ እያንዳንዱ ቃል እንደ ዳያስፖራ ተረተኞች የምተርተዉ ‘ሰዉ ሰዉ’ የማይሸተት ተረት ሳይሆን ኢትዮጵያ ድንበር ላይ በየግንባሩ የተሰለፉትንና በስልጠና ላይ የሚገኙትን የኢትዮጵያ አርበኞች ስጎበኝ በአይኔ ያየሁትንና በጆሮዬ የሰማሁትን ቃል ነዉ።Ephrem Madebo with Patriotic Ginbot 7 fighters
ቨርጂኒያ ወደሚገኘዉ “Dulles” አዉሮፕላን ማረፊያ የሄድኩት ከልጄ ጋር ነበር። ከቤቴ Dulles የግማሽ ሰዐት መንገድ ነዉ። ያቺን ግማሽ ሰዐትና አዉሮፕላን ማረፊያ ደርሼ ሻንጣዬን እስካስጭን ድረስ አይኔ እያንዳንዷን ደቂቃ ከልጄ ከቢኒያም አልተለየም። መለየቱን ስላልወደደዉ ልቤ ደንግጧል። ከወያኔ ጋር ለመፋለም በረሃ የሚጓዘዉ ኤፍሬም ከአንድ ልጁ መለየት አቃተዉ። ምነዉ ብዬ እራሴን ጠየኩት- እኔዉ መልሼ ምንም አልኩ። ልጄን አቀፍኩት፤ አሁንም ደግሜ ደጋግሜ አቀፍኩት። እምባ ፊቴን ሞላዉ። ቀና ብሎ ተመለከተኝና ሲከፋዉ ታየኝ። ሁለተኛ ዙር እምባ ፊቴን ሞላዉ። “Son I don’t want to do this, but I have to do it” አልኩ በሁለት እጄ አቅፌ እንደያዝኩት። ጌታችን እየሱስ ክርስቶስ አባት ሆይ ፈቃድህ ከሆነች ይቺ ጽዋ ከኔ ትለፍ ብሎ የጸለየዉ ፀሎት ትዝ አለኝ። እኛ ሰዎች የዳንነዉ ይህ ፀሎት ባለመመለሱ መሆኑ ትዉስ ሲለኝ ልቤ በሀሳቡ ጸና። አባባ Come on . . . be strong. I promise I will be the son that you raised- you will be proud of me” አለኝ ቢኒያም በዚያ 17 አመት ሙሉ በማዉቀዉ ቆንጆ ድምጹ። የተናገራቸዉ ቃላት ዉስጤ ገብተዉ ኃይል ሲሆኑኝ ተሰማኝ። ጠነከርኩ። ተሰናብቼዉ ወደኋላ እያየሁት ወደ ዉስጥ ገባሁ። ወደ ፍተሻዉ ቦታ ስሄድ ልቤን ከፍተኛ የመለየት ኃዘን እንደ ግግር በረዶ ሲጫነዉ ተሰማኝ፤ መሸከም አቃተኝና እንደ ህፃን ልጅ እያነባሁ ፍተሻዉ መስመር ላይ ገብቼ ወረፋ ያዝኩ።
እንደፈረንጆቹ ዘመን አቆጣጠር ረቡዕ ኦጎስት 5 ቀን ከሌሊቱ 9 ሰዐት የተሳፈርኩበት አዉሮፕላን አስመራ አለም አቀፍ አዉሮፕላን ማረፊያ ሲደርስ አይኔ ላይ ዉል ዉል እያለ ልቤን የሰቀለዉ የሚጠብቀኝ የትግል ዉጣ ዉረድ ሳይሆን ከአዲስ አበባ ዩኒቨርሲቲ ተመርቄ በ22 አመቴ ስራ የጀመርኩባት ዉቧ የአስመራ ከተማ ምን ትመስል ይሆን የሚል የሀሳብ ዉጣ ዉረድ ነበር። ሆኖም አካልም መንፈስም እየከዳ ምንም ነገር ማሰብ አይቻልምና ወደ ግዜያዊ ማረፊያ ቦታዬ እንደወሰዱኝ ለሁለት ቀን ከግማሽ የተጠራቀመ እንቅልፍ ይዞኝ ጭልጥ አለ።
ረቡዕ ከቀኑ አንድ ሰዐት አካባቢ “እባክህ ተነሳና ምሳ እንብላ” የሚል የሁለት ሰዎች ድምጽ ተራ በተራ ጆሮዬ ዉስጥ ገባና እንቅልፌን ሰለበዉ. . . መነሳት ባልፈልግም በልቤ ትግሉ ተጀመረ አልኩና ከተጋደምኩበት ቀና አልኩ። ፊት ለፊቴ ቆመዉ ተነስ እያሉ የሚጨቀጭቁኝ የትግል ጓደኞቼ ነአምን ዘለቀና ብርሀኑ ነጋ ነበሩ። ምሳ ላይ ተቀምጠን እነሱ የሚያወሩት ወደ ኤርትራ በረሃዎች ሰለሚደረገዉ ጉዞ ሲሆን እኔ ደግሞ በወጣትነቴ ስለማዉቃት የአስመራ ከተማ ነበር። አስመራን ትቼ ከነሱ ጋር እንደነሱ ማሰብ ሞከርኩ . . . አሁንም አሁንም ሞከርኩና ሲያቅተኝ ተዉኩት። በተለይ ምሳ የበላንበት ካራቨል ሬስቶራንት ዉስጥ በወጣትነቴ ብዙ ትዝታዎች ነበሩኝና ጭራሽ ምግቡን ትቼ በምናብ ወደ ወጣትነቴ ሽምጥ ጋለብኩ። ባር ኡጎ፤ ባር ቱኔል፤ ባር ፀአዳ ፈርስ፤ ባር እምባባና የባቢሎን ጋጋታ እንዳለ ፊቴ ላይ እየመጡ ተደቀኑ። ቀና ስል ነአምንና ብርሀኑ . . . አትበላም እንዴ አሉኝ። ወደ ኋላ ሽምጥ ያስጋለበኝን ፈረሴን ልጓም ያዝ አደረኩና ካሁን በኋላ ወደፊት ብቻ ብዬ ከሁለቱ ጓደኞቼ ጋር በአካልም በመንፈስም ተቀላቀልኩ።
የአስመራ ከረን መንገድ ከተነጠፈ አስፋልት ዉጭ ሌላ ምንም አይቶ ለማያዉቅ ለእንደኔ አይነቱ የዳያስፖራ ‘በለስ’ ቀርቶ ደጋግሞ የተጓዘበትንም ሰዉ ልብ ይሰልባል። አስመራን ይዞ፤ አዲአቤቶንና እምባደርሆን ይዞ በአዲተከለዛን፤ በኢላበርዕድ፤ በከረንና በሀጋዝ አድርጎ አቆርደት ድረስ የሚዘልቀዉ መንገድ የአለም ተራራዎች ስብሰባ ተጠራርተዉ ወደየመጡበት ላለመመለስ ተማምለዉ የመሸጉበት ቦታ ይመስላል። አንዱን ተራራ ሽቅብ ወጥተንና ቁልቁል ወርደን እፎይ ብለን ሳንጨርስ ሌላዉ ከተፍ ይላል። በስተቀኛችን ያለዉን ተራራ አይተን ወይ ጉድ ስንል በግራችን ያለዉ ድንቄም ጉድ እያለ ያሾፍብናል። እልፍ ስንል ተራራ፤ ከዚያም ተራራ፤ተራራ፤ ተራራ ብቻ ነዉ። ፊት ለፊቴ የማያቸዉ ተራራዎች ተፈጥሮ የቆለለዉ የዲንጋይ ክምር ሳይሆን አዋቂ በዉኃ ልክ እየጠረበ የደረደረዉ ሾጣጣ ኃዉልት ይመስላሉ። አንኳን ለሰዉ ልጅ ለገደሉ ንጉስ ለዝንጀሮም አይመቹም። ባጠቃላይ የአስመራ አቆርደትን መንገድ ሲመለከቱት እንደ አጥር ከተሰለፉት ተራራዎች ባሻገር አገር ያለ አይመስልም። አላማና ጽናት ላለዉ ሰዉ ግን ከተራራዉ ወዲያ አገር ከአገርም ወዲያ ሌላ. . . ሌላ ወያኔ የቀማን አገር አለ።
አላማ የሌለዉ፤ ሆዱ ያልቆረጠ፤ ፈሪ፤ ወኔ የከዳዉና አይኑን ተራራዎቹ ላይ ብቻ ያሳረፈ ሰዉ ከአስመራ ተነስቶ በከረን በኩል አቆርደትን አቋርጦ የጀግኖቹ መንደር ሀሬና የሚደርስ አይመስለዉም። ለዚህ ነዉ ሁሉን የሚችል እግዚአብሄር አይዞህ ብሎ የላከዉ የብሉይ ኪዳኑ ነቢዩ ኤልያስ ኤልዛቤልን ፈርቶ እንደሸሸ ሁሉ የኛም ዘመን ጋዜጠኛ ነን ባዮች፤ ዘፋኞችና አርበኛ ነን ባይ የሀሰት ነቢያት ገና ከረን ሳይደርሱ ተራራዉን እየፈሩ በኤርትራ በኩል ምንም ነገር መስራት አይቻልም እያሉ እንደ ግመል ሽንት የኋሊት የሚጓዙት። ድንቄም ጋዜጠኛ! ጋዜጠኛ ታሪክ ሸራርፎ በሰጠዉ ግዜ እየኖረ ያየዉንና የሰማዉን ለትዉልድ እያስተላለፈ ለራሱ የማይኖር ልዩ ፍጡር ነዉ። የኛዎቹ “ጋዜጠኛ” ነን ባዮች ግን እራሳቸዉ ለራሳቸዉ በሰጡት ግዜ እየኖሩ የራሳቸዉን ግሳንግስ የፈጠራ ታሪክ የሚነግሩን ከህያዉ በታችና ከሙታን በላይ ባለዉ ባዶ ቦታ የሚኖሩ ባዶዎች ናቸዉ። አምላክ በምህረቱ ወደ ላይ ይሳባቸዉና ከህያዋን ጋር ይቀላቅላቸዉ።
ምድረ የወሬ ቋቶች ይግባችሁ! የኢትዮጵያ ህዝብ ዉኃ ዉኃ የሚያሰኝ የእሳት ጉድጓድ ዉስጥ ነዉ ያለዉ፤እሱ ከጉድጓዱ ባስቸኳይ መዉጣት እንጂ እንደናንተ በኤርትራ በኩል ከሆነ ይቅርብኝ ብሎ የሚጃጃልበት ግዜዉም ትዕግስቱም የለዉም። ለነገሩ እነዚህ የወሬ አርበኞች ተራራ ወጥተዉ፤ በረሃ አቋርጠዉና ወንዝ ተሻግረዉ ከወያኔ ጋር ሳንጃ ሊማዘዙ ቀርቶ የገዛ ልጆቻቸውን የልደት ኬክ ደፍረዉ በቢላዋ የማይቆርጡ የ”ዳዉን ታዉን” ቅምጦልች ናቸዉና ከነወሬያቸዉ እዚያዉ “ዳዉን ታወን” ብንተዋቸዉ የሚበጅ ይመስለኛል። አይደል?
ወሬና ስራ ለየቅል ናቸዉ፤ ለወሬ የሚያስፈልገዉ ሹል አፍ ብቻ ነዉ። ለስራ ግን አፍ፤ እጅ፤ አግር፤ አይን፤ ጆሮና የሚያስብ አዕምሮ ያስፈልጋል። ወረኛና ለስራ ያልተፈጠረ ሰዉ የተራራዉ ከፍታ እየታየዉ “በዚህ በኩል እንዴት ተደርጎ” እያለ የወሬ ቱማታዉን መደርደር ይጀምራል። የሚሰራ ሰዉ ግን ግቡ ከተራራዉ ባሻገር ከተከዜ ማዶ ነዉና ተራራዉን ሽቅብ ወጥቶና ከጠመዝማዛዉ መንገድ ጋር እኩል ተጠማዝዞ ወዳለመዉ ግብ ይጓዛል። አንባቢ ሆይ! ሠራተኛ በለኝ አትበለኝ እሱ ያንተ ጉዳይ ነዉ፤ መዳረሻዬ ከተከዜና ከመረብ ወንዞች ባሻገር መሆኑንና አላማዬም ፍትህና ነጻነት መሆኑን ግን እኔዉ እራሴ አብጠርጥሬ ልነግርህ እችላለሁ። የምወደዉን አንድ ልጄንና ጥሩ ስራዬን ደህና ሁኑ ብዬ በረሃ የገባሁት እናት አገሬ ዉስጥ ፍትህ፤ ነጻነት፤ እኩልነትና ዲሞክራሲ አብበዉ ለማየት ነዉ እንጂ የኤርትራ በረሃና ተራራ ናፍቆኝ አይደለም። የናፈቀኝ ተራራና በረሃ ቢሆን ኖሮ አሪዞናና ኮሎራዶ ይቀርቡኝ ነበር።
ዉቧን የአቆርደት ከተማና ቀዳማዊ ኃ/ሥላሤ ያሰሩትን ግዙፍ መስጊድ በስተቀኝ እያየን ወደ ባሬንቱ ስናመራ ያ ከአስመራ ጀምሮ የተከተለን የተራራ መንጋ ፀሐይ እንደገላመጠዉ በረዶ እየሟሸሸ ሄዶ ገና ሀይኮታ ሳንደርስ ሜዳ ሆኖ አረፈዉ። የበረሃዉ ሙቀት እንዳለ ቢሆንም ባሬንቱ ስንደረስ የሚነፍሰዉ ቀዝቃዛ አየር ሙቀቱን አለዝቦታል። ባሬንቱን ለቅቀን ወደ ተሰነይ ስናመራ መሬቱ ሜዳ፤ ሰማዩ ደመናማ፤ አየሩ ነፋሻማ እየሆነ ይመጣል። ትናንሽ ልጆች እዚህም እዚያም ይዘልላሉ፤ ትራክተሩ ያርሳል፤ ግረደሩ ይዳምጣል፤ እንደኔ አይነቱ ጠመዝማዛዉ መንገድ ቀልቡን የሰለበዉና ፀሐዩ ያቀለጠዉ ምስኪን ደግሞ ወላዲት አምላክ ምን በደልኩሽ እያለ ያምጣል። ባሬንቱ ያኔ እኔ ሳዉቃት የጋሽና ሰቲት አዉራጃ ዋና ከተማ ነበረች፤ ዛሬ ከሃያ ስምንት አመት በኋላ ያየኋት ባሬንቱ ግን ከፍተኛ የንግድና የእርሻ እንቅስቃሴ ይታይባታል፤ ዉብትም ስፋቷም በእጥፍ ጨምሯል ፤ደግሞም የዛሬዋ ባሬንቱ የጋሽ ባርካ ዞን ዋና ከተማ ናት።
ከባሬንቱ ወደ ተሰነይ ሲወጣ ግራና ቀኝ አዉራጎዳናዉን ይዞ ኢትዮጵያና ሱዳን ጠረፍ ድረስ የተንጣለለዉ መሬት የኤርትራ የእህል መቀነት ነዉ። አካባቢዉ ከፍተኛ የልማት እንቅስቃሴ ይታይበታል። የኤርትራን ልማትና የኤኮኖሚ እንቅስቃሴ ማየት የፈለገ ሰዉ ከአስመራና ከሌሎች ትላልቅ ከተማዎች ወጥቶ ገጠር መግባት አለበት። ግድቡ፤ እርሻዉ፤ የጤና ተቋሙና ሌላም ሌላ የመሠረተ ልማት ምልክቶች በጉልህ የሚታዩት ገጠሪቱ ኤርትራ ዉስጥ ነዉ።
ከተሰነይ ወጥተን ጥቂት እንደተጓዝን መኪናችን አስፋልቱን ለቅቃ ኮረኮንቹ መንገድ ዉስጥ ገብታ ስትንገጫገጭ ከእንቅልፌ ነቃሁና እንደመንጠራራት ብዬ . . . ደረስን እንዴ አልኩ … የመኪናችንን ሾፌር። ገና ነዉ ትንሽ ይቀራል አሉ ወደኋላ ዞር ብለዉ። እንዳዉ ለነገሩ ነዉ እንጂ ሰዉዬዉ ዬት እንሄዳለን፤ መቼ አንሄዳለን ወይም መቼ እንመለሳለን ለሚሉ ጥያቄዎች በፍጹም መልስ አይሰጡም። ወያኔ የማይሰማን ሁሉንም ነገር ሆዳችን ዉስጥ ከያዝነዉ ብቻ ነዉ የሚል ፈሊጥ አላቸዉ። ዋናዉን መንገድ ለቅቀን ኮረኮንቹን ከተያያዝነዉ በግምት ከ20 ደቂቃ በኋላ አርበኞች መንደር ቁጥር አንድ ደርስን። ዘፈኑ፤ ጭፈራዉ፤ ሆታዉና ዕልልታዉ ቀለጠ። አርበኛዉ ጠመንጃዉን እንደታቀፈ እየዘለለና እየፎከረ እንኳን ደህና መጣህልን እያለ መሪዉ ላይ ተጠቀለለ። “የወያኔ ዘረኞችና አንዳንድ ተላላዎች አንተንና ጓዶችህን ትኩስ ሀምበርገር እየበላችሁ ወጣቱን በረሃ ዉስጥ ታስጨርሳላችሁ” እያሉ አርበኛዉንና መሪዉን ለመለያየት ብዙ ጥረዋል። እናንተ ግን የሞቀ ኑሯችሁን ትታችሁ ታግላችሁ ልታታግሉን በረሃዉ ድረስ መጥታችሁ ተቀላቅላችሁናል . . . እሴይ የኢትዮጵያ አምላክ! . . . ወያኔ የተሸነፈዉ ዛሬ ነዉ እየለ አርበኛዉ በሆታና በዕልልታ ከዉስጥ የመነጨ ደስታዉን ገልጸ። ብቻ ምን አለፋችሁ ጀግኖቹን ያሉበት ቦታ ድረስ ልናይ ሄደን የጀግና አቀባበል ተደረገልን። እንደ አንድ ታጋይ ድል አፋፍ ላይ ልድረስ አልድረስ አላዉቅም፤ ማሸነፋችንን ግን አረጋገጥኩ።
የነፍስ ወከፍ ጠመንጃዉን እንዳቀፈ ሰላም ሊለኝ ሲመጣ ትኩር ብዬ አየሁት። ወጣት ነዉ፤ ጽናቱና ቁርጠኝነቱ ፊቱ ላይ ይነበባል። በፈገግታ የታጀበዉ የዋህ ፊቱ ልጅነቱን በአዋጅ ይናገራል። ዕድሜዉ ከሃያ አይበልጥም። ተቃቅፈን ሰላም ስንባባል እጅብ እጅብ ብሎ የተጎነጎነ ፀጉሩን በእጄ እያሻሸሁ “እቺን ነገር ታበድረኛለህ” አልኩት ፀጉር እየከዳዉ ያስቸገረኝን እራሴን እያሳየሁት። ችግር የለም አለኝ። “ችግር የለም” በአርበኞቹ ሠፈር የተለመደ አባባል ነዉ። የበረሃዉ ንዳድ፤ የዉኃዉ ጥማት፤ የምግብ ችግር፤ ክብደት ተሸክሞ ተራራዉን ሽቅብ መዉጣትና ባጠቃላይ ወያኔንና ዘረኛ ስርዐቱን ማስወገድ ለአርበኛዉ ችግር አይደለም። አርበኛዉ ለእንደነዚሀ አይነት ችግሮች ተዘጋጅቶ ስለመጣ እንደችግር አይመለከታቸዉም።
