Friday, February 26, 2016

የጭቆናው ምክንያት አንባገነናዊ ሥርዓት ወይንስ የብሄር ልዩነት

ወያኔ በተናጠልም ሆነ በቡድን  በዜጎች ላይ የሚፈጽማቸውን  ድርጊቶች አስመልክቶ  የበደሉ ተጠቂዎችም ሆኑ ለተጠቁት ድምጽ የሚያሰሙ ወገኖች  በደሉ የተፈጸመው  አማራ ስለሆን/ኑ ነው ኦሮሞ ስለሆን/ኑ ነው ወዘተ በማለት በደሉን በብሄራቸው ምክንያት  የተፈጸመ አድርገው  ሲገልጹ ይሰማል፡፡ የሚፈጸሙት የግፍ ድርጊቶች  በተጠቂዎቹ ላይ የሚፈጥሩት ስሜት እንዲህ ሊያናግሩ ይችላሉ፡፡ በምክንያት ወደ ውጤት የሚጓዙ ሳይሆን በስሜት ህዝብ ማነሳሳት ላይ ለሚያተኩሩ ወገኖችም  ይህ አገላለጽ ቀላል መሳሪያ ነው፡፡ ዜጎች በብሄራቸው አስተሳሰብ ታጥረው የእርስ በርስ ልዩነታቸው ሲሰፋ ተጠቃሚ የሚሆኑ ወገኖችም  ይህን አገላለጽ ይፈልጉታል፤ያራቡታል፡፡ ነገር ግን ሰከን ብለን ካየነው አገላለጹ የነገሩን ትክክለኛ ገጽታ የሚያሳይ  ለመፍትሄም የሚበጅ አይደለም፡፡
ጠለቅ ያለ  መመርመር ሳያስፈልግ በቅርብ ያሉና በግልጽ የሚታዩ ነገሮችን ብቻ በጥሞና መመልከት ብንችል እኔ ወይንም አኛ እንዲህ የሆነው ይሄ ይሄ በደል የተፈጸመብን በብሄራችን ምክንያት ነው ( አማራ ኦሮሞ ጉራጌ ወዘተ በመሆናችን ነው) ሲባል ይህ በደል ያልነካቸው  የብሄሩ አባላትን መዘንጋት ይሆናል፡፡ የጥቃቱ መነሻ ምክንያቱም ሆነ መድረሻ ግቡ ብሄር ተኮር ከሆነ ከተዘመተበት ብር መካከል መስፈርት እያወጣ የሚመርጠው አይኖርም፡፡ በእኛ ዘንድ የሚታየው አጥቂዎቹም ተጠቂዎቹም ከሁሉም ብሄር መሆናቸው ነው፡፡
ከየብሄሩ ከወያኔ በላይ ወያኔ ለመሆን የሚዳዳቸውና በብሄራቸው አባላት ላይ በደል የሚፈጽሙ፤በእኔ ካልደረሰ በማለት ካለው  ተስማምተው የሚኖሩ፤ጎመን በጤና ብለው ህሊናቸው እየቆሰለ ኑሮ ካሉት መቃብር ይሞቃል አይነት የሚኖሩ ወዘተ ብዙ አጅግ ብዙ አሉ፡፡ ታዲያ የተበደልነው  አማራ/ኦሮሞ ወዘተ በመሆናችን  ነው ብለን ጅምላ ካደረግነው  የእነዚህ ወገኖች ጉዳይ  ምን ሊባል ነው፡፡ መቼም የብሄር ማንነነታቸውን መካድም መንሳትም አይቻልም፡፡ በመሆኑም ይህን ብቻ በማየት የበደል ጥቃቱ መሰረተ ምክንያት   የብሄረሰብ ማንነት  ሳይሆን የገዢዎች ጸረ ዴሞክራሲያዊነትና  የተጠቂው ዴሞክራሲ ናፋቂነት ነው ማለት ይቻላል፡፡
ስለዚህ የበደሉ ምክንያት የዚህ ወይንም የዛኛው ብሄረሰብ አባል መሆን ሳይሆን  እኔ ሰው  ነኝ ማለት  ነው፤  እኔ ሰው ነኝ የሚል ሰው  ሎሌነትን  ይጸየፋል ፤ ነጻነቱን ይሻል፤ በጠመንጃ ሳይሆን በህግ መተዳደርን ይፈልጋል፤ በድምጹ የሚመርጠውን መንግሥት ማየት ወዘተ ይመኛል፡፡ እነዚህ ሁሉ  ቢሟሉ ደግሞ  አንባገነኖች በሥልጣን ላይ ውለው ማደር አንደማይችሉ ስለሚያውቁ  ተግባራዊ አየደርጓቸውም፡፡ እንደውም ሰው ነኝ የሚል ሰው የሚያቀርባቸው ጥያቄዎቸም ሆኑ ምኞት ፍላጎቶች ሰብአዊና ዴሞክራሲያዊ መብቶች መሆናቸው ይቀርና  የስልጣን ጥያቄ ተደርገው በአንባገነኖች እየተተረጎሙ  ለጥቃት ምክንያት ይሆናሉ፡፡ ሁሉም ዜጋ እኔ ሰው ነኝ ማለቱንና ሰው በመሆኑ ሊኖሩት የሚገቡትን መብቶቹን  ትቶና ረስቶ አቤት ወዴት ብሎ ቢያድር ወያኔን ከነምናምኑ ተቀብሎ ቢኖር  የሚፈጸም ጥቃት ቀርቶ በደል አይኖርም፡፡ ስለሆነም እንግዲህ በዜጎችና በገዢዎች መካከል ያለው  መሰረታዊ ልዩነትም ሆነ  የጥቃት በደሉ ምክንያት የብሄር ማንነት ሳይሆን አንበገነናዊ አገዛዝ  ነው ማለት ይቻላል፡
ከላይ በተገለጸው የዜጎችና የአንባገነኖች መሰረታዊ ልዩነትና የበደል ጥቃት ምክንያት መስማማት ከቻልን የሰው ልጅ ሰው በመሆኑ ብቻ ሊኖረው የሚገባው ሰብአዊና ዴሞክራሲያዊ መብቶች  በብሄረሰብ ልዩነት ምክንያት የሚለያዩ አይደሉም፡፡ አንዱ ብሄረሰብ ከሌላው ተለይቶ ለእኔ ብቻ የሚገባኝ ብሎ ሊያነሳቸው የሚችሉ ጥያቄዎችም ሆኑ የሚሻቸው ሰብአዊና ዴሞክራሲያዊ መብቶች ያሉ አይመስለኝም፡፡ሰለሆነም ልዩነቱ አንባገነንነትና አልገዛም ባይነት ነው፡፡መፍትሄው ደግሞ የአንባገነኖችን በደል በብሄረስብ እየሸነሸንን የየራሳችንን መልክና ቅርጽ እየሰጠን ከመከፋፈል ተላቀን  ዴሞክራሲያዊ ሥርዓት መመስረት መቻል ነው፡፡
ኢትዮጵያችንን በዴሞክራሲያዊ ጽኑ መሰረት ላይ የቆመ መንግስት ባለቤት ማድረግ ቢቻል  የሁሉም  ልጆቿ የሰው ልጆች ሰው በመሆናቸው ብቻ የሚኖራቸው  ከልካይ አንጂ ሰጪ  የሌለው  መብታቸው፣ የዜግነት ክብራቸው፣የብሄር ማንነታቸው፣ እምነት አመለካከታቸው ወዘተ በእኩልነት የረጋገጣል፡፡ እነዚህ መብቶች ሥልጣን ላይ ያለው ፓርቲ አባል በመሆን አለመሆን በመደገፍ በመቃወም ወዘተ ልዩነት ሳይደረግ በህዝብ ንቁ ተሳትፎና ይሁንታ ተግባራዊ የሚሆነውን ህገ መንግሥት አክብረው ለሚኖሩ ዜጎች ሁሉ በእኩል ተፈጻሚ ስለሚሆኑ በዜጎችና በመንግሥት መካከል የሚፈጠር መሰራታዊ ልዩነት አይኖርም፡፡ አበው ሰው በሀገሩ ቢበላ ሳር ቢበላ መቅመቆ ይከበር የለም ውይ ሰውነቱ ታውቆ ይሉት የነበረውም ያኔ እውን ይሆናል፡፡
አንድ ሁለት ተጨባጭ ጉዳዮቸን በመጠኑ አንመልከት
አማራው በተለያዩ የሀገሪቱ አካባቢዎች ሀገሬ ብሎ ሲኖር ለጥቃት ተጋልጧል በክልሉም በወያኔ ጥቃት እየደረሰበት ነው ስለዚህ መደራጀት አለበት ሲባል አንሰማለን፡ የተደራጁም አሉ፡፡በተለያዩ ክልሎች ይኖሩ በነበሩ ወገኖቻችን ላይ ጥቃት የተፈጸመው አማራ በመሆናቸው ነው ብሎ ለመቀበል የሚቸግረው እነዚህ ወገኖቻችን በዛ አካባቢ መኖር የጀመሩት ከብዙ አመታት በፊት በመሆኑ ጉዳዩ አማራነታቸው ከሆነ እስከ ዛሬ አንዴት በሰላም ኖሩ የሚለው ጥያቄ ሲነሳ ነው፡፡ መኖር ብቻ ሳይሆን በአካባቢው ከሚኖሩ ሌሎች ብሄረሰቦች ጋር ተጋብተዋል ተዋልደዋል በተለያዩ ማህበራዊ ግንኑነቶች ተሳስረዋል፡፡
ስለሆነም ነገሩን በወገኖቻችን ለይ የደረሰው በደል ከፈጠረብን ስሜት ሰከን ብለን ካየነው ችግሩ አማራነታቸው ሳይሆን የአንባገነኖች እርስ በእርስ እያጋጩ የሥልጣን ዘመንን የማራዘም እኩይ ሴራ ውጤት ነው፡፡  እነዚህ ወገኖች እኔ ሰው ነኝ ሳይሉ ተገዢነትን አሜን ብለው በወያኔ አገልጋዮች በኩል ለወያኔ እየገበሩ መስለው ተመሳስለው ቢኖሩ እንደማይነኩ ይገመታል፡፡ ስለሆነም ችግሩ የተፈጠረው በአማራነታችን/ቸው ነው ሲባል ይህን የወያኔ እኩይ ተግባር ማለምለም ይሆናል፡፡
አማራው በሚኖርበት ክልልም እየተበደለ መሆኑ አነጋጋሪ አይደለም፡፡ ይህም  አንደኛ ከላይ ለማየት አንደተሞከረው እኔ ሰው ነኝ በሚሉት ላይ አንጂ በሁሉም አማራ ላይ ባለመሆኑ፤ በወያኔ አገዛዝ ስር ባሉ ሁሉም ክልሎች የሚፈጸም በመሆኑ  እንዲሁም የበደሉ ፈጻሚዎች የወያኔ አገልጋይ አማሮች በመሆናቸው የበደሉ ምክንያት አማራነት ተደርጎ ሊወሰድ አይችልም፡፡
በኦሮሞዎችም ላይ የሚፈጸመው በደል የዚሁ ተመሳሳይ ነው፡፡ ለሰሞነኛው ያላባራው ተቃውሞ ምክንያት የሆነውን የአዲስ አበባ ማስተር ፕላን ብንመለከት ኦሮሞን ለማፈናቀል ባህሉን ቋንቋውን ላማጥፋት በኦሮሞ ላይ የተቃጣ ጥቃት ነው የሚለው ትክክል አይመስለኝም፡ ምክንያቱም አንደኛ  አጋጣሚ ሆኖ አዲስ አበባ በኦሮምያ ክልል መገኘቷ አንጂ በአንድ ወይንም ከዛ በላይ በሆነ አቅጣጫ ሌላ ተጎራባች ክልል ቢኖር ማስተር ፕላኑ ሁሉንም ነበር የሚነካው፤ ስለሆነም ጉዳዩ  የወያኔ የመስፋፋትና መሬት የመቀራመት  እንጂ በተለየ ኦሮሞን የማጥቃት አይደለም፡፡ ሁለተኛም  እስካሁን በአዲስ አበባም ሆነ በአካባቢው  የተፈጸመው ማፈናቀል የቦታውን መፈለግ አንጂ በቦታው ላይ  የሚገኙ ዜጎችን ብሄረሰብ ማንነት መሰረት ያደረገ አይደለም፡፡ በሶስተኛ ደረጃም የድርጊቱ ዋና አስፈጻሚዎች ኦሮሞዎች ናቸው፡፡ ኦሮሞ በኦሮሞ ላይ የሚፈጽመው ጥቃት ብሄርን ምክንያት ያደረገ ሊባል አይችልም፡፡
ስለሆነም የችግሩ  ምንነትም  ሆነ የጥቃቱ ምክንያት አንበገነናዊ ሥርአት አንጂ የተጠቂዎች ብሄር ማንነት አይደለም፡፡ መፍትሄውም ጥቃቱን በየብሄር እየለያዩ መለያየት ሳይሆን በጋራ ትግል ለዴሞክራሲያዊ ሥርዓት መብቃት ነው፡፡

Ethiopia: Killings, Detention of Protesters Enter Fourth Month (HRW)


Women mourn during the funeral ceremony
Women mourn during the funeral ceremony of a primary school teacher who family members said was shot dead by military forces during protests in Oromia, Ethiopia in December 2015. December 17, 2015.

No Let Up in Crackdown on Protests

(HRW Nairobi) – Ethiopian security forces are violently suppressing the largely peaceful protests in the Oromia region that began in November 2015. Almost daily accounts of killings and arbitrary arrests have been reported to Human Rights Watch since 2016 began.
Security forces, including military personnel, have fatally shot scores of demonstrators. Thousands of people have been arrested and remain in detention without charge. While the frequency of protests appears to have decreased in the last few weeks, the crackdown continues.
“Flooding Oromia with federal security forces shows the authorities’ broad disregard for peaceful protest by students, farmers and other dissenters,” said Leslie Lefkow, deputy Africa director at Human Rights Watch. “The government needs to rein in the security forces, free anyone being held wrongfully, and hold accountable soldiers and police who used excessive force.”
The Ethiopian government has said that the situation in Oromia is largely under control following the government’s retraction on January 12 of the proposed “Addis Ababa Integrated Development Master Plan.” The controversial proposal to expand the municipal boundaries of the capital, Addis Ababa, into farmland in Oromia sparked the initial demonstrations.
The plan’s cancellation did not halt the protests however, and the crackdown continued throughout Oromia. In late January 2016, Human Rights Watch interviewed approximately 60 protesters and other witnesses from various parts of the Oromia region in December and January who described human rights violations during the protests, some since mid-January. They said that security forces have shot randomly into crowds, summarily killed people during arrests, carried out mass roundups, and tortured detainees.
While there have been some reports of violence during the protests, including the destruction of some foreign-owned farms and looting of some government buildings, most of the protests since November have been peaceful. On February 12, federal security forces fired on a bus after a wedding, killing four people, provoking further protests. A February 15 clash between federal security forces and armed men believed to be local police or militias, resulted in the deaths of seven security officers, according to the government.
On January 10, security forces threw a grenade at students at Jimma University in western Oromia, injuring dozens, eyewitnesses reported. Multiple witnesses told Human Rights Watch that security forces stormed dormitories at Jimma University on January 10 and 11, with mass arrests and beatings of Oromo students.
Security forces have arrested students, teachers, government officials, businesspeople, opposition politicians, healthcare workers, and people who provide assistance or shelter to fleeing students. Because primary and secondary school students in Oromia were among the first to protest, many of those arrested have been children, under age 18.
Security forces harassing students in Oromia
Security forces harassing students in Oromia, January 2016.
“They walked into the compound and shot three students at point-blank range,” one 17-year-old student said describing security force reaction to students chanting against the master plan. “They were hit in the face and were dead.”
Human Rights Watch spoke to 20 people who had been detained since the protests began on November 12, none of whom had been taken before a judge. Fourteen people said they were beaten in detention, sometimes severely. Several students said they were hung up by their wrists while they were whipped. An 18-year-old student said he was given electric shocks to his feet. All the students interviewed said that the authorities accused them of mobilizing other students to join the protests. Several women who were detained alleged that security officers sexually assaulted and otherwise mistreated them in detention.
The descriptions fit wider patterns of torture and ill-treatment of detaineesthat Human Rights Watch and other rights groups have documented in Oromia’s many official and secret detention facilities. Numerous witnesses and former detainees said that security forces are using businesses and government buildings in West Shewa and Borana zones as makeshift detention centers.
At time of writing, some schools and universities remain closed throughout Oromia because the authorities have arrested teachers and closed facilities to prevent further protests, or students do not attend as a form of protest or because they fear arrest. Many students said they were released from detention on the condition that they would not appear in public with more than one other individual, and several said they had to sign a document making this commitment as a condition for their release.
Human Rights Watch has not been able to verify the total numbers of people killed and arrested given restrictions on access and independent reporting in Ethiopia. Activists allege that more than 200 people have been killed since November 12, based largely on material collated from social media videos, photos, and web posts. Available information suggests that several thousand people have been arrested, many of whose whereabouts are unknown, which would be a forcible disappearance.
Human Rights Watch has documented 12 additional killings previously unreported. Most of these occurred in Arsi and Borana Zones in southern Oromia, where protests have also been taking place but have received less attention than elsewhere. This suggests that the scale of the protests and abuses across Oromia may be greater than what has been reported, Human Rights Watch said.
The Ethiopian government’s pervasive restrictions on independent civil society groups and media have meant that very little information is coming from affected areas. However, social media contains photos and videos of the protests, particularly from November and December.
The Oromia Media Network (OMN) has played a key role in disseminating information throughout Oromia during the protests. OMN is a diaspora-based television station that relays content, primarily in the Afan Oromo language, via satellite, and recently started broadcasting on shortwave radio. The Ethiopian government has reportedly jammed OMN 15 times since it began operations in 2014, in contravention of international regulations. Two business owners told Human Rights Watch they were arrested for showing OMN in their places of business. Federal police destroyed satellites dishes that were receiving OMN in many locations. Students said they were accused of providing videos for social media and of communicating information to the OMN. Arrests and fear of arrest has resulted in less information on abuses coming out of Oromia over the last month.
The Ethiopian government should end the excessive use of force by the security forces, free everyone detained arbitrarily, and conduct an independent investigation into killings and other security force abuses, Human Rights Watch said. Those responsible for serious rights violations should be appropriately prosecuted and victims of abuses should receive adequate compensation.
On January 21, the European Parliament passed a strong resolutioncondemning the crackdown. There has been no official statement from the United Kingdom, and the United States has not condemned the violence, instead focusing on the need for public consultation and dialogue in twostatements. Otherwise, few governments have publicly raised concerns about the government’s actions. As two of Ethiopia’s most influential partners, the United Kingdom and the United States should be doing more to halt the violent crackdown and to call for an independent investigation into the abuses, Human Rights Watch said.
“Ethiopia’s donor countries have responded tepidly, if at all, to the killing of scores of protesters in Oromia,” Lefkow said. “They should stop ignoring or downplaying this shocking brutality and call on the government to support an independent investigation into the killings and other abuses.”
For additional information and accounts from eyewitnesses and victims, please see below.
Student protests in Oromia began on November 12, 2015, in Ginchi, a small town 80 kilometers southwest of Ethiopia’s capital, Addis Ababa, when authorities sought to clear a forest for an investment project. The protests soon spread throughout the Oromia region and broadened to include concerns over the proposed expansion of the Addis Ababa municipal boundary, known as the “Addis Ababa Integrated Development Master Plan.” Farmers and others joined the protest movement as the protests continued into December.
Many protesters allege that the government’s violent response and the rising death toll changed the focus of the protests to the killing and arrest of protesters and decades of historic Oromo grievances came to the forefront. Oromia is home to most of Ethiopia’s estimated 35 million Oromo, the country’s largest ethnic group. Many Oromo feel marginalized and discriminated against by successive Ethiopian governments. Ethnic Oromo who express dissent are often arrested and tortured or otherwise ill-treated in detention, accused of belonging to the Oromo Liberation Front, which has waged a limited armed struggle against the government and which parliament has designated a terrorist organization.
On December 16, Prime Minister Hailemariam Desalegn said that the government “will take merciless legitimate action against any force bent on destabilizing the area.” The same day, the government communication affairs office minister, Getachew Reda, said that “an organized and armed terrorist force aiming to create havoc and chaos has begun murdering model farmers, public leaders and other ethnic groups residing in the region.” Since that time, federal security forces, including the army and the federal police, have led the law enforcement response in Oromia.
On January 12, the ruling coalition’s Oromia affiliate, the Oromo People’s Democratic Organization (OPDO), announced on state television that the “Addis Ababa Master Plan” would be cancelled. While the decision was an unprecedented change of policy, people Human Rights Watch interviewed suggest that there has been confusion over the actual status of the plan and whether government will follow through with the cancellation.
After the Addis Ababa master plan had originally been announced in 2014, protests occurred throughout Oromia, which security forces dispersed using live ammunition, killing at least several dozen people. Hundreds were arrested. Many of the arrested remain in custody without charge. Most of the approximately 25 students that Human Rights Watch interviewed from the 2014 protests who had been detained alleged torture and other ill-treatment. Many formerly detained students have not been permitted to return to their universities. On December 2, 2015, five Oromo students were convicted under the counterterrorism law for their role in the 2014 protests. There has been no government investigation into the use of excessive and lethal force during the 2014 protests.
Summary Killings, Unnecessary Lethal Force 
In the early weeks of the 2015 protests, security forces who responded to the demonstrations were largely Oromia regional police, who used teargas against protesters, although with some incidents involving live ammunition. Many of the killings initially reported occurred after dark when security forces went house-to-house searching for protesters. They killed some students who tried to flee and others in scuffles during arrests, while the exact circumstances of many deaths are unknown.
Under international human rights standards, law enforcement officials may only use lethal force in self-defense or to prevent an imminent threat to another’s life.
After a December 16 announcement by the prime minister that the government would “take merciless legitimate action against any force bent on destabilizing the area,” witnesses said federal police and military forces were deployed in more parts of Oromia alongside the regional police. Many protesters alleged that the federal police and soldiers fired into crowds.
Wako – a 17-year-old protester from West Shewa whose name, along with others, has been changed for his protection, described the change:
During the first protest [in mid-November], the Oromia police tried to convince us to go home. We refused so they broke it up with teargas and arrested many. Several days later we had another protest. This time the [federal police] had arrived. They fired many bullets into the air. When people did not disperse they fired teargas, and then in the confusion we heard the sounds of more bullets and students started falling next to me. My friend [name withheld] was killed by a bullet. He wasn’t targeted, they were just shooting randomly into the crowd.
Gudina, a 16-year-old Grade 10 student from Arsi Negelle, described the authorities’ response to a protest in early December:
All the schools got together and took to the streets. As we protested, teargas was thrown, we kept marching and then from behind us we heard bullets, many students were hit and fell screaming. One very young student from my school I saw had been shot in throat and blood was pouring. I have dreams every night of that student.
Protesters from Arsi, West Shewa, Borana, and East Wollega zones all described similar events in which security forces, predominantly federal police, shot into crowds with live ammunition, especially since mid-December. They gave little or no warning about using teargas and live ammunition.
Three high school students from Arsi who were interviewed separately described an incident at their school. Kuma, a 17-year-old student, said:
We heard a Grade 6 student was killed in [neighboring village]. To show our solidarity we decided to protest. When the different classes came together and started marching toward the government office, security forces moved toward us. They threw teargas, and then we heard the sound of gunfire. My friend [name withheld] was shot in the chest, I saw him go down and bleeding. We ran away and I never looked back. His mother told me later he had been killed. He was 17 years old.
Security forces entered a school compound near Shashemene apparently to discourage their participation in a planned protest. Gameda, a 17-year-old Grade 9 student, said:
We had planned to protest. At 8 a.m., Oromia police came into the school compound. They arrested four students [from Grades 9-11], the rest of us were angry and started chanting against the police. Somebody threw a stone at the police and they quickly left and came back an hour later with the federal police. They walked into the compound and shot three students at point-blank range. They were hit in the face and were dead. They took the bodies away. They held us in our classrooms for the rest of the morning, and then at noon they came in and took about 20 of us including me.
Arbitrary Arrests, Detention
Several dozen people told Human Rights Watch about friends and colleagues who had been arrested without a valid basis, including many whose whereabouts remain unknown. Fifteen protesters from various parts of Oromia described their own arrests. Usually in the evening following a daytime protest, security forces would go door-to-door arresting students, including many who had not participated, including an 8-year-old in the Borana zone on January 9. They primarily targeted men and boys, but many women and girls were also arrested. Those arrested were taken to police stations, military barracks, and makeshift detention centers.
Kuma, a Grade 7 student from Borana zone, was arrested in early December, held for five days in an unknown location, and beaten with a wooden stick:
They said to me “Why were you in the demonstration? This means you do not like the government. Why? We do good for you.” Then they kept saying we had relations with the OLF [Oromo Liberation Front, which the government considers to be a terrorist group]. What does demonstrating have to do with the OLF? I was released after signing a paper that I would not go in public with more than one person. Many people in our town were released after signing this paper. Several days later there was another protest, I didn’t go, but knew I would be arrested again. I sat at home hearing gunshots all day long hoping I didn’t know any of those that would be killed.
Gameda, a Grade 7 student, said he was arrested at his school compound on the day of a planned protest:
For 10 days I was held at the police station. For the first three days, they would beat me each night on the back and legs with a wooden stick and ask me about who was behind the protests and whether I was a member of the OLF. I was released and several weeks later the protests started again in our town. They arrested me again. Same beatings, same questions. My family bribed the police and I was released.
The authorities have imposed collective punishment on people deemed to have been helping protesters. Lelisa, a woman who assisted students fleeing the security forces in Arsi in early December, said:
I wasn’t at the protests but I heard gunfire all day long and into the night. Students were running away and hiding themselves. Ten students came to me and asked for help so I hid them from the police. The police were going door-to-door at night arresting students. They came to my house, arrested all the boys and I convinced them that the three girls were my daughters. Then an hour later they came back and arrested my husband. They beat him in front of me, when I begged them not to kill him they kicked me and hit me with the butt of their gun. They took him away. I have heard nothing from him since.
Negasu, an owner of a private school, said he was arrested because students at his school were involved in the protest:
I owned a private school in [location withheld]. The students protested but the police did not break it up violently, they just filmed it and then arrested many people at night. Four of the protesters were from my school. So the police came at night and arrested me and took me to a military camp [name withheld]. For five days I was held in a dark hole by myself. It was freezing and they did not feed me for two days. I was beaten each night and accused of giving money to opposition groups, to the Oromo Federalist Congress and to OLF. They also accused me of posting videos to social media and sending to OMN. They just make things up. They closed my school and froze my bank account. They took my house also. Now I have nothing and the students are either going through what I did in detention or are not able to go to school because it’s been closed.
Students who were perceived to be vocal or had family histories of opposing government were particularly at risk. Lencho, 25, said:
I was known to be vocal and was a leader among the students. My father was known to oppose the government. I did not even participate in the protests because of fear but I was identified as one of the mobilizers. I was arrested, and when I got to the police station I saw local government officials, a local Oromo artist [singer], my teacher, and all of the outspoken students of our high school. They were arresting those that they thought were influential. I don’t even think any of them were in the protests because of fear.
Prominent Oromo intellectuals, including senior members of the Oromo Federalist Congress (OFC), a registered political party, have also been arrested. On December 23, Deputy Chairman Bekele Gerba was arrested at his home and taken to Addis Ababa’s Maekelawi prison, where torture and other ill-treatment have been documented. On January 22, he appeared in court, and prosecutors were granted an additional 28 days for investigation, suggesting he is being investigated under the abusive Anti-Terrorism Proclamation. Bekele has been a moderate voice in Oromia politics and a staunch advocate for non-violence.
In addition to those perceived to be actively involved in the protests, security forces have arrested influential people, including prominent Oromo businessman, teachers, professors, and numerous singers and artists. One teacher said:
The students protested. At night they came and arrested many of them, my students were calling me all night to tell me the police were at their door. Then I heard that most of the teachers had been arrested, too. I was away from town at the time. Then the woreda[district] administrator called and told me I was to be held responsible for my student’s behavior since I did not talk them out of it. I had already been in trouble because I did not attend a workshop at the school on the master plan and how we were to convince students it was good for them.
A well-known Oromo singer, now living in exile, said:
I released a song on Youtube [in December] that spoke about the protests and the need for students to stop the silence and speak out about the abuses our people face. I had been arrested three times previously for my songs. My songs have always focused on Oromo history and culture but I was always careful for the songs not to be seen as political in any way. But they arrest you anyway. After my third detention, I stopped censoring myself and spoke openly through my music. Hours after my song was released, I got word from the local administrator that I was to be arrested so I ran away from my home and haven’t been back.
An Ethiopian intelligence official acknowledged to Human Rights Watch in January 2016 that targeting public figures was a deliberate government policy. “It is important to target respected Oromos,” he said. “Anyone that has the ability to mobilize Oromos will be targeted, from the highest level like Bekele, to teachers, respected students, and Oromo artists.”
Human Rights Watch also interviewed a number of students who had been detained during the 2014 protests, eventually released, and then were arrested again as soon as the protests began in November 2015. Some described horrendous treatment in detention. Waysira, a then-second year university student, said:
[In 2014] I was arrested for two weeks. I was stripped to my underwear and beaten with sticks. They applied electric wires to my back. They wanted me to admit being OLF and to say where my brother was – who they suspect was OLF. Eventually they released me. I wasn’t allowed to go back to school, so I have been sitting around doing nothing ever since. I went back to my family’s village. When the protests started again in Oromia, they came to my house and arrested me again. There hadn’t been protests in that area, but there were on the campus I had been suspended from. They accused me of mobilizing students, and beat me for two days. Then I was released. They wanted to target anyone they thought might be thinking of protesting.
Torture, Ill-Treatment in Detention
All of the students interviewed who had been detained said the authorities interrogated them about who was behind the protests and about their family history. They said interrogators accused them of having connections to opposition groups – typically the legally registered Oromo Federalist Congress and the banned Oromo Liberation Front. Interrogators accused some students of providing information to diaspora or international media and a number of students said their phones, Facebook accounts, and email accounts were searched during detention. These descriptions of interrogation match patterns Human Rights Watch has documented in Oromia over several years.
Tolessa, a first-year university student from Adama University, said:
It was the evening after the protest. We were recovering from the teargas and trying to find out who had been shot during the protest. Then the security forces stormed the dormitories. They blindfolded 17 of us from my floor and drove us two hours into the countryside. We were put into an unfinished building for nine days. Each night they would take us out one by one, beat us with sticks and whips, and ask us about who was behind the protests and whether we were members of the OLF. I told them I don’t even know who the OLF are but treating students this way will drive people toward the OLF. They beat me very badly for that. We would hear screams all night long. When I went to the bathroom, I saw students being hung by their wrists from the ceiling and being whipped. There was over a hundred students I saw. The interrogators were not from our area. We had to speak Amharic [the national language]. If we spoke Oromo they would get angry and beat us more.
Meti, in her 20s, was arrested in late December for selling traditional Oromo clothes the day after a protest in East Wollega:
I was arrested and spent one week at the police station. Each night they pulled me out and beat me with a dry stick and rubber whip. Then I was taken to [location withheld]. I was kept in solitary confinement. On three separate occasions I was forced to take off my clothes and parade in front of the officers while I was questioned about my link with the OLF. They threatened to kill me unless I confessed to being involved with organizing the protests. I was asked why I was selling Oromo clothes and jewelry. They told me my business symbolizes pride in being Oromo and that is why people are coming out [to protest]. At first I was by myself in a dark cell, but then I was with all the other girls that had been arrested during the protest.
A 22-year-old woman told Human Rights Watch she was arrested the night of a protest in late December and taken to what she described as a military camp in the Borana zone. She was held in solitary confinement in total darkness. She said she was raped on three occasions in her cell by unidentified men during her two-week detention. On each occasion, she believed there were two men involved. She was frequently pulled out of her cell and interrogated about her involvement in the protests and the whereabouts of her two brothers, who the interrogators suggested were mobilizing students. She was released on the condition that she would bring her two brothers to security officials for questioning.
Right to Health, Education
The authorities have targeted health workers for arrest during the protests, and as a result some wounded protesters have been unable to get treatment. Demiksa, a student from Eastern Wollega, said that he was refused medical treatment in late December for his injured arm and face after he was pushed to the ground in a panic when Oromia regional police fired teargas at protesters: “[The health workers] said they couldn’t treat me. The day before security forces had arrested two of their colleagues because they were treating protesters. They were accused of providing health care to the opposition.”
Health workers said security forces harassed them and arrested some of their colleagues because they posted photos on social media showing their arms crossed in what has become a symbol of the protest movement. A health worker in East Wollega said he had been forced at gunpoint to treat a police officer’s minor injuries while student protesters with bullet wounds were left unattended. The health worker said at least one of those students died from his injuries that evening.
Many students said the local government closed schools to prevent students from mobilizing, or because teachers had been arrested. Some students said they were afraid to go to class or were refusing to go to school as a form of protest against the government. Four students who had been detained said that security officials told them that they would not be allowed to return to their university. A Grade 6 student who said she had the highest marks in her class the previous year said that the principal told her she would not be allowed to go back to school because she attended the protests. As a result, she decided to flee Ethiopia.
Human Rights Watch previously documented cases of students who were suspended after they participated in the 2014 protests, a pattern that is also emerging in the aftermath of the current protests.