ድንኳን ዉስጥ ገብተን ቁጭ እንዳልን . . . . እዚህ አካባቢ ችግራቸሁ ምንድነዉ አልኩት። ይምጡ አለኝና ከድንኳኑ ይዞኝ ወጥቶ ገዢ መሬት ይዘዉ የመሸጉትን የተለያዩ ካምፖች አሳየኝና የእያንዳንዳቸዉን ስም ነገረኝ። ሁላችንም የመጣነዉ ከኢትዮጵያ ነዉ፤ ሁላችንም የምንታገለዉ ወያኔን ነዉ፤ ደግሞም የሁላችንም ጥያቄ ፍትህ፤ ነጻነትት፤ እኩልነትና ዲሞክራሲ ነዉ. . . .. ግን አንድ ላይ አንታገልም። እስከመቼ ነዉ የአንድ አገር አርበኞች ከአገራችን ወጥተን፤ የተለያየ ድንኳን ተክለን፤ በተናጠል የጋራ ጠላታችንን የምንዋጋዉ? እባካችሁ ገላግሉን ብሎኝ ቀና ሲል አይኑ ካይኔ ገጠመ። በአፉ ከነገረኝ በአይኑ የነገረኝ በለጠብኝ። እንዲህ አይነቱን ብስለት የተሞላዉ ንግግር የሰማሁት ከልጄ ብዙም ከማይበልጥ ኢትዮጵያዊ ወጣት መሆኑ ሲሰማኝ እራሴን ታዘብኩት፤ ኢትዮጵያዊነቴን ግን ከወደድኩት በላይ ወደድኩት። አዎ አሁንም አሁንም አትዮጵያዊነቴን ከነችግሩ ወደድኩት። ደግሞስ ዬኔ ስራ ችግር መፍታት ነዉ እንጂ የአገሬ ችግር ፊቴ ላይ በተደቀነ ቁጥር ኢትዮጵያዊነቴን ጥያቄ ዉስጥ ማስገባት አይደለም።በነገራችን ላይ በተናጠል የሚደረገዉ ትግል አያዋጣምና “እባካችሁ አንድ አድርጉን” የሚለዉ ጥያቄ የአንድ አርበኛ ጥያቄ ሳይሆን በየሄድኩበት ካምፕ፤ ግምባርና ምሽግ ዉስጥ ከአብዛኛዉ አርበኛ አፍ የሚወጣ ጥያቄ ነዉ።
ቀኝ እጄን ወጣቱ አርበኛ ግራ ትከሻ ላይ አሳረፍኩና በሌባ ጣቴ በርቀት የሚታዩትን ካምፖች እያሳየሁት… አንዱጋ መሄድ እንችላለን አልኩት። አይ ጋሼ አሁን መሽቷል አለኝ። ሰዐቱ ገና ከቀኑ 9 ሰዐት ቢሆንም ሰፈሩ የአርበኞች ስለሆነ በነሱ ህግ መተዳደር አለብኝ ብዬ እሺ አልኩት። አይዞት እናንተ አስተባብራችሁ አንድ አድርጉን እንጂ ሌላ ሌላዉ ችግር የለዉም አለኝ። እኔም እንደ ወጣቱ አርበኛ በድፍረት “ችግር የለም” ለማለት ባልደፍርም . . . አይዞህ ትብብርን በተመለከተ በቅርብ ግዜ ሁላችንንም የሚያስደስት ዜና አብረን እንሰማለን አልኩት። ፈገግ አለና እሱን ከጨረሳችሁልን ሌላዉን ለኛ ተዉት አለኝና ይዞኝ ወደ ድንኳኑ ገባ።
ሐሙስ ነኃሴ 13 ቀን ጎህ ሳይቀድ ከእንቅልፌ ተነሳሁና ትንሽ ዞር ዞር ብዬ አልጋዬ ላይ ተመልሼ መጽሐፌን ማንበብ ጀመርኩ። ሁለት ምዕራፍ ጨርሼ ሦስተኛዉን ልጀምር ስል ከሩቁ ቡና ቡና ሸተተኝ። ቀና ብዬ ስመለከት ፍረወይኒ የቆላችዉን ቡና እስከነማንከሽከሻዉ ተሸክማ ልታስሸትተኝ ስትመጣ አየኋት፤ ከተቀመጥኩበት ተነስቼ ቁርስ ደረሰ እንዴ ብዬ ማንከሽከሺያዉ ላይ የሚንቦገቦገዉን ጭስ በእጄ ደጋግሜ ወደ አፍንጫዬ ሳብኩት። ‘ኡወ ቁርሲ ደሪሱ’ ብላ ፍረወይኒ የተቆላዉን ቡና ይዛ ወደ መጣችበት ተመለሰች።
ከጧቱ አንድ ሰዐት ከመሆኑ በፊት ቁርስ ተበልቶ አለቀና ሁላችንም ወደየተመደብንበት መኪና እንድንገባ ተነገረን። የሚጸዳዳዉ ተጸዳድቶ ሲጋራ የሚያጤሰዉም ሲጋራዉን ለምጦ ጉዞ ተጀመረ። ዬት እንደምንሄድ ወይም ለምን እንደምንሄድ የጠየቀም የተናገረም አልነበረም። . . . ዋ! ትንፍንሽ ብትሉ የተባለ ይመስል ሁሉም አፉን ዘግቶ ወደማያዉቀዉ ቦታ ጉዞዉን ቀጠለ። አንድ ሰዐት ያክል እንደተጓዝን . . . “እነዚያ ቤቶች ይታዩሃል” የሚል ድምጽ መኪናዉ ዉስጥ የሰፈነዉን የዝምታ ጽላሎት ሰበረዉ።አዎ ይታየኛል . . . ምን የምትባል ከተማ ናት ብዬ ቀና ስል ትልቅ ወንዝ አየሁ፤ ግን ወንዙንም ከተማዉንም ስለማላዉቃቸዉ ምንም አልተሰማኝም። እንድያዉም ፀሐይ ያጋለዉን ሰዉነቴን ለማቀዝቀዝ ወደ ወንዙ እንሂድ አልኳቸዉ። “ይቅርብህ እንደቀዘቀዝክ ትቀራለህ” አለኝ ከአጃቢያችን አንዱ።
ከተማዉ ኦምሀጀር፤ ወንዙ ተከዜ፤ ከወንዙ ባሻገር የሚታየዉ ከተማ ደግሞ ሁመራ መሆኑ ሲነገረኝ . . . የምን ወንዝ መዉረድ እዚያዉ ቀዝቅዤ ቀረሁ። አደራ ቦቅቧቃ እንዳትሉኝ . . . አልፈራሁም አልደነገጥኩም። በእርግጥ እንኳን እንደዚያ ቀርቤዉ ከሩቅ ከባህር ማዶም ጠልፎ ሊወስደኝ የሚፈልግ ሰላቢ የነገሰበትን ምድር ሳላዉቀዉ እንደዚያ በድንገት መቅረቤ ትንሽም ቢሆን አሳስቦኛል። ይልቅ እንደዚያ ያፈዘዘኝና ገና ወንዙ ዉስጥ ሳልገባ ያቀዘቀዘኝ እናት አገሬን ኢትዮጵያን በ25 አመት ለመጀመሪያ ግዜ ማየት መቻሌ ወይም የእናት ኢትዮጵያ ናፍቆት ነዉ። ለነገሩ አገርም ሰዉም የሚናፍቀዉ ርቀዉ ሲሄዱ ነዉ። ዬኔ ናፍቆት ግን ልዩ ጭራሽ ልዩ ነዉ። አጠገቧ ቆሜ አገሬ ናፈቀችኝ። አዎ! መግቢያዬ ቀረበ መሰለኝ ኢትዮጵያ ስቀርባት ይበልጥ ናፈቀችኝ።
በቃ አንሂድ አለ ይዞን የመጣዉ የበላይ መኮንን . . . አዎ እንሂድ እንጂ ከዚህ በላይ መቆየት ለወያኔ ካልሆነ ለሌላ ለማንም አይበጅም አሉ ሌላዉ በዕድሜ ጠና ያሉ የበላይ መኮንን። እኚህ ሰዉ የወያኔ ስም ሲነሳ ደማቸዉ ይፈላል ፤ እሳቸዉ እራሳቸዉ እንደ ዳዊት ሲደጋግሙት ግን ምንም አይሰማቸዉም። ከሰዐት በኋላ ረፋዱ ላይ ሁላችንም ወደየመኪናችን ገብተን ኦምሀጀርን ለቅቀን ወደ ጀግኖቹ አገር ወደ ሀሬና አቀናን። ሀሬና አርበኞች ግንቦት 7ን፤የጋምቤላ ህዝብ ነጻነት ንቅናቄን፤ የአማራ ህዝብ ዲሞክራሲያዊ ንቅናቄን፤ የቤንሻንጉል ህዝብ ነጻነት ድርጅትንና ደምህትን ወላድ ማህፀንዋ ዉስጥ አምቃ የያዘች እርጉዝ ምድር ናት። እርግጠኛ ነኝ በቅርቡ ትወልዳለች።
የአስመራ ምፅዋ መንገድ እንደ ጥምጥም እየተጠመጠመ እየቀናና እየጠመመ ለረጂም ሰዐት የሚዘልቅ ያዋቂንም የልጅንም ቀልብ የሚሰልብ ሰላቢ መንገድ ነዉ። እግዚኦ . . . የከረን መንገድ በስንት መልኩ! ከአስመራ ምፅዋ መሄድ ማለት ከ2500 ሜትር ተራራ ላይ ቁልቁል ወርዶ ባህር ወለል መድረስ ማለት ነዉ። ትንፋሼን ቋጥሬ በቀኜ ገደሉን በግራዬ ተራራዉን እያየሁ ለሰዐታት ቁልቁለቱን ከተያያዝኩት በኋላ የቋጠርኩትን ትንፋሽ አዉጥቼ እፎይ ማለት የጀመርኩት ማይ አጣል ስደርስ ነዉ። ከማይ አጣል በኋላ ምፅዋ ድረስ መንገዱ ሜዳ ነዉ።
ምፅዋ ልንደርስ ትንሽ ሲቀረን ሆዴን ባር ባር አለዉ። የደስታ ይሁን የሀዘን ወይም የሲቃ አላዉቅም ብቻ ልቤ ሌላ ሌላዉን ሰዉነቴን ትቶ ደረቴ ዉስጥ ብቻዉን ይዘላል። “ዉስጥ እጄን ይበላኛል” ምን ሊያሳየኝ ይሆን . . . ይል ነበር የልጅነት ጓደኛዬ። ምነዉ እኔም እንደሱ ሆኜ ዉስጥ እጄን በበላኝ . . . ልቤ ደረቴን ጥሶ የሚወጣ እሰኪመስል ድረስ ደረቴ ዉስጥ ከሚዘል። አይፎኔን አወጣሁና ግራና ቀኙን አይኔ ያረፈበትን ቦታ ሁሉ ፎቶ አነሳሁ። ቦታዉ ዶጋሌ ይባላል. . . አዎ! ዶጋሌ . . . ጀግናዉ ራስ አሉላ 500 የጣሊያን ወታደሮችን ዶጋ አመድ ያደረጉበት የድል ቦታ። ለካስ ልቤ አለምክንያት አልዘለለም! ጣሊያን ዋና ከተማ ሮም ዉስጥ የአምስት መቶዎቹ አደባባይ የሚባል ቦታ አለ (ፒያዛ ዴ ቺንኮ ቼንቶ)። እመኑኝ እኛም አገር አይቀርም! ባንዳ ባንዳዉንና ልክ ልኩ ሲነገረዉ ደንግጦ የሞተዉን ምናምንቴ ሁሉ ትተን ሞተዉ ህይወት የሆኑልንን የትናንትናና የዛሬ ጀግኖቻችንን እናስታዉሳለን።
ምፅዋ ሁለት ቀን ብቻ ነዉ ያደርኩት – ቅዳሜና እሁድን። በጦርነቱ የፈራረሱ ህንጻዎች አሁንም አልፎ አልፎ ይታያሉ፤ ያም ሆኖ ምፅዋ ዉብ ከተማ ናት፤ ደግሞም አያሌ አዳዲስ ህንጻዎች ተሰርተዉባታል። የቀድሞዉ የኢትዮጵያ ባህር ኃይል ጠ/መምሪያ የነበረዉ ማዕከል ግን በጦርነቱ እንደፈረሰ ነዉ፤ ያየዉም የነካዉም ያለ አይመስልም።
እሁድ ነኃሴ 16 ቀን ከምፅዋ ተነስተን 45 ደቂቃ ከነዳን በኋላ ዊሃ ደርስን። ዊሃ ሌላዉ የአርበኞች መንደር ነዉ። ዊሃ ያለዉ አርበኛ እንዴት እንደተቀበልን ለመግለጽ አማርኛ ቋንቋ እንደገና “ሀ” ብዬ መጀመር የሚኖርብኝ ይመስለኛል። በዚያ የወፍ ማረፊያ በሌለበትና በየሴኮንዱ ዉኃ ዉኃ በሚያሰኝበት ንዳድ ዉስጥ ወታደራዊ ሥልጠና መዉሰድ ቀርቶ አንድ ሜትር መራመድም እጅግ በጣም ይከብዳል። እንግዲህ ይታያችሁ የኛዎቹ ጀግኖች እንደዚህ የምድር ሲኦል በመሰለ ቦታ ነዉ ወገኖቻቸዉን ከወያኔ መንጋጋ ነፃ ለማዉጣት እልህ አስጨራሽ የሆነ ወታደራዊ ሥልጠና የሚወስዱት። እኔም የኢትዮጵያን ህዝብ ከወያኔ ዘረኞች ለማላቀቅ እንደወያኔ 17 አመት ጫካ ለጫካ መንፏቀቅ እንደሌለብን ቁልጭ ብሎ የታየኝ ዊሃ ሄጄ እነዚህን የኢትዮጵያ የቁርጥ ቀን ልጆች ስመለከት ነዉ።
ሰኞ ነኃሴ 17 ቀን በጧት ተነስተን ጉርጉሱም ሄድን። ጉርጉሱም ቀይ ባህር ዳርቻ ላይ የሚገኝ ቆንጆ የመዋኛ ቦታ ነዉ። ቁርስ አዝዘን ሳንጨርስ የትግራይ ህዝብ ዴሞክራሲያዊ ንቅናቄ መሪ አቶ ሞላ አስገዶም ከተፍ አለ። ታጋይ ሞላ በድንገት አልነበረም የመጣዉ፤ ልክ በቀጠሮዉ ሰዐት ነበር የደረሰዉ። አብሮን ቁርስ በላና እኛ ቀይ ባህር ዉስጥ ገብተን ስንምቦጫረቅ እሱ ማይ አጣል እንገናኝ ብሎ መኪናዉን አስነስቶ ከነፈ።
ከጥዋቱ 11፡30 ሲሆን ዋናችንን ጨርሰን የምፅዋ አስመራን መንገድ ተያያዝነዉ። ከምፅዋ አስመራ ጉዞ ማለት ሽቅብ ወደሰማይ የሚደረግ ጉዞ ማለት ነዉ፤ እንደኔ አይነቱ የዋህ ሰዉ ሰማዩን ደርሶ በእጁ የሚነካ ይመስለዋል ፤ ግን ሰማዩም ሞኝ አይደለም ደረስኩብህ ሲሉት ይሸሻል። ከቀኑ 12፡30 ሲሆን ማይ አጣል ደረስንና አስፋልቱን ትተን ወደ ደምህቶች ካምፕ የሚወስደዉን የኮረኮንች መንገድ ተያያዝነዉ። ወደ ካምፑ ስንደርስ ዊሃን፤ ሄሬናን፤ አምሀጀርንና ሌሎቹንም የአርበኞች ግንቦት 7 ካምፖች ስንጎበኝ ያየነዉ ፍጹም ኢትዮጵያዊ የሆነ የእንግዳ አቀባበል ተደረገልን። በነገራችን ላይ የደምህቶችን ካምፕ ስንጎበኝ ይህ የመጀመሪያችን አይደለም። ለእግራችን ዉኋ ቀረበልንና ነጠላ ጫማ ያደረገዉ ሁሉ እግሩን በቀዝቃዛ ዉኃ አራሰዉ። ቀዝቃዛ ዉኋ ለእግር ማቅረብ በሁሉም አርበኞች ካምፕና በበረሃዉ የኤርትራ ክፍል የተለመደ ባህል ነዉ። ከቀኑ እንድ ሰዐት ሲሆን ምሳ ቀርቦ እየተበላ ቡና ይፈላ ጀመር። ረከቦቱ፤ጀበናዉ፤ ማቶቱ፤ የከሰል ምድጃዉ፤ ፈንዲሻዉና የተደረደረዉ ስኒ በቀጥታ ወደ አደኩበት ሠፈሬ ፒያሳ ወሰደኝ። አዎ! ፒያሳ… የአዲስ አበባዉ ሳይሆን የአዋሳዉ ፒያሳ።
ቡናዉ እየተጠጣ ጨዋታዉ ሞቅ ሲል ቆየት ካሉት የጥላሁን ገሠሠ ሙዚቃዎች አንዱ ከሩቅ በለሆሳስ ተሰማኝ። በዉኔ ነዉ በህልሜ ብዬ ቀና ስል ነአምን ዘለቀ ጥላሁንን ከቴፑ ጋር አብሮ ይጫወታል። በህልሜ አለመሆኔን አወቅኩት። በሞት የተለዩን ድምጻዉያን የኛዎቹም የዉጮቹም ከላይ ከሰማይ ቢጫወቱልን እርገጠኛ ነኝ ጋላክሲዉንና ናሳ “Black Hole” እያለ የሚነግረንን ዬትየለሌ ክስተት አቋርጦ ከፀሐይ ብርሐን ቀድሞ እኛጋ የሚደርሰዉ ዘመን አይሽሬዉ የጥላሁን ገሠሠ ድምፅ ብቻ ነዉ። ይህንን ስሜት የሚኮረኩር፤ ጅማት የሚወጥርና አዕምሮን ሰብስቦ በትዝታ የሚያስዋኝ ዉብ ቃና ነበር ደምህቶች ሲያሰሙን የዋሉት። ብቻ ምን ልበላችሁ. . . ወበቅ የተቀላቀለዉ የምፅዋ ንዳድ ሳይቀር ለጥላሁን ገሠሠ ሙዚቃ ቦታዉን ለቀቀ። እኛም ወታደራዊ ትዕዛዝ የተሰጠን ይመስል የሁላችንም አፍ ተዘግቶ የሚንቀሳቀሰዉ እግራችን፤ ትከሻችንና ጭንቅላታችን ብቻ ሆነ።
“አልማዝን አይቼ እልማዝን ሳያት”፤ “እንጉዳዬ ነሺ” “አመልካች ጣት” “መሳቁን ያስቃል” . . . ብቻ ምን አለፋችሁ የጥላሁን ሙዚቃ ተዥጎደጎደ። ጥላሁን ገሠሠ አስመራ ላይ የሚጠብቀንን ቀጠሮ ብቻ ሳይሆን ጭራሽ እኛነታችንን አስረሳን። ቢበዛ አንድ ሰዐት ብለን የመጣን ሰዎች ከሦስት ሰዐት በላይ ከደምህት ጓዶቻችን ጋር ቆየን። በመጨረሻ የጉዟችን መሪ “አንድ ለመንገድ” ብሎ ከተቀመጠበት ተነሳ። እሱ ሲነሳ “እንክርዳድ እንክርዳድ የተንከረደደ፤ ስንዴ መስሎ ገብቶ ስንቱን አሳበደ” የሚለዉ ዘፈን እያለቀ ነበር። ነአምን. . . ነአምን ብዬ ስጣራ . . . “One for the road” ይቀረናልኮ አለ ነአምን . . . እንሂድ የምለዉ መስሎት። ይህንን ሙዚቃ እንደ እንክርዳድ ተቀላቅሎን ለሚያሳብደን የዳያስፖራ ቱልቱላ መርጫለሁ አልኩት። ሳቅ አለና ከቴፑ ጋር መጫወቱን ቀጠለ። እርግጠኛ ነኝ ተቦርነ በየነ ወይም መሳይ መኮንን አንድ ቀን “እንክርዳድ እንክርዳድን” በኢሳት ያሰሙናል። አይደል ተቦርነ?
በመጨረሻ የኛም መሄጃ የሙዚቃዉም መገባደጃ ደረሰ። “One for the road” የተባለለት ሙዚቃ (ዘፈን) ገና ሲጀምር ሰማሁና ኢችንማ አምላክ ነዉ የመረጠልን አልኩ በልቤ። ያ በቁሙ “አጥንቴም ይከስከስ” ብሎ ያስተባበረን ጥላሁን ገሠሠ አሁንም ከላይ ከሰማይ ቤት “ቃልሽ አይለወጥ እባክሺ….ን” እያለ ቃል እንድንገባባ አደረገን። ተራ በተራ ከአርበኛ ሞላ አስገዶም ጋር እየተቃቀፍን “ቃልሽ- አይለወጥ- አባክሽን” ብለን ተለያየን። ቃል የዕምነት ዕዳ ነዉ ብዬ ነበር የጀመርኳችሁ፤ አሁንም ቃሌ ይሄዉ ነዉ። ቃላችን አይለወጥ! ቸር ይግጠመን።