Wednesday, February 24, 2016

Security Forces in Ethiopia Have Killed More than 200 People, Rights Group Says


Oromo mom Cry
Gudina dreams every night of the student she saw with blood pouring out of their mouth after being struck by a bullet fired by Ethiopian security forces during a protest in December. At a related protest in a different town, 17-year-old Gameda saw security forces enter a school compound and shoot three students point blank, and then carry the bodies away.
Tear gas and bullets from security forces have become a regular part of the state’s crackdown in Ethiopia’s Oromia state, as students keep up a protest movement against the government’s plan for expansion and development of the capital, Addis Ababa. Many say the plan will push the Oromo people off their lands.
According to a report from Human Rights Watch this week, Ethiopia has continued to violently suppress the demonstrations that sparked in November, killing protesters and arresting thousands more without charges. Several people the advocacy organization spoke with said they were subjected to torture and sexual assault while detained.
“Continuing to treat the protests as a military operation that needs to be crushed through force shows the complete disregard the government has for peaceful protest and freedom of expression,” said Felix Horne, Human Rights Watch’s researcher for the Horn of Africa.
“Things have become considerably more violent in the last few days,” he said. “Given the limitations on independent reporting on the ground, it’s hard to know precisely what has been happening.” The organization, which is the source of the eyewitness accounts, has changed the names of people it mentions and even avoids specifying their gender, to protect them for the crackdown by the government Tensions are longstanding between the Oromo and the government, lead with a heavy hand by Prime Minister Hailemariam Desalegn.
The demonstrations started in mid-November in Oromia, the nation’s largest state and home to 27 million people, including 3.3 million living in Addis Ababa. The Oromo, who are the country’s largest ethnic group, are opposed to the government’s Addis Ababa and Surrounding Oromia Special Zone Development Plan. Activists claim the development agenda will swallow up Oromo land and displace farmers as the capital grows outward.
That expansion reflects Ethiopia’s status as one of the fastest-growing economies in the world. The International Monetary Fund ranks it among the top five expanding economies globally, with a gross domestic product that expanded 10.3 percent from 2013 to 2014. The capital development plan is in line with the economic and urban growth, with plans for building highways, roads, parking lots, market areas, and an airport.
On November 12, elementary and high school students formed the first demonstration in the town of Ginci, about 55 miles from Addis Ababa. As a part of the controversial development project, work had just begun on clearing a forest at the edge of town. Activists said the students engaged in peaceful demonstrations, and videos at the time showed them often standing in silence.
Over the next few weeks, protests began to spread to towns throughout the state as part of a larger and years-long Oromo movement. The Oromo account for more than 80 percent of the Oromia state population. Nationally, they represent more than 35 percent.
Many Oromos say they have not benefitted from the country’s development. Literacy rates and government representation are bleak for the Oromo.
This is not the first protest against the so-called Master Plan; there was a similar uprising in April and May of 2014 after the development plan was approved. A crackdown by security forces left dozens dead and hundreds arrested.
As the current movement unfolded, the recent demonstrations quickly surpassed the scale of those from 2014. By January activists estimated upwards of 140 people had been killed and, according to Human Rights Watch, killings and violence have been reported daily. That figure has since risen to more than 200 people.
With Desalegn and the Ethiopian People’s Revolutionary Democratic Front controlling the parliament and the judiciary, while having eroded independent civil society and media, Horne said that the protest crackdowns were limiting one of the few outlets for criticism left.
“If Oromia’s citizens have concerns how are they to peacefully express it?” he said. “As we’ve seen the last three months, if you take to the streets you run the risk of being shot by security forces who view protest movements as something to be crushed through brutal force.”
- See more at: http://www.zehabesha.com/security-forces-in-ethiopia-have-killed-more-than-200-people-rights-group-says/#sthash.C58fb6j6.dpuf

Saturday, February 20, 2016

የካቲት 12, 1929 ዓ/ም በኢትዮጵያ ሰማይ ስር ሃዘን ሞልቶ የፈሰሰበት ቀን

Yekatit 12 Square, Addis Ababa, Ethiopia
አብራሃም ለቤዛ
ፋሺሰት ጣሊያን ከ40 ዓመት በኋላ የአድዋን ድል ለመበቀል አትዮጵያን ወሮ ፤ በንጉሱ ፊት አውራሪነት የተመራው ጦራችን በአቅም ማነስና በአንዳንድ ባንዳዎች (ከE.B.C. የተዋስሆት ቃል ነች) ጭምር የፋሺስት ጦር ታግዞ በማይጨው ጦርነት ሺንፈት ቢጠናቀቅም ነገር ግን ፋሺስት በወረራ በቆየባቸዉ አምስት ዓመታት አንድም ቀን ኢትዮጵያን በሰላም አልገዛም፡፡
አርበኞች በዱር በገደል እራሳቸውን እያደራጁ በደፈጣ አደጋ እየጣሉበት የእግር እሾክ የሆኑበት ሲሆን ፋሺሰቱም በመርህ ደረጃ በያዘው የዘረኝበት አባዜው የአገሬውን ህዝብ የሰዓት እላፊ በማወጅ እንዲም እንደ አፓርታይዱ የደቡብ አፍሪካ ስርዓት ለወራሪው ዜጎች ብቻ የተፈቀደ መኖሪያ ሰፈር በመገንባት ፤ ጣሊያን ሰፈር መጥቀስ ይቻላል ፡፡ በተጨማሪም አገሬው ብቻ የሚገበያይበትን የገበያ ቦታ በመከለል በዘረኛ ፖሊሲው ይታወቃል፡፡ የዛሬ መርካቶ ገበያ አገሬው ከነጭ ወራሪዎች እንዳይገናኝ ተብሎ የተሰራ የገበያ ቦታ ነው፡፡
የፋሺስት ዘረኛ ፖሊሲ የከፋፍለህ ግዛ መርሁን በሚገባ ተጠቅሞል፡፡ በወራራ ወቅት ያጋጠመውን የኢትዮጵያ አርበኞች ከባድ ምከታ ለመከፈፋፈል ይመቸው ዘንድ ለሰፊው የኦሮሞ ህዝብ ከአማራ ጭቆና ነጻ ላወጣህ ነው የሚል ከፍተኛ የሆነ የፕሮፓጋንዳ ስራ ሰርቶል፡፡ ምን ይህ ብቻ፤ ኢትዮጵያዊያን ሙስሊሞችን የሃይማኖት ነጻነት የላችሁም እና እኔን ፋሺስቱን ብትቀበሉኙ ከኦርቶዶክስ ሃይማኖት የበላይነትን ለእናንተ እሰጣለሁ በማለት ኢትዮጵያዊያንን በማበጣበጥ ወረራዉን የተሳካ ለማድረገወ ከንቱ ሙከራ አድርጎል፡፡ ታላቁ የአንዋር መስጊድ በጣሊያን ወረራ ወቅት የፋሺስጥ ጣሊያን የተንኮል ፕሮጀክት አካል ቢሆንም ፋሺስት ከኢትዮጵያ ሲወጣ የመስጊዱ ግንባታ ያላለቀ ቢሆንም ነገር ግን ንጉስ አጼ ሃይለስላሴ አስተዋይነት በእቴጌ መነን የበላይ ጠባቂነት የመስጊዱ ስራ እንዲጠናቀቅ ተደርጎል፡፡
ፋሺስት ጣሊያን ኢትዮጵያን ከወረራ በኋላ የምስራቅ አፍሪካ ግዛቱን በስድስት ግዛቶች ከፋፍሎ ሲያስተዳድረ የተጠቀመው ከዘረኛ ፖሊሲዉ የሚቀዳዉን የቋንቋ አካለል ሲሆን በኢትዮጵያ በአሁኑ ጊዜ ወያኔ ኮርጆ እየተጠቀመበት ይገኛል፡፡ ወያኔ የኮረጀው የቋንቋ አካለሉን ብቻ ሳይሆን የአማራ ግዛትን በአንድ ወይም በሌላ መንገድ መቦጠጥን ነው፡፡ በዚህ ሰሞን የወልቃይት ጠገዴ ህዝብ ያነሳዉ የማንነት ጥያቄ ፍትሃዊ እና የወያኔ ህገመንግስት የሚደግፈው ቢሆንም፤ በአምስት አመት የፋሺስት ወረራ ዓመታት ብቻ አካባቢው ጎንደር ባለው የፋሺስት ግዛት እንደራሴ እንዲተዳደር ስላልተፈለገ አስመራ ባለው እንደራሴ ስር ኤርትራንና ትግራይን በሚያጠቃልለው ግዛት ስር እንዲሆን ተደረጎል፡፡
በፋሺስት ጣሊያን የወረራ ዓመታት ስድስቱ የምስራቅ አፍሪካ ግዛቶች 1. ኤርትራ እና ትግራይ (አስመራ ላይ) 2› አምሃራ (ጎንደር ላይ) 3. ኦሮሞና ሲዳማ (ጅማ ላይ) 5. ሀረር (ሀረር ላይ) 6. ኦጋዴንን ጨምሮ ሶማሊያ (ሞቃዲሾ ላይ) ነበር፡፡
በኤርትራ ትውልድ ሃገራቸው እና በኢትዮጵያ ላይ ፋሺስት ጣሊያን እየተከተለ ያለው የዘረኝነት ፖሊሲ ስላንገሸገሻቸው አብራሃም ደቦጭ፤ ሞገስ አስገዶም እና ስምኦን አደፍርስ የተባሉ ትውልደ ኤርትራዊ ኢትዮጵያዊያን በግራዚያኒ የኔፕልስ ልኡል ልጅ የልደት በዓል ለማክበር በእለቱም ቸርነቱን ለማሳየት በአዲስ አበባ ለሚገኙ ደሃዎችንና አካል ጉዳተኞችን ምጽዋት ለመስጠት በተዘጋጀበት ሰዓት የእጅ ቦምባቸውን በወርወር ከፍተኛ መቁሰል አደጋ አድርሰውበታል፡፡
ጣሊያን ወትሮም ፋሺስት ወራሪ ሃይል ነው እና የቦምብ አደጋውን ለመበቀል የተሰማሩ የፋሺስት ወታደሮች በእለቱ በእንግድነት የተሰበሰቡት ኢትዮጵያዊያንን ፤ ደሃዎችንና አካልጉዳኞችን ጨምሮ የአዲስ አበባን ህዝብ ለሶስት ተከታታይ ቀናት ጨምጭፎል፡፡ የታሪክ ድርሳናት እንደሚያመለክቱት በዚህ ጭፍጨፋ ሰላሳ ሺ (30000) ኢትዮጵያዊያን ተጨፍጭፈዎል፡፡ ህጻናት ሴቶች ሳይቀር የተጨፈቸፉ ሲሆን የፋሺሰት ወታደሮች የኢትዮጵያዊያንን ጎጆዎች በማቀጠል ፤ ከእሳት ለማምለጥ የሚሞክራዉን እንደ አዳኝ ግዳይ ጥለዋል፡፡
የዛሬ 79 ዓመት ፤ የካቲት 12 1929 ዓ/ም በኢትዮጵያ ሰማይ ስር ሃዘን ሞልቶ የፈሰሰበት ቀን ሲሆን ይህን ቀን ስናስታዉስ መስዎት ለከፈሉት ውድ ኢትዮጵያዊያን ምስጋና እያቀረብን ነገር ግን አሁን ወያኔ/ኢህአዴግ ከኢትዮጵያ ምድር ፈልቆ በዘረኛ ፖሊሲዉ ህዝብን ከህዝብ ፤ ሃይማኖትን ከሃይማኖት የሚያጋጨውን ፤ የመብት ጥያቄ የሚያቀርቡ የህብተሰብ ክፍሎች ላይ የሚያደርሰውን ጭፍጨፋ በመታገል መሆን አለበት፡፡
ኢትዮጵያ ለዘላለም ትኖራለች፡፡