What is wrong with Woyane? Rule as Ethiopian (EPRDF), lie, steal and kill as Tigryian (TPLF)?

The tragedy with Woyane is; it rules as Ethiopian (EPRDF) and lies, steals and kills as Tigryian (TPLF) and it isn’t by accident. There is a reason behind it if you pay close attention. It used Tigryians as a villain to use them to commit heinous crimes against their people and country to isolate them as it was hired to do as a mercenary against Ethiopians from each other and the world. It is what they call two birds in one rock.tplf rotten apple
Pay even closer attention. It is still the Tigray People Liberation Front (TPLF) for a reason as the only party in a fake collation of EPRDF ruling party it organized that won by 100% in the latest election and the only party with a liberation slogan.
Pay even more attention of the Medias. They report as Ethiopians but cover up the lies and the crime of the Apartheid regime as Tigriyans.
These important details are the making of the Apartheid regime in Ethiopia. If you dig deeper you will find out it is much worst that you think. The Apartheid regime cadres commit crimes everyday on the people of Ethiopia by 100% as they claim to be elected.
I love my people, but they have this strange way of telling Woyanes; they are messed up but watch them commit crimes and make a jackass out of themselves along the way. I can see the wisdom behind it but, it doesn’t work like it doesn’t on out of control teenagers on drug that won’t grow up. What they need is tough love –telling them they are common criminals and must surrender their activity.
Therefore, Woyanes are like an out of control adult on drug in teenager body that would do anything to fix their habits. Their ears are sealed; eyes shut closed and mouth wide-open spewing ashes until a rude awaking slap them back into reality.
Ethiopians repeatedly told the Woyane regime to peacefully surrender power for democratic rule while it is ahead. It failed miserably like a teenager told to kick his habit and stealing and lying to finance it.
Regardless, the next best thing to do is; to tell Woyane supporters and apologists to run as fast if not at a speed of light away from Woyane. If the past is an indication, the likelihood that will happen is minute but, better to tell them than allow them to pull our legs later saying– I didn’t pay attention… watching the economy growing through the roof.
That becoming obvious since Woyane cleaned up the vote by 100% while they pretend missing the biggest ‘organized vote robbery’ in the history of elections – while watching the economy growing like a teenager on steroid. Some of them are hilarious enough to show us comedy, drama and music. It is not clear if they want to sooth our pain to forget what happen or celebrating Woyane’s win without saying it.
My people, it is not unusual for any depot to burry its head in the sand and pretend…I can’t hear you. Nor, you should be surprised when a depot goes in a lying binge — as far as to say the people love me so-much-so they voted for me by 100% to rule, robe, kill… them — as we witnessed on the recent elections.
People should also know; that kind of self-deception is not consciously thought out and doesn’t come out of the blues. It is the result of absorbing continuous lies for extended period that transforms an average person into a walking lying-machine.
But, Woyane took it even further — denying its own existence lying, stealing and killing as Ethiopian.
Quite frankly, I feel sorry for ‘innocent Tigrians’ Woyane use and abuse to commit heinous crimes on their name and left them on their own to face the world. If you pay attention, the real criminals don’t associate themselves with Tigrians –leaving the innocent behind.
I don’t see why Ethiopians are surprised by Woyane . That is how ethnic Apartheid operates and there is no other way it can do it. The problems are the mastermind of the ethnic Apartheid that knew well when they started TPLF against Ethiopians. Instead of being brave enough to dismantle it from its roots they are crying like a helpless child for help or camouflage it with everything they can put their hands on to preserve it.
The fact the people of Ethiopia are under TPLF Apartheid regime doesn’t mean we can’t overcome it.