Thursday, February 18, 2016

ለልጅ የሳቁለት፣ ለውሻ የሮጡለት፣ ለፖለቲከኛ ያጨበጨቡለት

የአበው ተረት ለልጅ የሳቁለት ለውሻ የሮጡለት ነው የሚለው፡፡ ለፖለቲከኛ ያጨበጨቡለት የሚል ቢጨመርበት  ተስማሚ ይመስለኛል፡፡ ልጅ ከሳቁለት ሁሉ ቦታ እየገባ ነገር ያበላሻል፤ ውሻ ከሮጡለት ጥሎ ካላንደባለለ ወይ ካልቦጨቀ አይመለስም ፖለቲከኛም  ካጨበጨቡለት  አበው  ልቤ አደገና ያለ ቁመቴ አላስገባ አለኝ የገዛ ቤቴ እንደሚሉት ይሆንና  ከእኔ በላይ ለአሳር በሚል መታበይ ብዙ ጥፋት ያደርሳል ኋላም ራሱን ያዋርዳል፡፡ እኛም ጥሎብን ይሁን ባህል ሆኖብን ባይታወቅም እየኮተኮቱ ማሰደግ እየገሩ ለወግ ማዕረግ ከማብቃት ይልቅ እያሞካሹ ማበላሹትን እያጨበጨቡ ወደ ገድል መግፋቱን ተክነንበታል፡፡ በዚህ መንገድ ስንት ለሀገርና ለወገን ሊጠቅሙ ይችሉ የነበሩ ሰዎችን አጥተናል፡፡
አድናቆታችንም ሆነ ነቀፌታችን ለመታበይ የሚዳርግ አንጂ ስክነትን የሚጋብዝ አይደለም፣የወደድነውን ምንም ይናገር ምንም ይስራ በማጨብጨብ በማሞካሸት እናሳብጠውና  ሳይበስል አንድፊርጥ እናበቃዋለን፡፡ አንድም በቅናት አለያም በምቀኝነት የጠላነውን ደግሞ ምንም መልካም ነገር ይናገር የቱንም ያህል በጎ ተግባር ይከውን ቃላት እየሰነጠቅን ኣቃቂር እያወጣን ማንቋሸሽ ማሳነስ  ማደናቀፍ ከተቻለም ከጨዋታ ውጪ ማድረግ ፡፡እንደ በጎ ነገር ከትውልድ ትውልድ እየተላለፈ ልናስወግደው ያልቻልነው በሽታ፡፡
ንጉሱ የምትወደንና የምንወደህ የኢትዮጵያ ሕዝብ ሆይ እያሉ በስተርጅና ሲንገታገቱ  ርስዎ ከሌሎ ጸሀይ ትጠልቃለች በሚሉ አሸርጋጆች ተከበው አረ ጃንሆይ እንደምትሉት  ህዝቡ እየወደደዎ አይደለም የሚላቸው በጎ መካሪ አጥተው  እንዳንድ ቢኖሩም ድምጻቸው ከአሞጋሽ አወዳሹ ልቆ የሚሰማ ባለመሆኑ  እንዳይሆኑ ሆኑ፡፡ ኮ/ል መንግሥቱ ውድ ወገኖቼ እያሉ ህዝቡ ይወደኛል በሚል ስሜት ሲናውዙ ሰልፍ ወጥቶ መፈክር የሚያሰማውን እያዩ ሲኩራሩ  አረ ጓድ መንግሥቱ ርስዎ የሚያስቡትና የህዝቡ ስሜት ሀራምባና ቆቦ ነው  ብሎ እውነቱን ከሚነግራቸው ይልቅ  ከጓድ መንግሥቱ ጋር ወደ ፊት የሚለው አሸርጋጅ በመብዛቱ  ፤ጓድ ሊቀመንበር እንዳሉት የሚለው አሽቃባጭ ዙሪያቸውን ከቦ በመያዙ  ሀገሪቱን ለውደቀት ራሳቸውን ለስደት ዳረጉ፡፡
አቶ መለስም ያለ እድሜአቸው ለሞት የበቁት ተዉ ሁሉን ነገር በልክ አድርጉት ህዝብንም አክብሩ ታሪክንም አትዳፈሩ አንደበትዎ የታረመ ስራዎ ሀገር የሚጠቅም ይሁን ብሎ የሚመክራቸው አጥተው  ያለእርስዎ  እያሉ በሚያዳንቁ አሽቃባጮች በመከበባቸው ነው፡፡
በየዘመኑ የት ይደርሳሉ የተባሉ ፖለቲከኞችም ጭብጨባ እያሰከራቸው  ፣ሙገሳ ልባቸውን እያሳባጠው ፣ምክንያታዊ ሳይሆን ስሜታዊ ድጋፍ ከእኔ በላይ እያሰኛቸው በመታበይ መንገድ ሲስቱ፣በእኔ እበልጥ እኔ እበልጥ   ርስ በርስ ሲተናነቁና ሲተላለቁ ፣አልፎም የራሳቸው ስራ እያዳጣቸው ሲወድቁ ሲወድቁ  አይተናል ተጽፎ አንብበናል፡፡ ከትናት መማር ብሎ ነገር አያውቀንምና  ጥሩውን ሳይሆን መጥፎውን እየወረሱ  በዛው በትናንቱ  ከእነርሱ የቀደሙት ለውድቀት በበቁበት መንገድ እየተጓዙ አለን አለን እያሉ ነገር ግን ወደ አለመኖር እየተንደረደሩ ያሉ ሰዎችን እያየን ነው፡፡
አድናቂ ነኝ ደጋፊ ነኝ የሚለው በማወቅም ባለማወቅም በጭብጨባ እያሰከረ፣በአጓጉል ሙገሳ እያሳወረ የቁልቁት መንገዳቸውን ሲያፋጥንላቸው ወደ ገደሉ አፋፍ ሲመራቸው አንጂ ቆም ብለው አንዲስያቡ ረጋ ብለው ማንነታቸውን እንዲገነዘቡ የት አንዳሉና ወዴትስ እየሄዱ አንደሆነ እንዲያስተውሉ  ምክር መለገስ ቀርቶ ፋታ ሲሰጣቸው አይታይም፡፡ አበጀህ ብቻ፤
በዚህ መንገድ እየተጎዱ ካሉና በአጭር ግዜ ውስጥ እንዳናጣቸው ከሚያሰጉ ሰዎች አንዱ ጀዋር ሙሀመድ ነው፡፡ እድሜ ለዘመኑ ጥበብ አንዳንድ የመድረክ ንግግሮቹን እንዳየነው ሲጨበጨብለት ጭብጨባውን ለማስደገም አንጂ ስለሚናገረው የሚጨነቅ አይመስልም፡፡ ወጣቱ ጀዋር ከዚህ በሽታ ተፈውሶ ለራሱም ለሀገርም የሚጠቅም ይሆን ዘንድ ምክር ሲለገሰው  አድናቂ ነን ደጋፊ ነን የሚሉ ወገኖች እሱን ጎሽ አበጀህ መካሪዎችን የት አባታቸው ስለሚሉ ጅዋር በመድረክ ጭብጨባ፣ በቅርቡ ባሉ ሰዎች አበጀህ ባይነትና በማህበራዊ ድረ ገጾች ሙገሳ በሽታው ይበልጥ ስር እንዲሰድና የማይድንብት ደረጃ እንዲደርስ  እየሆነ ነው፡፡
ሰሞኑን ከማህበራዊ ድረ ገጽ ባነበብኩት አንድ ጽሁፉ የጀዋር በሽታ ምን ያህል ስር እንደሰደደ ለመገንዘብ ችያለሁ፣ቢሆንም ግን ፈጥኖ ቢረዳና እሱም ፈቃደኛ ቢሆን ህክምናው ቢከብድም ይድናል፡፡ጀዋር የአበበ ገላውን  ጽሁፍ መነሻ አድርጎ በጻፈው ጽሁፍ ኦሮምያ የኦሮሞዎች ነች የሚለውን አጽንኦት ሰጥቶ ይህም እኛ ያልነው ሳይሆን ከሀምሳ አመት በፊት የኦሮሞ አባቶች ያሉት ነው ይላል፡፡
ዓላማቸውን  መገንጠል አድርገው ለእኔ የማትሆን ኢትዮጵያ ዘጠኝ ቦታ ትበጣጠስ ብለው ባይሳካላቸው ብረት አንስተው ታግለው የነበሩ ወገኖች  ከተሞክሮ ባገኙት ትምህረት ተለውጠው ሁላችንም በእኩልነት የምንኖርባት ዴሞክራሲያዊት ኢትዮጵያን መመስረት ሲሉ እየሰማን ነው፡፡ ጀዋር ከሀምሳ አመት በፊት ብሎ የሚጠቅሳቸው እነማንን ነው ፡ ካሉም እነዛ ሰዎች ያኔ መፍትሄው ያ መስሎአቸው ተናረው ሊሆን ይችላል፡፡ ዛሬ በህይወት ቢኖሩ ደግሞ ከላይ አንደገለጽናቸው ወንድሞቻችን ለውጥ ሊያርጉ ይችሉም ነበር ብሎ ማሰብ ያስፈልጋል፡፡ ጀዋር አንደወጣት፤ጀዋር አንደተማረ ሰው ትናትን ከዛሬ እያገናዘበ ስለመጪውም አሸጋግሮ እያየ የሚናገር የሚሰራ ሊሆን በተገባው ነበር፡፡
ጀዋር ኦሮምያ የኦሮሞዎች ማለት ኬንያ የኬኒያዎች ሲዳማ የሲዳማዎች ማለት ነው  የሚለውን ሳነብ ደንግጫለሁ፡፡ ያስደነገጠኝ ብዙ ነገሮችን በማሰቤና በማስታወሴ ሲሆን አንዱ ትውስታየ አዋሳ ላይ የገጠመኝ ነው፡፡ 1994 ዓም ነው ለስራ ጉዳይ አዋሳ ተገኝቻለሁ፡፡ በወቅቱ በሲዳማዎችና በወላይታዎች መካከል ከፍተኛ የሥልጣን ሽኩቻ ነበረ፡፡አጋጣሚ እዛው እያለሁ ኢዴፓ የተባለው ፓርቲ ህዝባዊ ስብሰባ  ይጠራል፡፡ስብሰባው የተጠራበት አዳራሽ አነስተኛ በመሆኑ ቦታ አንዳናጣ በማለት አኔ አንግዳውና ሀገሬው ጓደኛየ ቀደም ብለን ሄደን አዳራሹ መሀል አካባቢ ቦታ ያዝን፡፡ የፊት ወንበሮች በጠዋት ተይዘዋል፡፡ ገብተን አንደተቀመጥን ጓደኛየ ከፊት ለፊት የተቀመጡትን እየቃኘ ጉድ ነው አለ፡፡ የምን ጉድ አልኩት፡፡ከፊት ያሉት በሙሉ ካድሬዎችና ባለሥልጣኖች ናቸው አብዛኛዎቹ ደግሞ ሲዳማዎች ናቸው አለኝ፡፡ ታዲያ ምን ጉድ አለው አንደውም  በስማ በለው ከሚሰሙ በተቀዋሚ ስብሰባ ላይ ተገኝተው ራሳቸው ማዳመጣቸውና የስብሰባው  ተካፋይ መሆናቸው መልካም ነገር ነው አልኩት፡፡
አዳራሹ ሞልቶ ሰው ዙሪያውን በመሆን የፕሮግራሙን መጀመር እየጠበቀ ነው፡፡ የመድረኩ መሪ የፓርቲው አመራሮች ከአዲስ አበባ እየመጡ መሆኑን ገልጾ ስለመዘግየታቸው ይቅርታ በመጠየቅ  በትእግስት አንድንጠብቅ ነግሮናል፡፡አመራሮቹ ደርሰው የመድረክ መሪው የፕርግራም ትውውቅ አድርጎ የፓርቲው ሊቀመንበር የነበሩት ዶ/ር አድማሱ ገበየሁ ንግግር አንዲያደርጉ ጋበዘ፡፡ ዶ/ሩ ከመነጋገሪያው ጀርባ ቆመው እንኳን ደደህና መጣችሁ በማለት ንግግራቸውን  ሲጀምሩ ጓደኛየ ጉድ ነው በማለት የፈራው ነገር ተከሰተ፡፡ ከፊት ያሉት በሙሉ እጃቸውን አወጡ፤ በእጅ በማውጣት ብቻ አልታቀቡም ሥነ ሥርዓት አካሄድ እያሉ መጮህ ጀመሩ፡፡
በፕሮግራሙ አንደተገለጸው የውይይት ክፍለ ግዜ አለ፤ ያኔ አስተያየትም ሆነ ጥያቄ ማቅረብ ትችላላችሁ፤ አሁን ግን መድረኩ የእኛ ስለሆነ መከናወን ያለበት በእኛ ፕሮግራም መሰረት ነው ሲባሉ መጀመሪያ በማን መሬት ላይ አንዳላችሁ ሳተረጋግጡ ስብሰባ መጀመር አትችሉም በማለት ረበሹ፡፡ የፖሊስ አዛዡ እዛው ከአዳራሹ ውጪ የነበረ ቢሆንም ረብሻውን ለማስቆም ፈቃደኛ አልሆነም፡፡ በሆነው ነገር ሁሉ የተበሳጨው ተሰብሳቢ አንገት አንገታቸውን እያነቅን እናስወጣቸው አለ፡፡የፓርቲው አመራሮች እይሆንም የክልሉን ባለሥልጣናት አነጋግረን አንምጣ በትእግስት ጠብቁ ብለውን ሄዱ፡፡
ብዙ ቆይተው ሲመለሱ ፕሬዝዳንቱም ም/ል ፕ/ሬዝዳንቱም  ቤት ሄደው ሊያገኙዋቸው አንዳልቻሉ (እለቱ እሁድ  ነው) የፖሊስ አዛዡም እዛው አዳራሹ በር ላይ ሆነው እያዩ  ድብድብ ካልተፈጠረ በስተቀር ፖሊስን አይመለከተውም አንዳሉዋቸው ያ አንዲሆን ደግሞ ፓርቲያቸው አንደማይፈቅድ ገልጸው በሆነው ሁሉ እናዝናለን ነገሮች ተስተካለው በአጭር ግዜ አንደምንገናኝ ተስፋ አለን በማለት ተስብሳቢውን በትነው ወደ መጡበት ሄዱ፡፡
ልብ በሉ እነዛ የሲዳማ ካድሬዎች በማን መሬት ላይ እንዳላችሁ መጀመሪያ ሳተረጋግጡ ስብሰባ መጀመር አትችሉም ነው ያሉት፡፡ ሲዳማ የሲዳማዎች ስለሆነ ሌላው ኢትዮጵያዊ  ስብሰባ ጠርቶ በክልሉ ከሚገኙ ኢትዮጵያዉያን ጋር ለመነጋገር የምንሰበሰበው በሲዳማዎች ምድር ላይ ነው ብሎ ማረጋገጫ ሰጥቶ ከሲዳማዎች ፈቃድ ማግኘት አለበት ነው ጥያቄው፡፡ የጁሀር ኦሮሚያ የኦሮሞዎች ሲዳማ የሲዳማዎች አስተሳሰብም ይሄው ነው፡፡ ጁዋር ግን ይህ እኩይ አስተሳሰብ ተጠናውቶት አንዴ ስለ ሀገራዊ አንድነት ሌላ ግዜ ስለ ጠባብ ጎሰኝነት የሚያናግረው፤ በብሄር ኦሮሞ በሀይማኖት እስላም የሌለና መሆን የማይቻል ይመስል በእኛ አካባቢ ቀና ብሎ የሚሄድ ክርስቲያን ቢገኝ በሜጫ ነው አንገቱን የምንለው እስከማለት ያደረሰው፡፡ ይይዘው ይጨብጠውን አሳጥቶ  አንዲህ ከራሱ ጋር ጭምር የሚያጋጨው  በሽታ በዘር ተላልፎበት ይሆን ወይንስ ከለማበት የተጋባበት ሆኖ፡፡
ሌላው ጉዳይ በኦሮምያ የተካሄደው ህዝባዊ አንቅስቃሴ በኦፌኮ የተመራ አንደሆነ አድርጎ የገለጸው ነው፡፡ በወቅቱ በየቀኑ ለመገናኛ ብዙኀን መግለጫ ይሰጡ የነበሩት አቶ በቀለ ነጋ ህዝቡ በራሱ ያቀጣጠለው ተቃውሞ አንደሆነ ሲገልጡ አንጂ አንደም ግዜ ድርጅታቸው ማስተባበሩንና መምራቱን ሲናገሩ አልሰማንም፡፡ ቢሆንም አንኳን ትግሉ ከወያኔ ጋር ነውና ፣የሚኖሩት ሀገር ውስጥ ነውና አይነገርም፡፡ አንደውም ከአቶ በቀለ ስንሰማ የነበረው አቶ በቀለ ገርባን ጨምሮ በዞንና በወረዳ ያሉ የፓርቲው አመራሮች ያለአግባብ ወንጀል እየተለጠፈባቸው መታሰራቸውን ነው፡፡ ርሳቸው ከታገቱ በኋላም ዶ/ር መረራ ከዚህ የተለየ የገለጹት  ነገር የለም፡፡ ፓርቲያቸው  የህዝባዊ አመጹ አስተባባሪና መሪ ስለመሆኑም አልተናገሩም፡፡ሊናገሩም አይችሉም፡፡
አንደኛ የፓርቲው አመራሮች ያልተናገሩትን ሁለተኛ በዚሁ ምክንያት አያሌ የፓርቲው አባላት በእስር ላይ እያሉ አቶ ጀዋር ህዝባዊ እንቅስቃሴው በኦፌኮ አንደተመራ መናገሩ ምን ይሉታል፡፡ ፓርቲውንና አመራሮቹን እየከሰሰ፤ በታሰሩትም ላይ ምስክርነት እየሰጠ መሆኑን ተገንዝቧል፡፡ ጭበጨባ ያሰከረው ፣አጉል ውዳሳና ሙገሳ ያሳበጠው ፖለቲከኛ እንዲህ ነው ነገር የሚያበላሸው፡፡
ጅዋር መንገዱን ጨርቅ ያድርግልህ ተብሎ የሚተው መሆን የለበትም፡፡ራሱን አድኖ ለሀገርም ለወገንም የሚጠቅም ዜጋ ይሆን ዘንድ ርዳታ ያስፈልገዋል፡፡ ስለሆነም አድናቂም ሆነ ደጋፊ ነን ባዮች ከጭብጨባና ሙገሳ ወጣ ብላችሁ ራሱን እንዲያይ ዙሪያ ገባውን ማስተዋል አንዲችል በሽታውንም አንዲያውቅ ልትረዱት ይገባል፡፡ ተችዎችም ወደ እልህ በማያስገባውና በሽታውን በማያባብስበት መንገድ  ስህተቱን በመጠቆም፣ችግሮቹን በማሳየት፣እውነቱን የትና እንዴት ማግኘት አንደሚችል በማመልከት ብታግዙት መልካም ይሆናል፡፡ ከዚህ ካለፈ ጨው ለራስህ ብለህ ጣፍጥ ነው፡፡

Monday, February 8, 2016

ጋዜጠኛ እስክንድር ነጋ የምስክርነት ቃሉን ሰጠ

“የህሊና እስረኛ ነኝ” እስክንድር ነጋ

በነገረ ኢትዮጵያ ሪፖርተር
በሽብርተኝነት ወንጀል ጥፋተኛ ተብሎ 18 አመት እስር ተፈርዶበት በእስር ላይ የሚገኘው ጋዜጠኛ እስክንድር ነጋ የመከላከያ ምስክርነት ቃሉን ሰጥቷል፡፡
Eskinder Nega and Zelalem
ከግራ ወደ ቀኝ፡ እስክንድር ነጋ እና ዘላለም ወርቃገኘሁ
በእነ ዘላለም ወርቃገኘሁ የክስ መዝገብ አንደኛ ተከሳሽ ለሆነው አቶ ዘላለም ወርቃገኘሁ መከላከያ ምስክር ሆኖ ልደታ ከፍተኛው ፍርድ ቤት 19ኛ ወንጀል ችሎት ከእስር ቤት የቀረበው ጋዜጠኛ እስክንድር ዛሬ ጥር 27/2008 ዓ.ም ምስክርነቱን ሊያሰማ ችሏል፡፡
ያለጠበቃ በግሉ የሚከራከረው ተከሳሽ ዘላለም ወርቃገኘሁ ጋዜጠኛ እስክንድር እንዲያስረዳለት የሚፈልገው ጭብጥ ጡመራ ምንድነው፣ ከወንጀል ጋርስ ግንኙነት አለው ወይ፣ እና ሰብዓዊ መብት እና ዴሞክራሲ ላይ ስልጠና ስለሚሰጡ ድርጅቶችና የስልጠናው ይዘትን በተመለከተ እንደሆነ ቢያስታውቅም በጭብጡ ላይ አቃቤ ህግ ተቃውሞውን አሰምቷል፡፡ በዚህም አቃቤ ህግ ጡመራ ምንድነው፣ ወንጀልስ ነው ወይ የሚለው በምስክር ሳይሆን በህግ ድንጋጌዎች የሚረጋገጥ እንደሆነ በመግለጽ ተቃውሟል፡፡ ፍርድ ቤቱም ግራ ቀኙን ከሰማ በኋላ ጡመራ ወንጀል ስለመሆን አለመሆኑ የተያዘውን ጭብጥ ውድቅ በማድረግ ስለ ስልጠናውና አሰልጣኝ ተቋማት የተመዘገበው ጭብጥ ላይ ምስክሩ እንዲመሰክሩ ብይን ሰጥቷል፡፡
ብይኑን ተከትሎ ምስክሩ ጋዜጠኛ እስክንድር ነጋ ችሎት ፊት የቀረበ ሲሆን በመጀመሪያ በፍርድ ቤቱ የቀረቡለትን ጥያቄዎች መልሷል፡፡ ምስክሩ ሙሉ ስሙን፣ እድሜውን፣ ስራውንና ለምን እንደመጣ፣ እንዲሁም ከተከሳሾች ጋር ስለመተዋወቁ ለቀረቡለት ጥያቄዎች መልስ ሰጥቷል፡፡ እስክንድር ‹‹ስራ›› ተብሎ ሲጠየቅ፣ ‹‹ጋዜጠኛ ነበርኩ›› ብሏል፡፡ ‹‹አሁንስ›› የሚል ጥያቄ ፍርድ ቤቱ አቅርቦለት፣ ‹‹አሁን የህሊና እስረኛ ነኝ›› ሲል መልሷል፡፡
ተከሳሹ ዘላለም ወርቃገኘሁ በዋና ጥያቄ ተከሳሹ ውጭ ሀገር ሊወስደው ነበር ተብሎ በክሱ ላይ ስለተጠቀሰው ስልጠና ምስክሩ እንዲያብራሩለት ጠይቋል፡፡ ምስክሩም ‹‹ዓለም አቀፍ የሰብዓዊ መብት ተቋማት ኢትዮጵያን ብቻ ሳይሆን ሌሎች ሀገራትንም የሚያሳትፍ ስልጠና በሰብዓዊ መብት፣ በሚዲያ ‹ኢቲክስ›፣ እና በዴሞክራሲ ላይ ይሰጣሉ፡፡ ድርጅቶቹ የተለያዩ ቢሆንም በሰብዓዊ መብት ጉዳይ ላይ መርሃቸው ተመሳሳይና ዓለም አቀፍ ነው›› በማለት መስክሯል፡፡
ድርጅቶቹን በስም መጥቀስና የሚገኙበትንም ሀገር ለፍርድ ቤቱ መግልጽ ይቻል እንደሆነ ምስክሩ ተጠይቆ ‹‹የተቋማቱ መገኛ ምዕራቡ ዓለም ነው፡፡ በዴሞክራሲ የዳበሩ ሀገራት ነው ዋና መቀመጫቸው፡፡ ሲ.ፒጄ፣ ፍሪደም ሀውስ፣ አምንስቲ ኢንተርናሽናል እና አርቲክል 19 የመሳሰሉትንም በስም መጥቀስ ይቻላል፡፡ እኔም ከነዚህ ተቋምት ውስጥ በአንዱ የተሰጠ ስልጠና አዲስ አበባ ላይ ተካፍየ ነበር፡፡ ስልጠናው ስለ ሰብዓዊ መብት፣ ስለ ሚዲያ፣ ስለ ዴሞክራሲ የሚያስተምር ነው፡፡ ስልጠናው ከሽብር ጋር ምንም ግንኙነት የለውም፤ ይህ እንደማስረጃ መቅረቡ ኢትዮጵያን ትዝብት ውስጥ የሚከትና የሚያሳዝን ነው›› ሲል ምስክርነቱን ሰጥቷል፡፡
ጋዜጠኛ እስክንድር ነጋ መቼ እንደታሰረ በመስቀለኛ ጥያቄ ተጠይቆ ‹‹መስከረም 2004 የሀሰት ክስ ቀርቦብኝ፣ በግፍ ተፈርዶብኝ ታስሬ እገኛለሁ›› ሲል መልሷል፡፡ እስክንድር ነጋ ጥቁር ሱፍ በደብዛዛ ሸሚዝ ለብሶ፣ ሙሉ ጥቁር መነጸር አድርጎና ነጠላ ጫማ ተጫምቶ ችሎት ፊት ቀርቧል፡፡
አንደኛ ተከሳሽ ዘላለም ወርቃገኘሁ ምስክሩ ምስክርነቱን ማጠቃለሉን ተከትሎ በመከላከያ ምስክርነት እንዲቀርቡለት የጠራቸው ሌላኛው ምስክር አቶ አንዳርጋቸው ጽጌ በተደጋጋሚ እንዲቀርቡለት ትዕዛዝ እንዲሰጥለት የጠየቀ ቢሆንም እስካሁን አለመቅረባቸው መንግስት ግለሰቡን ለማቅረብ ፍላጎት እንደሌለው ያሳያል ሲል ቅሬታውን አሰምቷል፡፡ ‹‹አሁን የተረዳሁት ነገር ከሳሼ የሆነው መንግስት አቶ አንዳርጋቸውን ከሚያቀርብ እኔን በነጻ መልቀቅ እንደሚቀለው ነው›› ብሏል ተከሳሹ፡፡
ተከሳሹ ከአቶ አንዳርጋቸው ጽጌ ጋር በተለያዩ የመገናኛ ዘዴዎች እንደተገናኜ አቃቤ ህግ መጥቀሱን በማስታወስ ምስክሩ መቅረባቸው ያለውን ተገቢነት አስረድቷል፡፡ ‹‹ምስክሩ እንዲቀርቡልኝ እፈልጋለሁ፡፡ ይህ የማይሆን ከሆነ ግን ፍርድ ቤቱ ከምስክሩ ጋር በተገናኘ ያለውን የክሱ ፍሬ ነገር አውጥቶ በቀሪው ላይ ብይን ይስጥልኝ›› ብሏል ተከሳሹ አቶ ዘላለም፡፡
ፍርድ ቤቱም ምስክሩ አቶ አንዳርጋቸው ጽጌ እንዲቀርቡ ትዕዛዝ በመስጠት ምስክርነታቸውን ለመስማት በሚል ለየካቲት 16/2008 ዓ.ም ተለዋጭ ቀጠሮ ሰጥቷል፡፡

Ethiopia: ARDUF Condemns the State Instigated Inter-ethnic Violence in Gambella Region