Wednesday, August 19, 2015

የወንዝን ውኃ የሚያጮኸው እውስጡ ያለ ድንጋይ ነው (ይገረም አለሙ)

የወንዘ ውኃ የውሀው መጠን ጨመረም ቀነሰም ለጥ ባለ አሸዋማ ሜዳ ላይ ድምጹ ሳይሰማ መሰሰ ብሎ ነው የሚሄድ፡፡ ከውስጥ ድንጋይ ያለበት አካባቢ ደግሞ ትንሽ ዝናብ ሲጥልና መጠኑ ሲጨምር ውኃው ከድንጋይ ድንጋይ እየተላጋ ጩኸቱ አካባቢውን ይረብሻል፡፡
ሰውም አንዲሁ ነው፡፡ እርር ድብን እያለ በንዴት እየነደደ በእልህ እየተቃጠለ፤ ብበሶት እየተብሰለለሰለ በቁጭት እየተንገበገበ በቅናት እያረረ ( በእነዚህ በአንዱ ወይንም ከአንድ በላይ በሆነ ምክንያት) የሚናገር የሚጽፍ ከንግግሩ አነጋገሩ፣ ከመጻፉ የቃላት አጠቃቀሙ ስሜቱን ስለሚያጋልጥበት ይህ አባባል ይጠቀስበታል፡፡
መቼም አይዘጋ ጆሮ በር የለው አንዲሉ ሆኖብን ከቅርብ ግዜ ወዲህ አንዳንድ ሰዎች የሚናገሩትን ስንሰማ፤ከድረ ገጽ ድረ- ገጽ እየተንጎዳጎድን የሚጽፉትን ስናነብ የወንዙን ውኃ እንደሚያስጮኹት አይነት ቋጥኞች በውስጣቸው መኖራቸውን ታዘብን፡፡ እነዛ ቋጥኞችም ቅናት፣ ምቀኝነት፣የተበለጥኩ ስሜት ፣ ጥማችንን ተነጠቅን ማለት፣ ጥላቻ፣ከእኔ ወዲያ ባይነት ወዘተ ናቸው፡፡TPLF/EPRDF political operatives
በቃልም ሆነ በጽሁፍ እንደሚነግሩን ከሆነ ከእነዚህ ሰዎች አንዳንዶቹ ከአመታት በፊት ኤርትራ ሄደው አቶ ኢሳይያስን እጅ ነስተዋል፣ በርሀ ወርደው የአርበኞች ግንባር አባላትን አግኝተዋል፡ አስመራ ላይ ከሻዕቢያ ባለሥልጣናት ጋር ተዋውቀዋል፡፡ አውሮፓና አሜሪካ ተቀምጠው በርሀ ባለው አርበኛ ከሚነግዱና በሀገርና በህዝብ ላይ ከሚቆምሩ ሰዎች ጋርም ወዳጅነት መስርተዋል ( እነሱም ቆማሪ ወይም አቋማሪ የነበሩ ይመስላል፡፡)
ወደ ኤርትራ ያማምራታቸው ምክንያት አርበኞቹን ሊያጠናክሩ ትግሉንም ሊመሩ መስዋዕትነት ለሚጠይቀው ትግል ቆርጠውና ተዘጋጅተው አንዳልነበር የትናት ድርጊታቸውም ሆነ የዛሬ ዋይታቸው በበቂ ይመሰክራል፡፡ ታዲያ ካልሆነ ኤርትራ ድረስ ምን አስኬዳቸው ብሎ መጠየቅ ተገቢ ነው፡፡ በርግጥ አላማቸው ታጋዮቹን አደራጅቶ ትግሉን መርቶ የኢትዮጵን ሕዝብ ከወያኔ አገዛዝ ማላቀቅ ቢሆን ኖሮና ያሰቡት የደከሙበት በተለያየ ምክንያት ከሽፎ ከሆነ ዛሬ ያ ትግል ሲቀጣጠል ሊደሰቱ እንጂ አንዲህ እርር ድብን ሊሉ ባልተገባ ነበር፡፡ እናም ይህ የሚያሳየው አስመራ ድረስ የደከሙት፣ በርሀ ወርደን ነበር የሚሉት ከትግሉ በስተጀርባ የከወኑት ነገር መኖሩን ነው፡፡ ያ ደግሞ አሁን በራሳቸው አንደበትና ድርጊት እየተጋለጠ ነው፡፡
ያልነበረ ትግል እየቦተለኩ(በሀገሬ ሰው አባባል ቦተለከ ማለት ዋሸ ማለት ነው) ኢሳይያስን እየካቡ፣ አርበኛውን የማያውቁትንና እርሱም የማያውቃቸውን አውሮፓና አሜሪካ የሚኖሩ ነጋዴዎች (በትግሉ የሚነግዱ) ስመ መሪዎች ጋር እየተሞከሻሹ አገር አማን ብለው ከአሜሪካ አስመራ የዘረጉትን እቅድ በማሳካት ላይ ሳሉ አንዳርጋቸው ጽጌ ድንገት እነርሱ ደረስን ያሉበት ቦታ ሁሉ ደርሶ አርበኞችን አሰባስቦ ከግንቦት 7 ጋር አዋሀደ፤ ከኢሳይያስ ጋር ተደራድሮ ለትግሉ መነሻ ቦታ መንደርደሪያ ጥሪጊያ አመቻቸ፣ እናም የጥቂቶች መነገጃ ሆኖ የነበረውን ትግል ብዙሀኑን ነጻ ወደሚያወጣ የእውነትና የምር ትግል ለወጠውና የመሸቀያ(መነገጃ) ካርዳቸውን አሳጣቸው፡፡ ይህ አበሳጭቶአቸው ጸጉራቸውን ሲነጩ አንዳርጋቸው ተያዘና እፎይታ ተሰማቸው ተረጋጉ፡፡
ከእንግዲህ የትም አይደርሱም ብለው የተነጠቁትን ካርድ በእጃቸው አንደሚያስገቡ ርግጠኛ ሆነው ለዚሁ ያበቃናል ባሉት ስራ ላይ ሲንደፋደፉ ሁለት የኢሳት ጋዜጠኞች እነርሱ ሄደንበት ነበር ከሚሉት ቦታ ተገኝተው ያዩትን በምስል የሰሙትን በድምጽ ይዘው በመመለስ ለአለም ሲናኙት በተበለጥንም በተቀደምንም ወይ ነዶ ስሜት ተቃጠሉ፡፡በቅናት አረሩ፤በጥላቻ በገኑ፡፡
የወንዙ ውኃ በውስጡ ባለ ድንጋይ እንደሚታወከው ሁሉ እነዚህም ሰዎች በውስጣቸው ባቆጠቆጠ መጥፎ ስሜት መንፈሳቸው ታውኮ በአንደበታቸውም በብዕራቸውም ጮኹ፤ በፊልም የሚታየው ውሸት በቃል የሚባለው ሁሉ የሌለ ነው፤ እኛ ሄደን አይተነዋል፣ በማለት የጋዜጠኞቹ ምስል ከድምጽ ዘገባ ተአማኒነት እንዳያገኝ ለማድረግ ተጠራሩ፣ጣሩ ተጣጣሩ፡፡ እነርሱ እጅ ሲነሱት መልአክ የነበረው ኢሳይያስ በአንድ ጀንበር ሰይጣን ተደረገ፡ አለኝታችን የተባለው ሻዕቢያ ጠላታችን ተባለ፡፡
የጋዜጠኞቹን የቃልም የምስልም ዘገባ በማጣጣል ተአማኒነት አሳጥተው የመሸቀያ ካርዳቸውን በእጃቸው ለማስገባት ሲጣጣሩ የጨዋታውን መጀመር ያበሰረው ፊሽካ ተነፋና አቅለው ብለው ቆለለው ሆነባቸው፤ ግን በዚህም ተስፋ አልቆረጡ መፈራገጣቸውን ቀጠሉ፡፡ የህልውና ጉዳይ አይደል እንዴት ተስፋ ይቆረጣል፡፡ በዚህ ግዜ ደግሞ በቃ ከእንግዲህ ሰው ሰብስቤ ማውራት ላቆም ነው አሉና የንቅናቄው መሪ ሳይታቡ በድንገት የትግሉ ሜዳ ዱብ አሉ፡፡ ከታጋዩቹ መካከል ተገኙ፡፡ቃል ተግባር ሆነ፡፡
አሁን የመጨረሻው መጨረሻ መጣ፡፡ አንዳንዶቹ ከዚህ በላይ ለመሄድ ወይ የራሳቸው ህሊና ወይ ምን እንባላለን ፍርሀት አላስቻላቸውም፡፡ ባለማወቅ የተወናበዱና ነገሩ የምር ያልመሰላቸው ፊሽካው ሲነፋ አመራሮቹ ከጨዋታው ሜዳ ሲገኙ በአደባባይ ይቅርታ ባይጠይቁም ፈጣሪያቸውን ይቅር በለን ብለው ደጋፊ ሆነዋል ወይንም መቃወማቸውን አቁመዋል፤የቆማሪዎች አቋማሪ ከመሆንም ራሳቸውን አቅበዋል፡፡
ጥቂቶቹ ደግሞ እቅዳቸው መሰናከሉ የገቢ ምንጫቸው መድረቁ እየታያቸው በተበለጠን ስሜት፡ጥቅማችንን ተነጠቅን በሚል ቁጭት፣እኛ በወጣን በወረድንበት በሚል ቅናት በጥላቻ ስሜት ወዘተ መንፈሳቸው ከወዲያ ወዲህ እየተላጋ መያዣ መጨበጫ በሌለው ጩኸታቸው ቀጥለዋል፡፡
እነርሱ የዛሬ ምናምን አመት ኤርትርያ ተገኝተው ያነሱት ፎቶ ለመሸቀያ፣ ዛሬ የሚነሳው ፎቶ ግን ለትግሉ ማቀጣጠያ ሲውል አያችሁት ያ ከእገሌ ጎን የሚታየው እገሌ የሚባል የሻዕቢያ ሰው ነው፡ እነዛ በስተግራ በኩል ያሉት ደግሞ የእገሌ ድርጅት ታጋዮች ናቸው ወዘተ እያሉ ሊያስረዱን ሞከሩ፡፡ መቼም አጀኢብ የሚያሰኙ ናቸው፡፡አስመራ የተገኘን አንግዳ የሀገሪቱ መንግሥት ባለሥልጣን ሊቀበለው በግዛቱ ችግር እንዳይገጥመውም ሊጠብቀው ግድ ነው፡፡በኤርትራ ምድር ከሻዕቢያ አትገናኙ ማለት ..፤
የሉም የተባሉት አርበኞች ኖረው፣ ውሸት የተባለው ትግል በተግባር ከመታየት አልፎ በአካባቢው ከሚገኙ ሌሎች ድርጅቶች ጋር ትግሉን የማስተባበር ስራ ሲጀመር በተለይ ከዴምህት ጋር ከትብብር አልፈው አንድ ወደ መሆን የሚያደርሳቸውን መንገድ ሲያያዙ ዴምህት የትሮይ ፈረስ ነው አሉ፡፡ ራሳቸው አንደነገሩን ይህ ድርጅት ከተቋቋመ እነርሱም ሲያውቁት በርካታ አመታት አልፈዋል፡፡ የትሮይ ፈረስነቱ የታያቸው ግን አሁን ነው ፡፡ እንደው ለመሆኑ ዴምህት የትሮይ ፈረስ ነው ሲሉ በሱ ተከልሎ ወይም ተደብቆ የሚጓዘው ማ ሊሆን ነው፤ ሻዕቢያ ወይንስ በግል ኢሳይያስ? ምንስ ለመሆን? ምንልክ ቤተ መነግሥት ለመግባት ወይንስ አስመራ ተቀምጦ ኢትዮጵያን ቅኝ ለመግዛት? አድማጭ አንባቢ ካገኙ ጩኸታቸው የሚቆም አይመስልም፡፡
በቅዱስ መጽኃፍ ጳውሎስ ለገላትያ ሰዎች በጻፈው መልእክት ም.6ቁ 3 “አንዱ ምንም ሳይሆን ምንም የሆነ ቢመስለው ራሱን ያታልላልና..” ተብሎ እንደተጻፈው እነዚህ ምንም ሳይሆኑ የሆኑ መስሎአቸው የአቀዱት እቅድ በመክሸፉ ተንገብግበው የሚጮኹ ሰዎች ከመቃወም በቀር አማራጭ መንገድም ስልትም ማሳየት አልቻሉምና ከእንግዲህ ራሳቸውን ያታልሉ ካልሆነ ማንንም ሊያታልሉ አይሆንላቸውም፡፡
ውስጣቸው ያለው ቋጥኝ ቋጥኝ የሚያክል መጥፎ ስሜት በጠበልም ሆነ በዱአ በባህላዊም ሆነ ዘመናዊ ህክምና የማይወገድ መሆኑ አንጂ ቢፈወሱ ምን እየሰሩ አንደሆነ ራሳቸውን በታዘቡት ነበር፡፡ አንዴ ገብተውበታልና ከአፈርኩ አይመልሰኝ እያሉ በቀጠሉ ቁጥር ይበልጥ እየታወቁ አላማ ፍላጎታቸው እየተጋለጠ ጆሮአቸውን አምነው ያጀቡዋቸው አይናቸውን እያመኑ እየራቁዋቸው ብቻቸውን ይቀራሉ፡፡ የራስ ጥቅም ከሀገር በላይ ሆኖባቸው ቅናትና ጥላቻ አውሮአቸው ነውና በጥፋት ላይ የተሰማሩት፤ መካሪም ነጋሪም ሳያጡ አልሰማ ብለው ነውና ከበሰበሱ አይቀር ጭቅይት ብለው የቀጠሉት እነርሱ አያሳዝኑም ፡፡ የሚያሳዝኑት ልጆቻቸው ናቸው፡፡የእገሌ ልጅ መባል አለና፡፡
በቅዱሱ መጽፍ በሐዋርያት ሥራ ም.5 ቀ 38/39 “ይህ ሀሳብ ወይም ሥራ ከሰው አንደ ሆነ ይጠፋል ከእግዚአብሄር እንደ ሆነ ግን ታጠፉአቸው ዘንድ አይቻላችሁም ፣በእርግጥ ከእግዚአብሄር ጋር ስትጣሉ ምናባት እንዳትገኙ፡” ተብሎ አንደተጻፈው የኢትዮጵያውያን ለቅሶ ከፈጣሪ ደርሶ የጭቆና ዘመናችንን ሊያስጥረው እሱ አንድዬ ወስኖ እነ ብርሀኑን ለውሳኔው አስፈጻሚነት መርጦአቸው ከሆነ የጥቂት ሰዎች ጫጫታ አይደለም የወያኔ ወታደራዊ ዘመቻም አይበግራቸው ፡፡
አበቃሁ፤ሀዘኑን ደስታውን፤ምኞቱን ተስፋውን ፤ምክር ግሳጼውን ወዘተ በመንዙማ (በእንጉርጉሮ) በመግለጽ የሚታወቀው ወሎዬ ከላይ የጠቀስናቸው አይነት ሰዎች ድርጊት ሲያጋጥመው “አላህ ሲቆጣ ብትር አይቆርጥም ያደርጋል እንጂ ነገር እንዳይጥም” ይላል፡፡
የሰው ልጅ ህሊናውና ሆዱ ቦታ ሲለዋወጡ በእውነት ላይ ይሸፍታል፤ ያኔ ከፈጣሪው ጋር ይጣላል፤ ፈጣሪ ደግሞ መቅጫ መንገዱ ብዙ ነው ፤አንዱ ወሎየው ወገኔ እንደሚለው ነገሩ እንዳይጥም ማድረግ ነው፤ ጎጃሜው ወገኔ ግምኛ የሚለው፡፡ ምክር አለመለሳቸውም ቁጣ አላስታገሳቸውም ምን አልባት በዚህ ቢሻላቸው ወገን ናቸውና አንደየሀይማኖታችን እንጸልይላቸው፡፡ ሆዳቸው ውስጥ ከተጎለተውና መንፈሳቸውን እያወከ የሚያስጮኸቸው ቅናት ምቀኝት ተበለጥኩ ጥቅሜን ተነጠቅሁ ወዘተ ስሜት ተላቀው ለሀገርና ለወገን የሚበጅ ተግባር ላይ እንዲገኙ፤ ካልሆነም ለራሳቸው የሰላም ኑሮ መኖር እንዲችሉ፡፡ የክፋት ስሜት ራሱን ባለቤቱን ነውና የሚጎዳው፡፡
መጽኃፍ ቅዱስም ይላል፤ “ቅንአትና አድመኝነት ባሉበት ስፍራ በዚያ ሁከትና ክፉ ሥራ ሁሉ አሉና ላይኛይቱ ጥበብ ግን በመጀመሪያ ንጽህት ናት፡፡ በኋላም ታራቂ፣ ገር፣ እሺ ባይ፣ ምህረትና በጎ ፍሬ የሞላባት ጥርጣሬና ግብዝነት የሌለባት ናት ፡፡ የጽድቅም ፍሬ ሰላምን ለሚያደርጉት ሰዎች በሰላም ይዞራል፡፡”” ያዕቆብ 3፣16-18)
ሁሉን በግዜው የሚያደርገው አንድየ የማሪያም ልጅ ለታጋዮቹ ብርታትን ለደጋፊዎች ጽናትን ለተቀዋሚዎች ልቦና ይስጠን፡፡

Ethiopia’s Zone9 Bloggers Head Back to Court After 15 Months Behind Bars

by Endalk | Global Voices
Five members of Ethiopia's Zone9 blogging collective
Police lead Natnael Feleke (center right) and fellow blogger Atnaf Berahane (center left) to court. Photo courtesy of Trial Tracker Blog.
Five members of Ethiopia’s Zone9 blogging collective expect to learn their fate this Wednesday, August 19, when a panel of three judges will meet at Addis Ababa’s Lideta High Court to rule on whether the defendants will walk free or or face another round of trial.
As the 15 months-old botched trial reaches a critical juncture just a few days before the Federal High Court goes on summer recess, we offer a brief summary of the case, along with the proceedings and the possible outcomes of what feels like a never-ending trial.

The case against Zone9

The bloggers of Zone9 covered social and political issues in Ethiopia and sought to promote human rights and government accountability. Known for their critical stance on government policies and practices, they faced various threats before they were arrested in April of 2014, on informal accusations of inciting social unrest via online means. After spending many weeks in pre-trial detention at Maekalawi, an Addis Ababa prison notorious for its harsh conditions, they were charged under the country’s Anti-Terrorism Proclamation.
They now stand accused of terror and treason-related charges for using encryption tools for their online communications and blogging. The Zone9ers’ 21-page charge sheet specifies the laws the regime claims the bloggers have violated since May 2012. Read more on this here and here.
Five of the nine group members originally arrested (one is being tried in absentia) were released on July 8 and 9 of 2015, a few weeks prior to Barack Obama’s historic visit to the country. Authorities dropped all charges against the five, with no formal explanation. No changes have been made to the charges against the four Zone9 bloggers who remain in prison.
Critics suggest that the partial release of Zone9 writers was government’s attempt to deflect mounting criticism about Ethiopia’s dreadful human rights record approaching the Obama visit.

Trial postponed 33 times

The Zone9ers’ trial has been postponed 33 times. Judges have adjourned the case continuously, accepting a panoply of reasons for postponement, ranging from the banal to the bizarre. At a recent hearing, prosecutors pleaded for an adjournment of the case due to what they described as “a shortage of time” to review the case. The judges accepted this as a valid reason, despite the fact that the bloggers have spent more than a year in a prison.
Often times the proceedings were adjourned the moment the defendants set foot in the court room. On some occasions the defendants did not even have a chance to listen to what their counselors said in the court room.
When the government decided to suddenly discontinue the case against five of the writers and let them walk free, the judges did not know about it. Government officials insisted that the five writers were released based on the law of the country, and those who are now free had minimal involvement in the alleged crime. But this sudden move left observers with more questions than answers. Why did the government release just five individuals while keeping the others, when they were all originally charged with the same crime? Will the partial release of the bloggers have an impact on the course of the trial of the others?

What might happen next

A fair trial is all but impossible under the Ethiopian judicial system, which is generally described as dissent-controlling apparatus of the regime. Although the release of five defendants created a short-lived optimism in July, various outcomes are possible on Wednesday. This could include a ruling that amounts to guilty verdicts, another round of long term adjournments, or even an acquittal.
After the partial release of the writers in July, government officials justified their decision to keep the remaining bloggers behind bars, issuing statements containing a wide range of flawed arguments. Those statements could provide the first clear glimpse of how the trial is likely to unfold on Wednesday, not just in terms of immediate decisions of the judges – guilty verdicts or acquittals – but also in terms of precisely how the government intends to release the bloggers.
In a sit-down interview following the Obama visit and televised on the country’s sole TV network, veteran journalist Tefera Gedamu asked Minister of Government Communication Affairs Redwan Hussein, “Why didn’t you release some of them as a gesture of good will… was it not that possible? I know you say there is a due process of law…”
Redwan responded that the government would give pardon and parole when there is a reason to do so. He also defended the partial release of the bloggers, redoubling his indication that the remaining bloggers would not be released, that their case would not be dropped, and that the threat of going back to prison would be hanging over the heads of the released ones as well. He continued:
The level of their offense must be weighed…those which have a milder offense as compared to others, though each and every one of them could be convicted… if they behave and if their release outweighs the public interest …that serves the public interest rather than them staying behind bars, then they will be released.
Tedros Adhanom Minister of Foreign Affairs of Ethiopia also spoke along the same lines as Redwan when questioned by VOA Amharic service.
These statements are indications that the high court will likely uphold the convictions these government officials made in public. However, the statements can also be read to indicate that the government intends to release the bloggers after their conviction through clemency. Whatever the outcome, a robust array of online voices will continue to say #FreeZone9Bloggers until they are all released.