Like most of Ethiopians it is with deep shock and concern that we learned of the detestable killings and gross human rights violations in the recent weeks instigated by TPLF/EPRDF dictatorial regime between the two peace loving communities in the Gambella Region of Western Ethiopia, which is escalating day by day into killings on the basis of merely ethnic identity. ARDUF together with all peace-loving peoples of Ethiopia condemns the on-going crimes against humanity being committed by TPLF/EPRDF regime against Ethiopian civilians in the regions of Oromia, Ogaden, Amhara and the Afar and all four corners of the of the country. This instigation in Gambella region is nothing but only a miniature scenario and part of a scheme Woyane regime that is planning to foment hostility among all peoples of our country in order to horrify all Ethiopians into obedience once its hegemony is under threat.A man on his plot of land in Kir, a resettlement village in Gambella
ARDUF expresses its deepest sympathy and condolences to the victims and their families and to the Peoples of Anuak and the Nuer who have lost their family members and calls on the community elders to find an immediate solution to the violence as the state which was supposed to stop intercommunal violence is the chief culprit itself. We unequivocally condemn in the strongest possible terms the horrifying crimes of killings, displacement and forcible removal from their ancestral land committed by TPLF regime on the Anuak and Nuer communities in the State of Gambella. TPLF/EPRDF regime is not only systematically instigating ethnic violence and conflicts between the Nuer and the Anuak people of Gambella but also among the peoples of Ethiopia as an instrument of divide-and-rule as well as to impose Tigray ethnic hegemonic control and discriminatory rule forcibly over the peoples of Ethiopia in general.
For the last twenty four years, TPLF/EPRDF regime has been repeatedly engaged and involved in implementing murder, enforced disappearance of persons, persecution, forcible transfer, sexual violence and of other inhumane acts against the innocent peoples of Ethiopian in the regions of Gambella, Oromia, Ogaden, Afar, Amhara and Sidama. Recently instigated inter-ethnic violence in the State of Gambella was a deliberately masterminded and implemented plan by TPLF/EPRDF regime to destroy in substantial part of the Anuak community which is seen as an obstacle in their anti-Ethiopia destruction on account of their ethnicity. Today, the Peoples of Ethiopia live in conditions of segregation, marginalization and desperation and face starvation and death situations, due to TPLF ruling system based on fear and with an iron fist and denial of basic fundamental rights to the peoples.
ARDUF Organization calls on international community to pressure on the regime to stop unlawful judicial killings and to send a fact finding independent international investigators to investigate the crimes committed by TPLF/EPRDF regime and those found responsible to be held fully accountable. The civil war in South Sudan that is not only demographically changing the region but also fuelling the spiral of violence and senseless loss of lives in this party of Western Ethiopia must find a durable solution. Till then the refugees from Southern Sudan must be accommodated in separated camps allocated to them to maintain the peace and security in the region of Gambella.
All of us must take this government instigated violence as in the Western corner of our country as a warning alarm for inter-ethnic turmoil that this regime can ignite in any party of our country. Therefore, ARDUF urges Ethiopian opposition groups and peace loving Ethiopian peoples to reject and denounce the politics of fear and rule by an iron fist of TPLF/EPRDF but also heed the lesson from such violence that can develop into war-of-all-against-all type of killings by identity and therefore intensify the armed struggle to hasten the down fall of the TPLF/EPRDF fascist regime and to establish on its ruins a genuine federal system based on the rule of law before it is too late.
Long live the Victory of ARDUF & Ethiopian Peoples
Military Command Centre (MCC) Information Desk of ARDUF Afar Revolutionary Democratic Unity Front (ARDUF)