Sunday, August 16, 2015

አንዳርጋቸውና ጓዶቹ

አምና ሰኔ 2006 ዓ ም አንዳርጋቸው ጽጌ በትራንዚት ላይ እያለ ከየመን በወያኔ መታፈኑ ሲነገር ሃዘንና ንዴት ያልተሰማው አገር ወዳድ ኢትዮጵያዊ ያለ አይመስለኝም። ወያኔ ኤርትራ ውስጥ እንዳለ ሊገድለው ያደረገውን ሙከራ ኢሳት በተከታታይ ስላቀረበው ምን ያህል አዳጋ ውስጥ እንዳለ ለሁሉም ግልፅ ነበር። የአንዳርጋቸው መያዝ ከታለመው ግብ በተፃራሪ አብዛኛውን ኢትዮጵያዊ ከዳር ዳር በቁጣ በማንቀሳቀሱ አፋኞቹ አምባገነኖች ከጠበቁት ውጭ ራሳቸውን ችግር ውስጥ ነው ያገኙት። መታፈኑ ለአስርት ዓመታት አፍዝዞ የያዘን ፍርሃትንና ክፍፍልን ሰባብሮ አብዛኛው ኢትዮጵያዊ በጋራ እንዲቆም ከማድረጉም በላይ አንዳርጋቸው የደላ ኑሮውን ትቶ በረሃ ለበረሃ የተንከራተተለት፣ በርሃብና በበሽታ የተንገላታለት፣ ከጓዶቹ ጋር ለኢትዮጵያውያን ነፃነት ይበጃል ብሎ የደከመለት ግንቦት ሰባት በብዙ ኢትዮጵያዊ ልብ ውስጥ እንዲገባና የማይነጥፍ ድጋፍ ባልተጠበቀ ፍጥነት እንዲያገኝ ሲያደርግ የወያኔንና የመሰሎችን ጎራ ናዳ ልኮባቸዋል። በተለይም በክፍፍልና በፍርሃት ተሸብቦ የነበረው ውጭ የሚገኘው ኢትዮጵያዊ ከወትሮው በተለዬ ዘላቂ ለሆነ ትግል ራሱን ማዘጋጀቱን በተለያዩ እንቅስቃሴዎቹ እያሳየ ሲሆን አገር ውስጥ በሰላማዊ ትግል ይሳተፉ የነበሩ በርካታ ወጣቶች ቁጭ ብሎ ከመታሰር በርሃ እያቆራረጡ ወደትግሉ መቀላቀላቸውና ሌላውም ህዝብ መነሳሳትን ማሳየቱን ወያኔዎችም ሊደብቁት አልተቻላቸውም።Andargachew Tsege and his friends
አንዳርጋቸው የህይወት ተልዕኮውን በሚገባ ተወጥቷል። የግንቦት ሰባትን መሰረት ጥሏል። ከሌሎች ጋር ተባብሮ የመስራትን በር ከፍቷል። ከሁሉም በላይ የአንድ መሪ ሥራና ተልዕኮ አርዐያ መሆን ነውና በድፍረት በትግሉ ወላፈን ውስጥ ራሱን ማግዶ በማሳየቱ ሚሊዮን ኢትዮጵያውያንን አነቃንቋል። ጠላቶቹም ሳይቀሩ ሊያከብሩት ያስገደደ ድርጊት ሆኗል። ዛሬ ወያኔ መጨበጫ አጥቶ እንደሚጨነቅ ሰሞኑን ቴዎድሮስ አድሃኖምን ማዳመጡ ብቻ በቂ ነው። አንዳርጋቸው በምን ሁኔታ ላይ እንዳለ ወያኔን የሚያውቅ ሁሉ ይረዳዋል። አንዳርጋቸው ችቦውን ለኩሶ ለተከታዩ ትውልድ አስተላልፏል። አንዳርጋቸው ከአሁን በኋላ መንፈስ ነው። ለጠላቶቹ የማይጨበጥ በጠባብ የወያኔ ጉላግ የማይታፈን የፅናት፣ የነፃነት መንፈስ። ጥላቻቸውንና ዘረኝነታቸውን ለመወጣትበጨለማ በሚያሰቃዩት አንዳርጋቸው ስም የሚታተም መጽሃፍ ሆነ ሌላ ቲያትር ዋጋ የለውም። ሚሊዮን አንዳርጋቸዎች ተንደርድረው በመግባት እሱን መስለውና እሱን አክለው ትግሉን ተቀላቅለዋል።
በዘንድሮው ሃምሌ ደግሞ ልክ በዓመቱ ትግሉን አምዘግዝጎ እጥፍ ድርብ በሚያሳድግ ሁኔታ በፕሮፌሰር ብርሃኑ ነጋ ወደ በረሃ መግባት ተደገመ። ትግሉ ይቀዘቅዛል ሲሉት ሞቀ፣ ይደክማል ሲሉት ጠነከረ፣ ይለሰልሳል ሲሉት ደደረ። የአንዳርጋቸው ስቃይ ሁሉንም ኢትዮጵያዊ ያንገበገበ ቢሆንም የትግል ጓዶቹ የግንቦት ሰባት አመራሮች የገቡበትን እልህና ቁጭት ሃያልነት የሰሞኑ ድርጊታቸው ጉልህ ምስክር ሆኗል። ነዓምን ዘለቀ፣ ኤፍሬም ማዴቦና ሌሎችም አመራሮች እየተንደረደሩ መሬት ወርደዋል።(ምናለ ለዛሬ ብቻ የምወደውን ሄኖክ የሺጥላን መሆን በቻልሁ) ገጣሚ ባለመሆኔ ስሜቴን መግለፅ አልቻልሁምና ድሮ ከጎህ መፅሄት ካነበብሁት ለዚህ ሰሞን የሚመጥነውን ስንኝ መንፈሱን ብቻ እንዲህ ልበል
ጓድ እኮ ጓዱ ቢሞት
በትግል ሜዳ ላይ ቢቀጠፍበት
እዬዬ አይልም፣ አያለቅስም
ቁጭ ብሎ አያላዝንም
ይወርዳል፣ ይንደረደራል እንጂ በምትኩ ሺ ሊለቅም።
አዎ! ብርሃኑ፣ ነዓምን፣ ኤፍሬምና ሌሎችም ያደረጉት ይህንኑ ነው። ጓዳቸው ሲታሰርና ሲንገላታ ተቀምጠው ከንፈር አልመጠጡም፣ አላለቀሱም። ይልቅስ የጀመረውን ትግል መልካም ፍፃሜ ላይ ለማድረስ፣ ለኢትዮጵያ ህዝብ አንድ ህይወታቸውን ረክዘው መሬት ላይ ወርደዋል። የፋሲል የኔዓልምን አባባል ልዋስና “ፕሮፌሰር ብርሃኑ ነጋ የመስዋዕቱን ጣርያ ከፍ አድርጎ ሰቀለው” የሚለውን በሚገባ እስማማበታለሁ። ፈረንጆች እንደሚሉት “he shattered the ceiling” የመስዋዕትነቱን ጣርያ ሰበረው እንደማለት ነው።
ፕሮፌሰር ብርሃኑ በዚህ ድርጊቱ ትግሉን ከፍተኛ ደረጃ ከማድረሱም በላይ ጣምራ ተቀናቃኞቹን ማለትም ወያኔንና በተቃውሞ ጎራ ራሳቸውን መድበው ከእንቅፋትነት ውጭ ምንም የማይፈይዱ ከንቱዎችን ድንክ ነው ያደረጋቸው። ፀጥ ረጭ ነው ያሰኛቸው። እደገና ግጥም ፍለጋ ልባዝን። ጀግኖች አባቶቻችን አድዋ ላይ ጠላትን ድባቅ ሲመቱ ወገንን አላስጠጋ ያለውን የጣልያን መድፍ በወገን መድፍ አፉን የዘጋውን አባተ ቧ ያለውን እንዲህ ነበር ያሞገሱት።
አባተ ቧ ያለው ነገረኛ አዋሻኪ ሰው
ይህንን መድፍ ከዚያ መድፍ አቆራረጠው።
የብርሃኑ ወደ ትግል ሜዳ መግባት የዚያን መድፍ ያህል ጠላቱን ፀጥ ሲያደርገው የነፃነት ናፋቂ ኢትዮጵያውያንን ተስፋና ተነሳሽነት የትየለሌ ወደ ላይ ተኩሶታል። በአንዳርጋቸው መያዝ የተፈጠረው መነሳሳት በብርሃኑ ፋኖነት ወደ ሁሉን አቀፍ የድርጊት ትግል ተቀይሯል። በወያኔ ሚድያ፣በዌብሳይቶች፣ በፓልቶኮች፣ በባንኮኒ ዙርያ ለስርዓቱ ደጋፊዎችና አስመሳይ ተቃዋሚዎች ሳምባ ውስጥ ለጊዜውም ቢሆን አየር ጠፍቷል።
የትግሉ ሂደት (ፓራዳይሙ) ተቀይሯል። ወያኔ አንድ ነገር ባደረገ ቁጥር (አልሞትሁም ብዬ አልዋሽም ነው ያሉት) በስድት ወር መግለጫ በማውጣት አለሁ የሚለው ፖለቲካ ከሃያ ዓመት በላይ ኖረንበት አልፈየደምና አሁን ማብቃት አለበት። ሳምንት ሙሉ ሲለፋ ከርሞ ዲያስፖራው የሚያርፍባትን የሰንበት ሰዓቱንና ገንዘቡን ላልተጨበጠ ተረታ ተረት ማለቭ ሊያቆም ይገባል። የሚገደለው፣ የሚታሰረው፣ የሚደበደበው፣ የሚሰደደው ኢትዮጵያዊ ያለው ኢትዮጵያ ውስጥ ነው። የስደት መንግስትና ካቢኔ ማቋቋምም እቃቃ ጨዋታ ነው። አንድም መሬት ወርዶ መታገል ያለዚያም መሬት ላይ ያሉትን በሰላማዊ ሆነ በትጥቅ ትግል የሚፋለሙትን መርዳት እንጂ እዚህ በነፃው ዓለም ቁጭ ብሎ መስዋዕት እየከፈሉ ባሉት ላይ አቃቂር ማውጣት ሆነ በስማቸው መነገድ ጊዜው እያለፈበት ሄዷል።
የአብዛኛው ቅን ኢትዮጵያዊ ተግባርም የመከራውን ቀን ለማሳጠር ተግባራዊ ትግል በማድረግ ላይ ያሉትን አይዟችሁ ማለትና መደገፍ፣ ሲሳሳቱም በምክር ማስተካከልና ማጠናከር ነው። በስሜቱ በሚጫወቱና ሲጫወቱ በኖሩት ደጋግሞ መታለል አያስፈልግም። ድርጊታቸውን ሳይሆን ስምና አጀንዳቸውን ከጊዜው ጋር እየቀያየሩ ብቅ የሚሉትንም “እስቲ በተግባር እንያችሁና እንደግፋችሁ” ሊል ያስፈልጋል። በሰላማዊ ትግሉ ግንባራቸውን ሳያጥፉ ወህኒና ማእከላዊ የሚማቅቁ ጀግኖችንና ቤተሰቦቻቸውን መደገፍ አንዱ የትግል ግንባር ስለሆነ መታሰብና መከወን ያለበት ጉዳይ ነው። መከራውን የሚያሳጥረው ፕሮፌሰር ብርሃኑ እንዳለው እየተሰበሰቡ ማውገዝና መማማል ሳይሆን የተግባር እንቅስቃሴ ማድረግ ነው ። ትንንሿን የግል አቅማችንን ሳንንቃት ከሌሎች ጋር በማዳበል ጠጠሩ ሁሉ ወደ አንድ አቅጣጫ ማለትን የወያኔን የጨለማ አገዛዝ ለማስወገድ ወደሚደረግ የትግል አቅጣጫ መወርወር እንጀምር።
አንድ ህይወታቸውን ለአገር በሰጡት ወገኖች ላይ የሚሰነዘረውን ማንኛውንም አይነት የጎንዮሽ ደባ ማጋለጥና እረፉ ማለት የሚያስፈልግበት ወቅት ላይ ነን። ጊዜው ሰከን ብለን እየተደጋገፍን ወደ አንድ አገራዊ አቅጣጫ ለመሄድ የምንንቀሳቀስበት እንጂ እየተጠላለፍን ስንድህ የምንኖርበት አይደለም።
እግዜብሄር ኢትዮጵያን ይባርክ!

Thursday, August 13, 2015

Political parties call for replacement of mediators from Ethiopia, Sudan

The Political Parties Leadership Forum has called upon IGAD to replace some of its mediators.Political parties call for replacement of mediators from Ethiopia, Sudan
The PPLF, which is headed by President Salva Kiir, was formed in 2010 after a national dialogue to unite leaders of all the political parties.
The PPLF says Ethiopia and Sudan should be removed from the mediation process.
It says the Compromise Agreement proposed by IGAD Plus is subjected to personal and national commercial interests from these two countries.
In statement, the group says it doubts that mediators from these countries can contribute to a genuine peace in South Sudan because their own countries are in conflicts.
The Minister of Cabinet Affairs, Dr Martin Elia Lomoro, spoke on behalf of the PPLF chairman.
“It is now our conclusion therefore that for peace to return to South Sudan, the entire IGAD Mediation team must be reconstituted,” Dr Lomoro said.
“While General Lazarus Sumbweyio may be acceptable, definitely Seyoum Mesfin and Mohammed Ahmed Mustaffa El-Daby must be replaced.”
The statement comes days after negotiators returned to Addis Ababa for the fourth round of peace talks.
Dr Martin Elia said the venue of the talks should also be relocated to Tanzania, Rwanda or South Africa.
“Not only that, but the venue of the peace talks be equally relocated to a country that has a rudimentary democracy and no rebellion,” he added.
He argued that these countries have a history of successful emersion from conflicts and would be good examples for South Sudan.
Other parties that are also members of the PPLF include the SPLM-DC, headed by Dr Lam Akol, the United Democratic Front, among others.
This group, now under the umbrella group known as the National Alliance, has disagreed with the government on key issues in the peace process, including the proposed Compromise Agreement.
Members of the national alliance were not at the press conference where the PPLF called for change of the IGAD mediators.
Source: eye radio

አርበኞች ግንቦት 7 – አለቃዎ ሳይሆን ቅን ህሊናዎ የሚያዝዎትን በመፈፀም መልካም ዜጋ ይሁኑ!

መልካም ዜጋ ማለት ምን ማለት ነው?