Monday, February 1, 2016

መተባበር በተግባር

በሀገር ውስጥም በውጪም ቁጥራው እጅግ የበዛ ተግባራቸው ግን ብዙም የማይታይ ፓርቲዎች አሉ፡፡ እነዚህ የሚችሉት ተዋህደው አንድ በመሆን የማይችሉት ተባብረው ትብብርም ይሁን ግንባር በመፍጠር የነጻነት ቀናችንን ለማፋጠን የሚያስችል ትግል ያደርጉ ዘንድ ስንመኝ፣ስንጠይቅ፣ስንማጸን፣ይህን ባለማድረጋቸውም ስንኮንን ወዘተ አመታት ተቆጥረዋል፡፡ እነርሱ ግን መተባበሩ ቀርቶ መከባበሩ አልሆን ብሎአቸው፣ ተደጋግፎ መቆሙ ቢቀር አንዱ ለአንዱ እንቅፋት ከመሆን መቆጠብ ተስኖአቸው ወያኔ ያሻውን እንዳሻውና ባሰኘው መንገድና ግዜ እየፈጸመ ከዚህ እንዲደርስ አድርገውታል፡፡
ከፖለቲከኞቹ ትግል ይልቅ የተጠራቀመ ብሶት የቀሰቀሰው የህዝብ ቁጣ ወያኔን አንበርክኮት የአዲስ አበባና አጎራባች ከተሞች የተቀናጀ ማስተር ፕላን ያለውን ካልፈለጋችሁት ትቸዋለሁ፣ ካልወደዳችሁት አይተገበርም እስከማለት አድርሶታል፡፡ ፖለቲከኞቻችን ግን ከዚህም በቅጡ የተማሩም የተመከሩም አይመስልም፡፡ ለወራት የዘለቀው የህዝብ ተቃውሞ የታቀደ የተቀናጀና በአግባቡ የተመራ ቢሆን ምን ሊሆን ይችል ነበር፡፡
ይህ አያሌ ኢትዮጵያውያን የሞቱበት፤ የታሰሩበት፤ ቁም ስቀል ያዩበትና በትንሹም ቢሆን ፍሬ ያሳየ ትግል የተቃውሞ ጎራው ፖለቲከኞችም ከየመሸጉበት ብቅ ብቅ እንዲሉ አስችሏል፡፡ ነገር ግን ሁሌም እንዲህ አይነት ክስተት ሲፈጠር የሚያሰሙትን መተባበር አስፈላጊ ነው የሚል መግለጫቸውን ካሰሙን በኋላ ሕዝቡ በትግሉ ቀጥሎ እየሞተ እየታሰረ እነርሱ የሚታይ የሚሰማ ጉልህ እንቅስቃሴ አለማድረጋቸው መግለጫ ያወጡት በእምነት ወይንስ አለን ለማለት የሚል ጥርጣሬ የሚያጭር ሆኗል፡፡
ይህን ስል ከመግለጫዎቹ ማግስት ሰላማዊ ሰልፍ ለመጥራት የተባበሩትን፣ ወያኔ ለሱዳን መሬት ለመስጠት የያዘውን ሽር ጉድ በመቃወም ትብብር ያሳዩትን በመዘንጋት ሳይሆን ፖለቲከኞቹ እንታገልለታልን ከሚሉት ዓላማ፤ ሕዝቡ እየከፈለ ካለው መስዋዕትነትና ወያኔ የሥልጣን እድሜውን ለማራዘም ከሚሰራው አንጻር ከቁጥር የሚገባ ባለመሆኑ ነው፡፡
የወቅቱን የህዝብ አንቅስቃሴ ምክንያት አድርገው ለወያኔ አገዛዝ መርዘም ዋናው ምክንያት የተቀዋሚዎች አለመተባበር መሆኑን የተናገሩት ፖለቲከኞች ይህን ባሉ ማግስት ያለፈው ሁሉ አስቆጭቶአቸው ቃላቸውን ወደ ተግባር የማሸጋገር የምር ስራ መጀመር ነበረባቸው፡፡ ነገር ግን ይህ ነው የሚባል እንቅስቃሴ ሳይታይባቸው ወራቶች እየነጎዱ ነው፤ መተባበር የሚለው ጩኸትና መግለጫም እንደተለመደው የአንድ ሰሞን እየመሰለ ነው፡፡
የነገሩን የሚያምኑበትን ቢሆን፣ የተሰለፉበትን ትግል ከምር የያዙት ቢሆን፣የወያኔ አድራጎት ከምር አስቆጥቶአቸው ቢሆን፤ የእነርሱ የአመታት ድል አልባ ትግል ከልብ አስቆጭቶአቸው ቢሆን..ወዘተ መግለጫ ባወጡ ማግስት ተጠራርተው መተባበር አቅቶን የወያኔን እድሜ የምናራዝመው ስለምን ነው ብለው በሽታቸውን ለማወቅና መድሀኒት ለመፈለግ ተጣጥረው አንድ ነገር ባሳዩን ባሰሙን ነበር፡፡ድምጻቸውን አጥፍተው እየሰሩ ከሆነና ውጤት ላይ ሲደርሱ ሊነግሩን አስበው ከሆነ ደግሞ እሰየው የሚያሰኝ ነው፡፡
የፓርቲዎች ትብብር የተወሰኑ ሰዎች ተገናኝተው ኮሚቴ ወይንም ግብረ ሀይል አቋቁመው በሚያዘጋጁት ሰነድ ላይ ተመስርቶ የሚፈጠር ሳይሆን በሚተባበሩት ወገኖች እምነትና ግልጽ ውይይት የሚመሰረት መሆን አለበት፡፡ ለዚህ ደግሞ የሀያ ዓመት ተሞክሮአችን በበቂ ያሳየን ይመስለኛል፣ አልተማርነብትም እንጂ፡፡ ስለሆነም ቀዳሚው ተግባር የአገዛዝ ዘመናችንን ያራዘመንው እኛው ነን ባለመተባበራችን ብለው የሚያምኑ፣ከእንግዲህ በዚህ መልኩ የኢትጵያውያን የግዞት ዘመን መርዘም የለበትም ብለው የወሰኑ፤ ያለፈውን መርምረው የአሁኑን አጢነው መጪውንም ተንብየው በጋራ ለአስተማማኝና ዘላቂ ድል የሚያታግላቸው መርሀ ግብር ለመንደፍ የሚያበቃቸው ውይይት መጀመር ይኖርባቸዋል፡፡
ወይይቱ የሚፈለገው ውጤት ላይ እንዲደርስ መሰራት ያለባቸው ቀዳሚ ተግባራት፡፡
ፓርቲዎቹ የትግል ስልታቸው ምንም ይሁን ምን አደረጃጀታቸው ሁለት አይነት ነው፡፡ ብሔራዊና ሕብረ ብሔራዊ ወይም ክልላዊና ሀገራዊ ፡፡ ነገር ግን አደረጃጀታቸው ሀገራዊ ሆኖ የዓላማ ልዩነት የሌላቸው ብዙ ድርጅቶች አሉ፡፡ በተመሳሳይ አደረጃጀታቸው ክልላዊ ሆኖ እንወክለዋለን ከሚሉት ብሄረሰብ በስተቀር የዓላማ ልዩነት የሌላቸው በርካታ ድርጅቶችም አሉ፡፡ ከዚህም አልፎ በአንድ ብሄረስብ ስም የሚጠሩ ድርጅቶች አሉ፡፡እነዚህ የስማቸውም መመሳሰል እያስቸገረ በእገሌ የሚመራው ይሄኛው፤ በእገሌ የሚመራው የኛው እየተባሉ ሲጠሩ እየሰማንም ነው፡፡ እንግዲህ የፓርቲዎች ትብብር ሲታሰብ እነዚህ ሁሉ አንድ መድረክ ላይ እንዲገኙ ይፈለጋል፡፡ ኢትዮጵያ የሁሉችንም ናትና፤ ችግሩ የጋራችን ከቸግሩ መውጫ መንገድም የሁሉም የተባበረ ትግል ነውና፡፡
ነገር ግን የጋራ ትብብር ለመፍጠር በሚካሄደው ስብሰባ እነዚህ ሁሉ በአሉበት ደረጃ የሚካፈሉ ከሆነ ውጤታማ ሊሆን ስለማይችል አስቀድሞ እያንዳንዱ በየግሉ ቀጥሎም ተመሳሳይ የሆኑት በመገናኘት ሊሰሩት የሚገባ የቤት ስራ መኖር አለበት፡፡ ሁሉም የቤት ስራውን ሰርቶ ለትልቁ የጋራ ዓላማ ራሱን አዘጋጅቶና ከልብ አምኖ ወደ ዋናው መድረክ ከመጣ በአጭር ግዜ ውጤታማ ስምምነት ላይ መድረስና የተግባር አንቅስቃሴ መጀመር ይቻላል፡፡በመሆኑም፤
አንድ፤ ሁሉም ድርጅቶች በየቤታቸው፤ የአንድ ጎልምሳ እድሜ ያስቆጠሩትም ሆኑ የቅርብ ግዜዎቹ ሁሉም በየቤታቸው ግልጽ ውይይት በማድረግ ከተመሰረትን ጀምሮ ምን ሰራን; ለውጤት ያልበቃነው ለምንድን ነው ;እንደ ድርጅት ጠንክረን መውጣት ያልቻልንበት ምክንያት ምንድን ነው;ከሌሎች ጋር ለመዋሀድም ሆነ በትብብር ለመስራት የሚያግድን ምንድን ነው;ከዚህ በኋላ እንዴት ነው መቀጠል ያለብን;ወዘተ ለሚሉ ጥያቄዎች ግልጽና እውነተኛ መልስ መፈለግ፡፡
ሁለት፣ ህብረ ብሄራዊ አደረጃጀት ያላቸው፤እነዚህ በአደረጃጀትም በዓላማም ልዩነት የላቸውም፡፡ልዩነት ካለ የየድርጅቶቹ ሊቀመንበሮች የየግል ፍላጎት ብቻ ነው፡፡የብዙዎቹ ድርጅቶች መኖር ለሊቀመንበሮቹ መጠሪያ ከመሆን ያለፈ ይሄ ነው ተብሎ ሊጠቀስ የሚችል ውጤት አለማስመዝገባቸውን አባላቱም የሚከራከሩበት አይደለም፡፡ ስለሆነም በየቤታቸው ግልጽ ነጻና ድፍረት የተላበሰ ውይይት በማድረግ ምን ሰራን; ምን እየሰራን ነው; ወዴትስ እየሄድን ነው; በማለት ራሳቸውን መመርመር ቀጣይ ጉዞአቸወንም መተለም ፡፡ ከዚህ በኋላ ደግሞ በጋራ መድረክ ተገናኝተው በአደረጃጃትም በዓላማም ተመሳሳይ ሆነን በስም ብቻ ተለያየትን ድርጅት ለመፍጠር ያበቃን ምክንያት ምንድን ነው; እስካሁንስ ወደ አንድነት እንዳንመጣ ያገደን ምንድን ነው ; ከዚህ በኋላስ ወዘተ የሚሉ ጥያቄዎችን አንስተው መወያየትና የጋራ ስምምነት ላይ መድረስ፡፡
ሶስት፣ በብሄር የተደራጁ፣ በእነዚህ ድርጅቶች መካከል ያለው ልዩነት እንወክለዋለን የሚሉት ብሄረሰብ መለያየት ብቻ ነው፡፡ በየብሄረሰቡ ስም ተደራጅተው እንወክለዋልን ለሚሉት ህዝብ እስር ሞትና ስደት ምክንያት ሆኑ እንጂ የሚሉትን ነጻነት ማስገኘት ቀርቶ መብቱን ማስከበር አልቻሉም፡፡ ስለሆነም በየቤታቸው ግልጽ ውይይት በማድረግ ራሳቸውን መጠየቅ፣ በጋራ መድረክ ደግሞ ዓላማና አደረጃጀታችን አንድ ሆኖ መለያየታችን ለምን;በየግል የያዝነውን ዓላማ አቀናጅተን በአንድ ድርጅት ብንሰባሰብ ሊቀመንበሮቻችን ሥልጣን ያጡ ካልሆነ በስተቀር ጉዳት አለውን; የምንችል ተዋህደን የማንችል ትብብር ፈጥረን እንዳንታገል ምን ያግደናል፣ ብለው መክረው ያለፈውን የሚያካክስ መጪውን ትግል የሚያጎለብት ስምምነት ላይ መድረስ ፡፡
አራት፤ በአንድ ብሄረሰብ ስም የተደራጁ፤ በአንድ ብሄረሰብ ስም ከአንድ በላይ ድርጅቶችን ሲፈጠሩ፡ ብሄረሰቡን አንድ የማያደርጉ ምክንያቶች ኖረው ሳይሆን የግለሰቦች ሥልጣን ፍለጋ ነው፡፡ ስለሆነም ሀገራዊ ጉዳይ ወደሚመከርበትና እቅድ ወደሚወጣበት ጉባኤ ከመሄዳቸው በፊት ዓላማቸው አደረጃጀታቸውና እንወክለዋን የሚሉት ህዝብ አንድ ሆኖ የተለያየ ፓርቲ የፈጠሩበትን ምክንያት፣ ተለያይተው በመደራጀታቸው ያደረሱትን ጉዳት፤ ልዩነታቸውን የሚያስወግዱበትንና አንድ ሊያደርጋቸው የሚችለውን መንገድ፤ከሌሎች የብሄረስብ ድርጅቶች ጋር ምን አይነት ግንኙነት መፍጠር እንዳለባቸው ፤ ከሀገራዊ ፓርቲዎች ጋር ደግሞ አስከምን ድረስ አብረው መጓዝ እንደሚችሉ ወዘተ መምከርና ከአንድ ስምምነት ላይ መድረስ ፡፡
እነዚህ ተግባራት አስቀድመው ከተጠናቀቁ በአብዩ መድረክ ላይ የሚሳተፉ ድርጅቶች ቁጥር አነስተኛ አጀንዳውም ውስን ይሆናል፡፡ ይህም ጉባኤው ውጤታማ እንዲሆን ያስችለዋል፡፡የጉባኤው ዋና ጉዳይም የኢትዮጵያን ሕዝብ የሥልጣን ባለቤትነት በማረጋገጥ ዴሞክራሲያዊ ሥርዐት መመመስረት የሚያስችል አንድ ወጥና የተቀናጀ ትግል የማካሄድ ስምምነት ላይ መድረስ ይሆናል፡፡ ይህ ሀሳብ ሲያዩት ህልም ሊመስል ይችላል፡፡ ነገር ግን የወያኔን የአገዛዝ ዘመን በማሳጠር ዴሞክራሲን በኢትዮጵያ እውን ለማድረግ ቆርጠው ከልባቸው ለሚታገሉ የማይቻል ነገር አይደለም፡፡ እንደውም ከልብ ከታሰበበትና ቀናነቱ ካለ በአጭር ግዜ መሆን የሚችል ነው፡፡
ሁሉም ድርጅቶች ተዋህደው አንድ ሊሆኑ አይጠበቅም፣ አይታልምም፡፡ አሁን የምንሰማው የድርጅት ብዛትም አያስፈልግም፡፡ ስለሆነም ከላይ ሁሉም በየቤታቸው፣ ብሎም አንድ አይነት አደረጃጀትና ዓላማ ያላቸው በቡድን፣ በሚሰሩት የቤት ስራ መሰረት መጀመሪያ ተመሳሳዮቹ ውህደት ፈጥረው የድርጅቶቹ ቁጥር በጣም ያንሳል፤ ከዛም ተቀራራቢዎቹ በመቀናጀት ጥምረት ይፈጥራሉ፡፡ በመጨረሻ በአንድነት ተባብሮ በልዩነት ተከባብሮ ለአስተማማኝ ድል የሚያበቃ ትግል ለማካሄድ የሚያስችል ግንባር ይፈጠራል፡፡
ይህ ግንባርም ትግሉን በአሸናፊነት ከመወጣት እስከ ሽግግር መንግስት መመስረት የሚያደርሰውን ሁለንተናዊ ስትራቴጂ ነድፎ አንድ ወጥ እንቅስቃሴ ያደርጋል፡፡ የግንባሩ መመሪያ በሁሉም ዘንድ ተፈጻሚ ይሆናል፡፡ግንባሩን የመሰረቱት ጥምር ፓርቲዎቸም ሆኑ የቅንጅቶቹ አባል ፓርቲዎች በየደረጃው የግንባሩን እቅድ ተፈጻሚ ከማድረግ ውጪ ተቃራኒ የሆነ ተግባር ላይ መገኘት አይኖርባቸውም፡፡
የግንባሩ አባል ያልሆኑ ድርጅቶች፤ የትብብር ምስራታው ሂደት ለማንም የኩርፊያ ምክንያት እንዳይፈጥር ሁሉንም የሚያሳትፍ መሆን አለበት፡፡ የቤት ስራቸውን መስራት ተስኖአቸው፣ ወይንም ተባብሮ የመስራቱ አላማውም ሆነ ፈቃደኝነቱ የሌላቸው ሆነው፤ ወይንም አብዛኛው ወገን የማይቀበለው ምክንያት አቅርበው ወዘተ የትብብሩ አካል ያልሆኑ ድርጅቶች ከተገኙ እኛም በመንገዳችን እናንተም በመንገዳችሁ ብለው ቢችሉ ለትብብሩ/ግንባሩ ድጋፍ መስጠት ይህ ካልሆነላቸውም ከአደናቃፊ ተግባር መቆጠብ፡፡
የየድርጅቶቹ አባልና ደጋፊ፤ የወያኔ አባላት ድርጅታቸው የሚፈጽማቸውን ኢሰብአዊ ድርጊቶች ሳይቀር አይተው እንዳላዩ ሰምተው አንዳልሰሙ ሆነው በመደገፋቸው ጭፍን ደጋፊዎች እያልን የምናወግዝ እኛስ ብለን ራሳችንን እንጠይቅ፡፡ አባል ወይንም ደጋፊ የሆንባቸው ድርጅቶች አንዳች እንቅስቃሴ ሳያሳዩ ፤ በግል የመጠናከርም ሆነ ከሌሎች ጋር ተባብሮ የመስራት ሙከራም ሳያደርጉ የግለሰቦች መጠሪያ ብቻ ሆነው አመታት ሲያስቆጥሩ ለምን ብለን ሳንጠይቅ መደገፋችን፣ በተግባር እንያችሁ አለማለታችን ይባስ ብሎም ለምንደግፈው ድርጅት ጥብቅና ቆመን ሌሎችን ማውገዝ ማጥላላታችን ጭፍን ደጋፊ አያሰኝም;
እናም ከዚህ እንውጣ፣ ከድርጅቶቹ ጋር ያስተሳሰረንን ሰንሰለት እንመርምር፣ግንኙነታችን የዓላማ ይሁን፤ ዴሞክራሲያዊት ኢትዮጵያን የማየት አለያም ለልጆቻን የማቆየት ዓላማ፡፡ እናም አባልም ሆነ ደጋፊ የሆንባቸው ድርጅቶች ለዚህ ዓላማችን እውን መሆን በጽናት የሚታገሉ እንዲሆኑ እናግዝ፣ እናበረታታ፤ ሳይሆን ሲቀር እንጠይቅ፣ መልስ ስናጣ ደግሞ እንቃወም፤ድጋፋችንንም አባልነታችንንም እንሰርዝ፡፡ ከእንግዲህ በተግባር ስለሚታይ እንጂ በቃል ስለሚነገር ትግል ድጋፍ አንስጥ፡፡
የኢትዮጵያ ሕዝብ ከወያኔ አገዛዝ የሚገላገልበት አለያም አገዛዙ ተጠናክሮ የሚቀጥልበት ወይንም ሕዝብ አሁን እንደምናየው ብሶቱ ብሶ በፖለቲከኞቹም ተስፋ ቆርጦ በራሱ መንገድ ትግሉን የሚቀጥልበት ወቅት ላይ ደርሰናል፡፡ ይህ የሚወሰነው ደግሞ በተቀዋሚው ተባብሮና ተጠናክሮ መታገል መቻል አለመቻል ነው፡፡ ስለሆነም ነው የድርጅቶች መተባበር ግዜ የማይሰጠው አጣዳፊ ወቅታዊ ጉዳይ የሆነው፡፡ ስለዚህ የየድርጅቶቹ አባላትና ደጋፊዎች ከጭፍን ደጋፊነት በመላቀቅ ሁሉም ድርጅቶች የየራሳቸውን የቤት ስራ በመስራት በአስቸኳይ ወደ ውህደት ወደ ጥምረትና ግንባር እንዲያመሩ ግፊት ማድረግ ያስፈልጋል፡፡ ከእንግዲህ ከፓርቲዎቹ የምንጠብቀው ስለትብብር እንዲያወሩን፣ ወያኔ የሚገዛው በርሱ ጥንካሬ ሳይሆን በእኛ ያለመተባበር ድክመት ነው እያሉ እንዲደሰኩሩልን ሳይሆን መተባበርን በተግባር እንዲያሳዩን መሆን አለበት፡፡ ለዚህም ፈጣሪ ለሁላችንም ልብ ይስጠን፡፡

Ethiopia: Undemocratic constitutional changes lead to trouble – UN boss warns

APA) — United Nations Secretary-General Ban Ki-moon Saturday called on African leaders to avoid “undemocratic constitutional changes with a view to clinging on to power.”United Nations Secretary-General Ban Ki-moon for African leaders
Speaking at the opening of the 26th Ordinary Session of the African Union summit in the Ethiopian capital, Addis Ababa, he said using “legal loopholes” to cling on to power will inevitably lead to chaos.
“We have all seen the tragic consequences when they do,” he said, adding that leaders must protect their people, not themselves.
Considering the 17 African countries that will go to the polls in 2016, Mr. Ban urged for participative approach, as elections are another test of good governance.
As he announced his last visit as UN Secretary-General to the AU summit in Addis Ababa, Mr. Ban valued the Union’s greater involvement in mediation and conflict resolution.
However, he said to counter the new trend of violence and terrorism, the strong rights-based partnership between the United Nations and the African Union will be meaningful.
“Extremism flourishes when rights are violated, political space shrinks, and people are marginalized,” he warned.
The 26th AU summit is themed “2016, African Year of Human Rights with focus on the rights of women”.
Other crucial points on the Summit’s agenda include the crisis in Libya, Burundi, Somalia, South Sudan as well as the Chad Lake Basin.
Deliberations are expected to end on Sunday.