Patriotic Ginbot 7 Movement for Unity and Democracyይህን ጥያቄ ለመመለስ በርካታ መጻሕፍት መፃፍ ይቻላል፤ መሠረተ ሀሳቡን ግን በጥቂት ዓረፍተ ነገሮች ማቅረብ ይቻላል።
መልካም ዜጋ ኢፍትሃዊ ተግባር ሲፈፀም “እኔ ምናገባኝ?” አይልም። መልካም ዜጋ “ያባትህ ቤት ሲዘረፍ አብረህ ዝረፍ”፤ “እኔ ከሞትኩ ሰርዶም አይብቀል”፤ “እያለህ ካልሆነ ከሌለህ የለህም” እና በርካታ መሰል ምሳሌዎችን አይሰማም። መልካም ዜጋ በማናቸውም ሁኔታ ውስጥ ቢሆን ከነፃና ቅን ህሊናው ጋር ታርቆ ይኖራል።
የህወሓት አገዛዝ፣ መልካም ዜጋ ማለት የመንግሥት ሥልጣን የያዘን ማንኛውም አካል ማክበርና በታማኝነት ማገልገል ተደርጎ እንዲተረጎምለት ይሻል። ፍትህ የሚያዛባ መንግሥትን መቃወም የመልካም ዜጋ አቢይ ተግባር መሆኑ የዘመናችን ወጣት እንዳይገነዘብ ያደርጋል። በተለይ ባለሙያዎች የሚያገለግሉትን አገዛዝ ባህርይ እግምት ውስጥ ሳያስገቡ የተቀጠሩበትን ሥርዓት በታማኝነት ማገልገል የዜግነት ግዴታቸው አድርገው እንዲወስዱት ይወተውታል።
ኦስካር ግሮኒንግ ( Oskar Groening)የዘጠና አራት ዓመት ሽማግሌ ጀርመናዊ ነው። በጀርመን የሂትለር አገዛዝ ወቅት በሚሊዮን የሚቆጠሩ ንፁሃን የተፈጁበት አሽዊትስ ካምፕ ውስጥ የሂሳብና ጽህፈት ሠራተኛ ነበር። ኦስካር ግሮኒንግ አንድም ሰው አልገደለም፤ አንድም ሰው አልገረፈም። እሱ ሂሳብ ነው የሠራው። ሆኖም በደል ሲፈፀም አይቶ “ምናገባኝ” ብሎ አልፏልና ከብዙ ዓመታት በኋላ ተከሶ በቅርቡ የ4 ዓመታት እስር ተፈርዶበት በሁለት እግሮቹ መቆም በማይችልበት በ 94 ዓመቱ በእርጅናውና በመጦሪያው ዘመን ቤተሰቦቹና ጓደኞቹ ፊት ተዋርዶ እስር ቤት ወርዷል።
በአንፃሩ ኦስካር ሽንድለር (Oskar Schindler) በጀርመን ናዚ ወቅት ሂትለር ይመራው የነበረው የናዚ ፓርቲ አባልና ሰላይ ነበር። ሆኖም ግን የሥርዓቱን ኢሰብዓዊነት ሲረዳ እዚያው የናዚ ፓርቲ ውስጥ ሆኖ አለቆቹ ያዘዙትን ሳይሆን ቅን ህሊናው ያዘዘውን በምስጢር መሥራት ጀመረ፤ በዚህም የ 1200 ሰዎችን ሕይወት ታደገ። ከጦርነቱ በኋላ ኦስካር ተከብሮ የኖረ በርካታ የክብር ስሞችና ሽልማቶች የተሰጠው በመልካም አርዓያነቱ የሚጠቀስ ሰው ሆነ።
በአገራችንም በአምስት ዓመታቱ የፋሽስት ወረራ ወቅት ስመ ጥር የውስጥ አርበኞች ነበሩ። ከነፃነት በኋላ ባንዶች እንኳን በውስጥ አርበኝነት ለመጠራት ያደርጉት የነበረውን እሽቅድድም ልብ በሉ።
በህወሓት፣ ብአዴን፣ ኦህዴግ፣ ደህዴግ እንዲሁም አብዴፓ፣ ቤጉህዴፓ፣ ጋህአዴን፣ ሀብሊና ኢሶዴፓ ያላችሁ ወገኞች ኦስካር ግሮኒንግን ወይንስ ኦስካር ሽንድለርን መምሰል ትፈልጋላችሁ? በህወሓት ፋሽስታዊ አገዛዝ የጦርና የፓሊስ ሠራዊት ውስጥ ያላችሁ ወገኖቻችን ነገ የምትዋረዱበትን ሥራ መሥራት ነው የሚበጃችሁ ወይስ ዛሬ ከህሊናችሁ ጋር ታርቃችሁ እየኖራችሁ ነገ ደግሞ ልጆቻችሁና የልጅ ልጆቻችሁ የሚኮሩበትን ተግባር መፈፀም ትፈልጋላችሁ? በአገዛዙ የስለላ ድርጅቶች ውስጥ ያላችሁ ወገኖች ስማችሁን በመልካም ማስጠራት አትሹምን?
ልቦና ያላችሁ ወገኖቻችን ሆይ! መልካም ዜግነት ሎሌነት አይደለም። መልካም ዜግነት ለቅን ህሊና ታማኝ መሆን ነው። መልካም ዜግነት ሲመች በገሀድ፤ ሳይመች በምስጢር ኢፍትሃዊነትን መዋጋት ነው።
አርበኞች ግንቦት 7 የአንድነትና ዲሞክራሲ ንቅናቄ በማናቸውም መንገድ በአገዛዙ የፓለቲካ፣ የጦርና የፓሊስ ተቋማት፤ በስለላም ይሁን በሌላ የሲቪል ሙያ የተሰማራችሁ ወገኖቻችን የታዘዛችሁትን ሳይሆን ቅን ህሊናችሁ የሚጠይቃችሁን በመሥራት ኢፍትሃዊ፣ ፋሽስታዊና ዘረኛ የሆነውን የህወሓት አገዛዝን እንድታዳክሙ ጥሪ ያቀርብላችኋል። በአገዛዙ ውስጥ ሆናችሁ እያለም የምትሠሩት ለሀገርና ለትውልድ የሚጠቅም በርካታ ሥራ አለ። የአገዛዙን ምስጢራዊ ሰነዶች ለአርበኞች ግንቦት 7 እንዲደርስ ማድረግ፤ አሊያም በማኅበራዊ ሚዲያዎች (ለምሳሌ ፌስ ቡክና ቱተር) ማሰራጨት ትልቅ ዋጋ ያለ ሥራ ነው። የህወሓት ፀረ-አገር እና ፀረ-ሕዝብ ፕሮጀክቶችን ማሰናከል ሌላ ትልቅ ሥራ ነው። በነፃነት ታጋዮች ላይ የሚደረጉ ዱለታዎችን ማክሸፍ ሕይወት አድን ሥራ ነው። ድርጅቶቹ ውስጥ ሆኖ ድርጅቶቹን ማዳከም የመልካም ዜግነት ግዴታ መወጣት ነው።
በሥርዓቱ ውስጥ ሆነው ኢፍትሃዊነትን ለማጋለጥ እና ሥርዓቱን ለማዳከም ለሚጥሩ ወገኞች አርበኞች ግንቦት 7 ከፍተኛ ክብር አለው፤ ደህንነታቸው እንዲጠበቅም የተቻለውን ሁሉ ያደርጋል። ፀረ ኢትዮጵያ እና ፀረ ሰው የሆነውን የህወሓትን ሥርዓት ለመጣል እና በምትኩ ፍትህ፣ ነፃነት፣ ዲሞክራሲ፣ እኩልነትና የሀገር አንድነት የተረጋገጠባት ኢትዮጵያን ለማጽናት ከሥርዓቱ ውስጥም ውጭም የሚደረገውን ትግል እናፋፍም።
ድል ለኢትዮጵያ ሕዝብ!!!

Sunday, August 9, 2015

እየተቃወሙ ለመኖር…!

የአርበኞች ግንቦት 7 ቃልን ወደ ተግባር የማሸጋገር እንቅስቅሴ ያሸበረው ወያኔን ብቻ አለመሆኑን ከተቃውሞው ጎራ ከሚሰማው የተቀዋሚ ተቀዋሚዎች ጩኸት እያየን ነው፡፡ ርጥቡ ሬሳ ደረቅ ያስነሳ አንዲሉ ይህ ሰሞነኛ ጩኸት የተረሳ እንዲታወስ የተተወ እንዲቀሰቀስ ምክንያት ሆኖ የአንዳንዶቹ ጯሂዎች የትናንት ማንነት ድብቅ ዓላማና ፍላጎት ጭምር ጸሀይ እንዲሞቀው እየተደረገ ነው፡፡ የማለባባስ አጉል ባህላችንን ተራምደው የይሉኝታ ገመዳችንን በጥሰው ስም እየጠቀሱ መረጃና ማስረጃ እያጠቀሱ አካፋን አካፋ ለማለት ለደፈሩ ወገኖቼ ያለኝን አክብሮት እገልጻለሁ፡፡ እያለባበስን አርባ አመት አልቅሰናልና በቃ ማለት ይኖርብናል፡፡The Patriotic Ginbot 7 attacks factors
አደባባይ ወጥተው የሚጮኹትም ሆኑ ከኋላ ሆነው የሚገፉት የየግል ፍላጎታቸውም ሆነ አንድ የሚያደርጋቸው ምክንያት ምንነትና አንዴትነት በተለያዩ ሰዎች ተጽፋል፡፡ እውነት ናቸውና መስማማቴን እየገለጽሁ ያልተገለጸ የመሰለኝን ልጨምር፡
ስማቸው ብዙ ነው (ፖለቲከኛ ፣ጋዜጠኛ፣ነጻ ማህበር፣ወዘተ) መገኛቸው ሀገር ውስጥም ውጪም ነው፤ዓላማቸው ቢችሉ ምን-ይልክ ቤተ መንግሥት መታየት ካልሆነም በተቀዋሚነት ካባ አንድም ክብር ሁለትም ብር እያገኙ መኖር ነው፡፡ ተባብሮ መስራት አይሆንላቸውም፡ እነርሱ የሚመሩት ወይንም በቀጥታም ሆነ በተዘዋወዋሪ የሚቆጣጠሩት ካልሆነ በስተቀር ማናቸውም ትግል (ሰላማዊውም የጠብ-መንጃውም) አንድ ርምጃ ሲራመድ ማየት አይፈልጉም፡፡
ሲያልሙት የኖሩትን ሥልጣን ለማግኘት የሚቻለው ደግሞ አንድም በምርጫ አንድም በጡንቻ ነው፡፡እነርሱ በሁለቱም መንገድ ለመሄድ አይችሉም፡፡(አንዳንዶቹ ሁሉን ሞክረው የከሸፈባቸው ናቸው፡፡) የምርጫው ነገር እንኳን ለእነርሱ ፓርቲ መስርተው በምርጫ ቦርድ ተመዝግበው መቀመጫቸውን ሀገር ቤት አድርገው ለሚፍጨረጨሩትም አልተሳካም፡፡ ሀገር ቤት በሚገኙ ተቀዋሚዎች ተከልለው ያደረጉት ሙከራም አልተሳካም፡፡ ( የኢትዮጵያ ዴሞክራሲዊ ኃይሎች ህብረት ይጠቀሳል) የጡንቻውን መንገድ ቢያልሙትም አልሆነላቸውም፤ አይሆንላቸውም፡፡ ከሌሎች ጋር ተባብረው በተቀዋሚነት ተከብረው ለመኖር፤ ከተቻለም ተከልለውም ቢሆን ወደ ምኒልክ ቤተ መንግሥት ለመድረስ መከጀላቸው ባይቀርም መሪነቱን እነርሱ ካልያዙት ወይንም እንቅስቃሴው በቀዳሚነት የእነርሱን ዓላማና ፍላጎት የሚያሳካ ካልሆነ በጅ አይሉምና፡ በዚህም መንገድ ስንዝር መራመድ አልቻሉም፤አይችሉምም፡፡
ስለሆነም ያላቸው ምርጫ ላለፉት ሀያ አመታት ሲተገብሩትም ያየነው ተቀዋሚ እየተባሉ መኖር ነውና በሰላማዊ ትግል በተአምር፣ ወይንም በተቃራኒው መንገድ በጦር የወያኔ ሥልጣን ቢቀየር ይህን ስለማያገኙ ጠንከር ያለ እንቅስቃሴ ሲጀመር ፈጥነው ይዘምቱበታል፡መገንባቱን ሳይሆን ማፍረሱን፣ ማቀራረቡን ሳይሆን ማለያየቱን፤ መደገፉን ሳይሆን ማደናቀፉን የተካኑበት ናቸውና እስካሁን በአብዛኛው ተሳክቶላቸዋል፡፡ ዛሬ ግን ተነቅቶባቸዋልና ድብቅ ማንነታቸውን ያጋልጡ፣ ቀሪ ህይወታቸውን ያበላሹ ለልጆቻቸው መጥፎ ስም ያቆዩ እንደሁ አንጂ የሚሳካላቸው አይመስለኝም፡፡
ፊሺካው ተነፍቷል ጦርነቱ ተጀምሯል በተባለበት ማግስት በፍጥነት ተጠራርተው ከጀመሩት ጫጫታ ውስጥ አንዳችም መፍትሄ ጠቋሚ ሀሳብ አለመኖሩ ከመነሻው በተቃውሞው ሰፈር ይገኙ እንጂ ለውጥ ናፋቂ ሳይሆኑ ወሬ አሟሟቂ፤ የተግባር ሳይሆን የምላስና የብዕር ታጋዮች መሆናቸውን የመሰከረ ነው፡፡ ትናትም ሆነ ዛሬ ሰላማዊውንም ሆነ የጠብ-መንጃውን ትግል የሚቃወሙት ተቀዋሚ እየተባሉ ሆነው ሳይሆን እያስመሰሉ፣ እየታገሉ ሳይሆን እያውደለደሉ ክብርም ብርም የሚያገኙበት ሜዳ እንዳያጡ በመስጋት ነው፡፡ ግን ለምን? እነርሱ በተቃዋሚነት እንዲኖሩ የወያኔ እድሜ መርዘም አለበት? የኢትዮጵያ ሕዝብ በአንባ ገነን አገዛዝ ውስጥ መኖር አለበት ?ከእነርሱ ፍላጎትና ከሀገር ነጻነት የቱ ይበልጣል?፤የቱ ይቀድማል፡? በእውነቱ አሳፋሪም በታሪክና በትውልድ የሚያስጠይቅም እኩይ ተግባር ነው፡፡
ይህ አድራጎት ዛሬ የተጀመረ አይደለም፤ እንደውም ከአንዳንዶቹ ጋር አብሮ ያረጀ ነው፤ ትንሽ የቅርብ ግዜ ማሳያዎችን አንመልከት፡
ማሳያ አንድ፤ በ1992 ዓም ኢዴፓ የሚባል ፓርቲ ተመስርቶ በአጭር ግዜ ሰፊ እንቅስቃሴ አደረገና እውቅና አገኘ፤ በዚህ መልኩ እየገነነ ከቀጠለ በግልም ሆነ በድርጅት እስከመኖራቸውም እንዳይረሱ የሰጉት እነዚህ የወያኔም የተቀዋሚውም ተቀዋሚዎች የለመዱትንና የተካኑበትን የማደናቀፍ ዘመቻቸውን ከፈቱበት፤ የፓርቲው አመራሮች ቢቸግራቸው በእነዚህ ሰዎች በተወጠነውና በምድረ አሜሪካ በተዘጋጀ ጉባኤ ተካፋይ ሆነው የኢዴኃህ አባል ሆኑ፡፡ ሊቀመንበሩ ዶ/ር አድማሱ ገበየሁ የህብረቱ ዋና ጸኃፊ ለመሆን ቢበቁም ከመነሻው የተገባው በእምነት ሳይሆን የሰዎቹን አፍራሽ ዘመቻ በመፍራት ነበርና ብዙም ሳይቆይ ፓርቲው ከህብረቱ ወጣ፣ መኢአድ ለጉባኤ የላካቸው አባላቱ ሀገር ቤት ሳይመለሱ ነበር ጉባኤው በእነዚህ ሰዎች ሴራ መጠለፉን ገልጾ የጉባኤውን ሂደት በመቃወም ጥያቄ አቅርቦ፤ጥያቄው ካልተመለሰ እንደማይቀጥል ያስታወቀው፡፡ ኢዴኃህም የቡና ውሀ ሆነ፡፡ (በምርጫ 97 የሰሩትም የሚረሳ አይደለም፡፡)
ማሳያ ሁለት፤ ቅንጅት ሲመሰረት መሪነቱን እንያዝ እንዳይሉ ከመስፈርቱ አንዱ በሀገር ቤት ያሉ የሚል በመሆኑ፣ እነርሱ ደግሞ አብዛኛዎቹ ከሀገር ውጪ ስለሚኖሩና ሀገር ቤት ፓርቲ ስለሌላቸው አልተቻላቸውም፤ በእጅ አዙር አንዳይቆጣ ጠሩት ከቅንጅት የወቅቱ ጥንካሬ አንጻር ለዛ የሚያበቃ አቅም አልነበራቸውም፡፡ እናም በሚያውቁት በለመዱትና በተካኑበት ስልትና መንገድ ብዙ ዘመቱበት፤ ወዳጅ መስለው በመቅረብ መጥፎ እየመከሩ አቅጣጫ ለማሳት፣ በአመራሩ መካከል መጠራጠር ለመፍጠር ብሎም ቅንጅትን ከመረጠው ሕዝብ ለማጣላት ከውጪም በሀገር ውስጥም በመልእክተኞቻቸው በኩል ብዙ ሰርተዋል፡፡ የቅንጅት አመራሮች ለፓርላማ ሳይሆን ለወህኒ ሲዳረጉም ተደስተዋል፡፡
ማሳያ ሶስት፤ የቅንጅት አመራሮች ከእስር ከወጡ በኋላ የፈጠሩት አለመግባባት እስከ መለያየት እንዲያደርሳቸው ከሁለቱም ወገን ደጋፊ መስለው በመሰለፍ የእብድ ገላጋይ ድንጋይ ያቀብላል አይነት የተጫወቱት አፍራሽ ሚና ቀላል አይደለም፡፡ ይህን ለማረጋገጥ በወቅቱ በዌብ ሳይቶች በጋዜጦችና በማህበራዊ ድረ-ገጾች ወዘተ ላይ የተጻፉትን ማየት በየፓልቶኩ በያራዲዮው የተነገሩትን ማደመጥ በቂ ነው፡፡
ማሳያ አራት፤ የቅንጅት ከፊሉ ወገን ተሰባስቦ ወ/ት ብርቱካን ሚደቅሳን ሊቀመንበሩ አድርጎ አንድነት ለዴሞክራሲና ለፍትህ የተሰኘ ፓርቲ መስርቶ በአጭር ግዜ በሀገር ውስጥም ሆነ አውሮፓና አሜሪካ ሰፊ እንቅስቃሴ ሲያደርግ የተበለጥን ሰይጣናዊ ስሜታቸው አገርሽቶ የከፈቱት ዘመቻም የሚረሳ አይመስለኝም፡፡(በአብዛኛው የሚዘምቱት ሀገራዊ ድርጅት ላይ ነው)
አንድነት የቅንጅት ወራሽ መሆኑና ( ቅንጅት የሚለው ስምና ሁለት ጣት ምልክት ወያኔዎችን ያባንናቸዋል)ከጅምሩ ያገኘው ተቀባይነት ያሰጋው ወያኔ ወ/ት ብርቱካንን ዳግም ሲያስር ለእነዚህ ሰዎች ፌሽታ ነበር፡፡አጋጣሚውን በመጠቀምም ቀሪዎቹን አመራሮች ከቅርብም ከሩቅም ወዳጅ መስለው በመቅረብ በምክርም በገንዘብም በሌላ ሌላውም ከወዲያ ወዲህ እያላጉ የት ይደርሳል የተባለውን አንድነት ሽባ አደረጉት፡፡ የእነርሱም የወያኔም ሴራ ተደማምሮ አንድነት አምስት አመት ሙሉ ታሞ በምርጫ 2007 ዋዜማ ግብአተ መሬቱ ተፈጸመ፡፡ እናቃብራችሁ አንኳን አላሉም፡፡
ማሳያ አምስት፤ ሰማያዊ – ይህኛውም ፓርቲ በ2004 ዓም ተመስርቶ በአጭር ግዜ በጠራው ሰላማዊ ሰልፍ ለስድስት አመት የተዘጋን የሰላማዊ ሰልፍ ክልከላ በር አስከፈተ ተብሎ ስሙ ሲናኝ የሌላው መግነን የእኛን መኮስመን ያስከትላል የሚል ከይሲ አስተሳሰብ ያላቸው እነዚህ ወገኖች ዘመቻ የጀመሩት ከመቅጽበት ነው፡፡
ይሉት ቢያጡ ሰበብ ቢቸግራቸው ከሌሎች ጋር ተባብሮ መስራት አለበት ብቻውን የትም አይደርስም አሉ፡፡ አልተሳካላቸውም እንጂ ይህን ሰበብ አድርገው በፓርቲው ውስጥ ክፍፍል እስከመፍጠር ደርሰውም እንደነበር ይታወቃል፡፡ሌላም ሌላም መጥቀስ ይቻላል፡፡አንድ ፓርቲ ጠንክሮ እንዳይወጣ ወይንም ፓርቲዎች ተባብረው በግንባርም ይሁን በውህደት ጠንክረው እንዳይታገሉ ካደረጉዋቸው ምክንያቶች አንዱ የእነዚህ ወገኖች ሴራ ነው፡፤
እነሆ አሁን ደግሞ የተለመደውንና መታወቂያቸው የሆነውን አፍራሽ ተግባር ጀመሩ፡፡ የኢሳይያስ ማንነትና የሻዕቢያ ምንነት የታያቸው ዛሬ ነው ? ጅብን ሲወጉ በአህያ ተከልሎ እንደሚባለው ይህ ሰበብ ነው፡፡ ዋና አላማው ኢሳይያስንና ሻዕቢያን ከለላ አድርጎ በነጻነት ትግሉና ታጋዮቹ ላይ መዝመት ነው፡፡
ተቃውሞአቸው ምንድን ነው፡፡
የሚያነሱት ነገር ለክርክር እንዳይቀርብ ለመለስ ምትም አንዳይመች ተቃውሞአቸው ስልታዊ መንገዳቸው የጎንዮሽ ነው፡፡የሚደግፉትም ሆነ የሚቃወሙት ነገር በግልጽ አይታወቅም፤ ዛሬ ያመሰገኑትን ነገ ይኮንኑታል፤ባከበሩ ማግስት ያዋርዳሉ፤ የእነርሱ የሆነ ሁሉ ቅዱስ በተቃራኒ የቆመ ወይም ለእነርሱ ያልተመቸ ሁሉ ርኩስ ነው፡፡ እነርሱ ሞክረውት አላስኬድ ባላቸው መንገድ ሌሎች መሄድ ከቻሉ በቅናት ያራሉ፡ እነርሱ ሊወዳጁት ያልቻሉትን ሰው ወይንም ድርጅት ሌሎች መወዳጀት ከቻሉ የውግዘት ናዳ ያወረዳሉ፤ እነርሱ ሞክረውት ያቃታቸውን ሌሎች ለማሳካት ከጀመሩ የማጥላላት ጥሩንባ ይነፋሉ፤ በታላቁ መጽኃፍ ትንቢተ ኢሳይያስ ም፣48 ቁ.22 ላይ “ክፉዎች ሰላም የላቸውም” ተብሎ እንደተጻፈው በክፋታቸው ለራሳቸው ሰላም አጥተው ሌላውንም ሰላም ያሳጣሉ፡፡
የሚሰሩትን አያውቁምና ይቅር በላቸው ተብሎ አንዳይተው፣ ዓላማችን ላሉት ስኬት አስበው ወቅት ጠብቀው የሚሰሩ መሆናቸውን አይተናል እያየንም ነው ፡፡ የተለመደ ተግባራቸው ነው ተብሎ ተንቆ አንዳይተው ብእራቸውም ሆነ ምላሳቸው የሚረጨው መርዝ ለትግሉ ውጤታማነት ሆነ ከድል በኋላ ለሚፈለገው መረጋጋት ብሎም ለኢትዮጵያውን አንድነት ጠንቅ ነው፡፡ መፍትሄው አላማችሁ ገብቶናል በቃችሁ ማለት መቻል ነው፡፡ይሄ ካልበገራቸውም ማንነታቸውን ጸሀይ ማሞቅ፡፡

US and European officials urge Ethiopia to release Andargachew Tsege

The father of three and lifelong crusader for democracy has been in secret detention for more than a year

by Amel Ahmed | Al Jazeera
Politicians from the United States, United Kingdom and the European Union have sent a letter to Ethiopian Prime Minister Hailemariam Desalegn urging the release of British citizen Andargachew “Andy” Tsege, a political activist who has been held incommunicado for more than a year and has been sentenced to death.
Andargachew Tsege with family in London
Andargachew Tsege with his partner, Yemi Hailemariam, two twins and 15-year-old daughter.
The father of three was on his way to Eritrea to attend an opposition conference on June 23, 2014 when he was detained in Sana’a, Yemen, during a layover, at the behest of the Ethiopian government.
Tsege, 60, a former secretary-general of a banned opposition party, had already been sentenced to death in absentia by an Ethiopian court in 2009.
The letter, obtained only by Al Jazeera, criticizes the Ethiopian authorities for conducting a “deeply flawed” trial and demands the release of Tsege, who is kept in solitary confinement and subjected to artificial light 24 hours a day.
“You have emphasized in the past Ethiopia’s commitment to human rights, but it is unconscionable and illegal for your government to have targeted Mr. Tsege in this way. Your government’s treatment of him is a stain on its reputation, and threatens to isolate Ethiopia internationally,” said the letter, co-authored in June by California Rep. Dana Rohrabacher, a Republican member of the House Committee on Foreign Affairs.
Other politicians who signed off on the letter include British parliament members Jeremy Corbyn, Baron Dholakia, and Emily Thornberry along with European Parliament officials Ana Gomes and Richard Howitt.
British officials have only been permitted to see Tsege three times since his arrest in monitored visits that take place away from his jail cell, circumstances that lawyers say prevent him from speaking openly about his mistreatment.
The Independent reported that during one of those visits, in April, Tsege told Greg Dorey, the British ambassador to Ethiopia that he would prefer being executed to remaining in detention.
“Seriously, I am happy to go — it would be preferable and more humane,” Tsege reportedly said.
Yemi Hailemariam, Tsege’s partner and mother of his children, said the ordeal has left the family devasted.
“It’s dreadful, what has happened. The way he was taken, it’s really terrifying. I was hoping things would evolve quickly and he would be released, but it feels like it’s only getting worse and worse,” she told Al Jazeera America in an exclusive interview.
Concerns that he is being mistreated by Ethiopian authorities, who routinely subject political detainees to torture, grew after the Ethiopian government released videos of a gaunt and disoriented Tsege apparently confessing to a number of offenses.
UK-based legal charity Reprieve submitted the videos to an expert for analysis who concluded that Tsege exhibited signs of torture.
“The expert found that there are signs of significant deterioration in his mental condition, an indicia of PTSD [post-traumatic stress disorder] that could be the result of torture. And we already know that torture is pretty endemic at Ethiopian detention sites,” said Maya Foa, director of Reprieve’s death penalty team.
She described Tsege’s arrest in Yemen and rendition to Ethiopia as a “politically motivated abduction.”
Ethiopia’s embassy in Washington and its mission in New York did not respond to Al Jazeera’s calls and e-mails for comment.

Dedicated reformer

Tsege was tried in absentia in 2009 along with a group of opposition members and journalists under Ethiopia’s controversial anti-terrorism laws, which human rights experts say are used to repress peaceful political dissent.
The charges leveled against Tsege include high treason, espionage and involvement with a terrorist organization.
He was an active member of Ginbot 7, a political party founded in the U.S. – home to the largest Ethiopian population outside of Africa – that advocates for democratic reforms.
Ethiopia designated Ginbot 7 a terrorist group in 2011, a move that human rights experts say was meant to quash opposition.
“They are not considered a terrorist group by any government apart from the Ethiopian [government],” Foa told Al Jazeera.
She added Tsege’s arrest was part of a larger crackdown on dissent by the country’s authorities in the run-up to the May 2015 elections, in which the ruling party won by an overwhelming majority.
Human rights experts have denounced the elections as an exercise in “political theater.”
“A decade-long campaign by Ethiopia’s government to silence dissent forcibly has left the country without a viable political opposition, without independent media, and without public challenges to the ruling party’s ideology,” wrote Daniel Calingaert in The Guardian.
Calingaert is the executive vice-president of Freedom House, an International human rights organization. “For most Ethiopians, these elections are a non-event,” he added.
The ruling party – Ethiopian People’s Revolutionary Democratic Front (EPDRF) – has been in power for the last 25 years, following the 1991 ouster of the country’s military junta, the Derg.
When the EPDRF ascended to power, Tsege – who sought asylum in the UK in 1979 – traveled back to Ethiopia for the first time in 20 years to help his homeland rebuild and to serve as the secretary of the Addis Ababa City Council.
He resigned from that post 18 months later, having grown disillusioned with the new government, which showed no signs of implementing genuine democratic reform, according to his partner Hailemariam.
Tsege returned to the UK, where he had become a full citizen in 2006, and although he lost his Ethiopian citizenship (dual citizenships are prohibited under Ethiopian law) he continued to advocate for change in Ethiopia from the UK.
“He never stopped believing change would come to Ethiopia. In the UK, he saw the difference between those who live in a free society and people who live in authoritarian regimes like Ethiopia. He really couldn’t let it go. Anytime he saw an opportunity to get involved, he was always involved,” said his partner, Hailemariam.
In 2005, Tsege published a book entitled Freedom Fighters Who Don’t Know What Freedom Is – a scathing indictment of the EPDRF leadership.
The following year, he traveled to Washington D.C. to speak on Ethiopia’s human rights record before a Congressional committee, telling them that “the scale of repression has exceeded Ethiopia’s darkest hours during the military dictatorship.”

Mixed messages

International human rights organizations have long criticized Ethiopia’s ruling party for its abysmal human rights record. Activists cite growing repression and the recent passage of draconian legislation that has targeted journalists and opposition parties.
A recent report by the Committee to Protect Journalists (CPJ) ranked Ethiopia as the fourth most censored country in the world, trailing behind Saudi Arabia and North Korea.
Just this week, Ethiopia imposed lengthy jail sentences on religious leaders, a journalist and 13 human rights activists, the Sudan Tribune reported on Monday.
President Barack Obama recently traveled to the East African country, a staunch ally in the so-called war on terror. During a joint press conference with the country’s prime minister, Obama called Ethiopia’s government “democratically elected.”
His comments were heavily criticized by African activists and journalists.
The next day, Obama appeared to tone down his remarks and urged African leaders to uphold democratic rights.
The seemingly conflicting remarks were questioned by rights activists.
“Yesterday he was a tricky and mischievous politician,” Yonathan Tesfaye, a spokesman for Ethiopia’s opposition Blue Party, told The Associated Press.
“And today he has become a passionate inspirational human rights activist,” Tesfaye added. “Which one should we believe? Which one should we go with?”
Tsege’s partner Hailemariam called the comments disturbing and inconsistent.
“There needs to be a clear, consistent message sent to the Ethiopian government. That you can’t violate human rights, you can’t abduct activists and take them to other countries. These are actions by a government that should be condemned, not praised,” she said.